torsdag 31. oktober 2013

በወያኔ ሎሌነት ከመማቀቅ አንድ ቀን ነፃ ሆኖ መኖር ይሻላል October 31, 2013 | Filed underG7 Editorial,Slider Post | Posted by admin


በወያኔ ግፈኛ ስርአት መከራቸውን ከሚያዩ ዜጎች ውስጥ ራሱ ሥርአቱ ለራሱ መገልገያ የሰበሰባቸውና ያሰማራቸው ዜጎች ይገኙበታል። ከእጅ ወደ አፍ እንኳን ለማትሆን ደመዎዝ በሰራዊቱ ውስጥ በተራ ወታደርነትና በበታች ሹማምንት የሲኦልና የጉስቅልና ኖሮ እንደሚኖሩ እናውቃለን።
በየዞኑና በየወረዳው በካድሬነት ወያኔ ለገላጋይነት ያሰማራቸው ሰራተኞችና የድርጅቱ አባሎች ከህዝቡ የጥላቻ ሰለባነት ባልተናነሰ በኑሮአቸው ለራሳቸውም ለቤተሰቦቻቸውም ሳያልፍላቸው እንደሚኖሩ እናውቃለን።
ይልቁንስ የወያኔው የአመራር ጉጅሌ ነገ የት እንደሚያደርሳቸው በማያውቁት ጨለማ ውስጥ ነው የሚዳክሩት ሚስጥርና የዳጎሰ ጥቅም ከነሱ ዘንድ አይደርስም። በቀድሞ ጊዜ የነበሩት የባላባት ሎሌዎች እንኳን ክብር አላቸው።
በዚህ ላይ ሁሉም አስተማማኝ ሎሌ መሆኑን ወያኔ ለማረጋገጫ የሚጠቀምበት ግምገማ አለ። የወያኔ ግምገማ የበታች አባላትና ደጋፊዎቹን በማስፈራራት ያላቋረጠ ድጋፍ እንዲሰጡት የሚያደርግበት በመሰረቱ ከውሻ ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት የማይለይ ተቋም ነው። የትምህርት እድል የስራ እድገትና የደመወዝ ጭማሪ የወያኔው ጉጅሌ የባርነት መደለያዎች ናቸው።
ግንቦት 7 ከጥቂት ከመንገዳቸው እያወጡ ህዝብ ከሚያሰቃዩት የወያኔ ታዛዥ ሎሌዎች በቀር የሀገርና የወገን ጠላት ናቸው ብሎ አያምንም። ትግላችን ለነሱም ነጻነት ነው። እነዚህ ወገኖቻችን ባገኙት አጋጣሚና እድል ሁሉ ትግሉን ያግዛሉ ብሎም ያምናል። የሚያግዙም አሉ። እርግጥ ነው ባሽከርነት ኑሮ የተንገፈገፉ የሰራዊቱ አባላትና ለህሊናቸው ክብር ያላቸው በርካታ የስርአቱ አገልጋዮች ትግላችንን እየተቀላቀሉ ነው።
ግንቦት 7 ንቅናቄ ዛሬም እንደሁሌው ለነዚህ ወገኖች ኑ ተቀላቀሉን የሚል ጥሪውን ያቀርባል። ሁላችንም ከነክብራችን ሆነን ሰዎችን ሳይሆን ውዲቱን ሀገራችንና ህዝባችንን በፈቃደኝነት በነጻነት የምናገለግልበት ጊዜ እየቀረበ ነው፡፡
ድል ለኢትዮጵያ ህዝብ!!!

በወያኔ ሎሌነት ከመማቀቅ አንድ ቀን ነፃ ሆኖ መኖር ይሻላል October 31, 2013 | Filed underG7 Editorial,Slider Post | Posted by admin


በወያኔ ግፈኛ ስርአት መከራቸውን ከሚያዩ ዜጎች ውስጥ ራሱ ሥርአቱ ለራሱ መገልገያ የሰበሰባቸውና ያሰማራቸው ዜጎች ይገኙበታል። ከእጅ ወደ አፍ እንኳን ለማትሆን ደመዎዝ በሰራዊቱ ውስጥ በተራ ወታደርነትና በበታች ሹማምንት የሲኦልና የጉስቅልና ኖሮ እንደሚኖሩ እናውቃለን።
በየዞኑና በየወረዳው በካድሬነት ወያኔ ለገላጋይነት ያሰማራቸው ሰራተኞችና የድርጅቱ አባሎች ከህዝቡ የጥላቻ ሰለባነት ባልተናነሰ በኑሮአቸው ለራሳቸውም ለቤተሰቦቻቸውም ሳያልፍላቸው እንደሚኖሩ እናውቃለን።
ይልቁንስ የወያኔው የአመራር ጉጅሌ ነገ የት እንደሚያደርሳቸው በማያውቁት ጨለማ ውስጥ ነው የሚዳክሩት ሚስጥርና የዳጎሰ ጥቅም ከነሱ ዘንድ አይደርስም። በቀድሞ ጊዜ የነበሩት የባላባት ሎሌዎች እንኳን ክብር አላቸው።
በዚህ ላይ ሁሉም አስተማማኝ ሎሌ መሆኑን ወያኔ ለማረጋገጫ የሚጠቀምበት ግምገማ አለ። የወያኔ ግምገማ የበታች አባላትና ደጋፊዎቹን በማስፈራራት ያላቋረጠ ድጋፍ እንዲሰጡት የሚያደርግበት በመሰረቱ ከውሻ ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት የማይለይ ተቋም ነው። የትምህርት እድል የስራ እድገትና የደመወዝ ጭማሪ የወያኔው ጉጅሌ የባርነት መደለያዎች ናቸው።
ግንቦት 7 ከጥቂት ከመንገዳቸው እያወጡ ህዝብ ከሚያሰቃዩት የወያኔ ታዛዥ ሎሌዎች በቀር የሀገርና የወገን ጠላት ናቸው ብሎ አያምንም። ትግላችን ለነሱም ነጻነት ነው። እነዚህ ወገኖቻችን ባገኙት አጋጣሚና እድል ሁሉ ትግሉን ያግዛሉ ብሎም ያምናል። የሚያግዙም አሉ። እርግጥ ነው ባሽከርነት ኑሮ የተንገፈገፉ የሰራዊቱ አባላትና ለህሊናቸው ክብር ያላቸው በርካታ የስርአቱ አገልጋዮች ትግላችንን እየተቀላቀሉ ነው።
ግንቦት 7 ንቅናቄ ዛሬም እንደሁሌው ለነዚህ ወገኖች ኑ ተቀላቀሉን የሚል ጥሪውን ያቀርባል። ሁላችንም ከነክብራችን ሆነን ሰዎችን ሳይሆን ውዲቱን ሀገራችንና ህዝባችንን በፈቃደኝነት በነጻነት የምናገለግልበት ጊዜ እየቀረበ ነው፡፡
ድል ለኢትዮጵያ ህዝብ!!!

የአማራ ወጣቶች ንቅናቄ የተነሳለትን ዓላማ አስረዳ

(ዘ-ሐበሻ) የአማራ ወጣቶች የጋራ ንቅናቄ (አወጋን) በሚል ራሱን የሚጠራው ድርጅት ከሰሞኑ በኢትዮጵያ መንግስት ባለስልጣናት ላይ እርምጃ እየወሰድኩ ነው የሙሉ መግለጫዎችን ሲያወጣ ነበር። ይህን ተከትሎ አወጋን ማን ነው? ዓላማውስ ምንድን ነው? የሚሉ የተለያዩ ጥያቄዎች ከአንባቢያን ይነሳሉ። አወጋን ይህን ጥያቄ ለመመለስ ዓላማውን እና ለምን መመሥረት እንዳስፈለገው በጽሑፍ ይተነትናል። መልካም ንባብ፦

መግቢያ 

ትርጉም ከነጻነት ለሀገሬ

October 30, 2013
ከፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረ ማርያም
የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፑብሊክ ህገመንግስት በህግ ከለላ ጥላ በቁጥጥር ስር የሚውሉ ዜጎችን አስመልክቶ የሚከተሉትን መብቶች ያጎናጽፋል፡፡“በህግ ከለላ ጥላ በቁጥጥር ስር የዋለ ማንኛውም ሰው በህግ አግባብ መብቱ ተጠብቆ ይያዛል፡፡ ማንኛውም ሰው በሀሰት ለመረጃ ጠቀሜታ ተብሎ በማስገደድ እንዲያምን  ወይም የተባለውን እንዲቀበል አይገደድም፡፡ ማንኛውም በማስገደድ የተገኘ መረጃ ተቀባይነት አይኖረውም፡፡“ ይላል አንቀጽ 19(2)(5)፡፡ እውነታው ሲታይ ግን ይህ የይስሙላ ሙበት የተጻፈበትን ወረቀት ዋጋ ያህል የለዉም፡፡

søndag 27. oktober 2013

Request:"Remove the Red Sea Port Slogan"




 
Readers
October 27, 2013


Dear Editor,
Ethiomedia is a reliable source of information for us Ethiopians as it protects Ethiopian interests and fights the good fight against those who are anti-Ethiopian, the likes of the serpent Tesfaye Gebreab (as some call him Gebre-ebab) and that of Jawar, by unmasking them and showing their true colors to the true children of Ethiopia!
While appreciating such, I saw a motto atop the front page that goes, as copied, which I think discounts the value of the rest of the information we get from the website.
Yes! we are made landlocked by the seating government, which came to rule Tigray and sat on the throne of Ethiopia by accident, we lost Our Port - the way to the sea! As your caption tells, it is better to have a port than having 40 dams of the size of GERD, but we lost the port, should you think we should lose the 40 dams we are constructing as well?
The tenure of a government is limited, like the life of any creature is, and we know from history that empires come and go, both in global and national contexts. I believe that EPRDF's end will come soon ( either it will mutate to good government or extinct like those of its predecessors). However, our beloved Ethiopia will go on! Whatever profit the country gets, it should get from whoever governs - we have to pick the positive.
Here I kindly request you to remove the caption from your page, it has a meaning, if we don't have a port , we don't need the dams either; actually we need them very badly! Even now we are scaring Egypt, who was home to the secessionists Shabia (EPLF), TPLF and the now EPRDF- time for repay - we are settling the debt, and will serve as our future national security tool.
Hoping that you will treat my concern favorably,
bye!
Gashaw Abate
Pretoria, South Africa
Editor's Note - Dear Gashaw, you asked Ethiomedia to remove the motto: "40 dams are no match for one Red Sea port!" Why should you worry unless you are a disguised Eritrean agent like Tesfaye Gebreab? The motto is a reminder to readers, including yourself, that building a dam, no matter how giant, is no match for Ethiopia's bid to restore part of the Afar Red Sea coastal area that has been annexed by Eritrea when two Eritrean groups moved to Asmara and Addis Ababa in 1991. True power of TPLF has never been in the hands of Tigrians but ultra Eritrean mercenaries like Meles Zenawi, Sebhat Nega etc. TPLF officials who had no Eritrean heritage were simply the slaves of Meles Zenawi, whether it was Seye Abraha or Gebru Asrat, two notables Meles purged in 2001 [Today, Gebru is genuinely deep in the opposition struggle while Seye Abraha is incurably crippled by his dead boss, Meles Zenawi, to be no good for an Ethiopian opposition].
To come back to the point, our Afar patriots, specially the original ARDUF fighters, fought a heroic fight for the first 10 years [1991-2001]. ARDUF was fighting against Shabia [Eritrean regime], but Meles fought on behalf of Shabia and was busy wiping out Afar settlements to crush ARDUF. During this 10-year-old war, the entire Ethiopia was in deep sleep! Very few Ethiopians know how Afars were the first Ethiopian patriots who fought against the Eritrean-led TPLF mercenaries that came to power in Ethiopia in 1991.
For instance, when former US President Jimmy Carter advised Meles in 1989 that he shouldn't punish future generations of Ethiopia by turning 'his country' into a landlocked nation, Meles posed as an Ethiopian and told Carter, "Ethiopia had never had her own port. The Eritreans fought against us for 30 years because we had annexed their territory."
Meles had no problem from the rest of TPLF leadership because he and his accomplices had murdered the politically conscious TPLF commanders like Suhul [first TPLF chairman] or Dr Atakilt Ketsela [who used to wrap the Ethiopian flag around his head and was firmly opposed to the notion that Eritrea was an Ethiopian colony]. Meles had the comfort of two groups: mercenaries like Sebhat Nega, Abay Tsehaye etc who will die for whatever Meles tells them to do, and the other group consisting of very obedient slaves who would never have the courage to look the mercenary straight in the eye, let alone to remove him as enemy of Ethiopia. That is why Meles never faced treason, and hence an outright arrest in 1998 when Shabia invaded Ethiopia and the entire country was blaming the mercenary prime minister.
The bottomline is the Ethiomedia motto in no way indicates that building dams is not good for our country. It rather underscores that the fight for the restoration of the Red Sea Afar territory to Ethiopia should remain fresh in the memory of the young generation of Ethiopia as opposed to the campaign of TPLF mercenaries like Bereket Simon who says we have raised a generation of Ethiopia that only knows Ethiopia as a landlocked country.
Unless you are an Eritrean disguised as an Ethiopian and spreads the deceptive remark,'we don't need Assab because we can prosper without Assab," I urge you to read, for the start, Dr Yacob Hailemariam's book: "Asseb Yemanat?" When Ethiopia falls into the hand of a popularly-elected Ethiopian government, the legal campaign for the restoration of the Red Sea to its natural owner, Ethiopia, will begin with earnest. And Ethiomedia firmly believes Eritrea will be content with its own Massawa, while readily handing over the southern stretch of the Red Sea to its owner - ETHIOPIA. Anything out of this would be playing with fire.

More motto? Help home-based Andenet Party! Help home-based Semayawi Party! Help Home-based 33-parties united!

"Joint Dam Ownership" - What does it mean???

Dear Editor,
It is about the Dam.
Joint ownership??? What does it mean? Are we going to be fool and share our right on our natural resources with Egypt and the Sudan for centuries to come? I am not clear with this idea. This matter is not as simple as allowing leasing a land for foreigners for a certain period. In other words, it is like allowing Egypt and the Sudan to decide on our sovereignty issue regarding the Dam.
Please, this question should not be decided by the good will of one single Government official or anybody else. Look, how the Egyptians are smart enough and fast to accept this kind of ideas, which gives them to control the Dam indirectly. Let the people discuss this matter and have their say. Please open a discussion forum on this matter.
Tnx,
Buzu Mengistu
Editor's Note - We invite scholars on the subject to probe the issue, and inform the public on what does "joint ownership" of ones own river/dam mean?


fredag 25. oktober 2013

Stock of weapons found in the houses of 2 former TPLF officials

    
ESAT News   October 24, 2013
According to Ethiopian law, an individual is permitted to hold a single licensed weapon. However, it is to be recalled that the government had in recent times been collecting weapons from all licensed and unlicensed gun holders in the name of weapon searches. During the 2005 election, the government had armed a certain ethnic group for self defence purposes, it was reported.
This week, in the charges of the high profile corruption case of former Customs Director, Melaku Fenta et al., the prosecutor general said that it has found two Kalashnikovs, 2 pistols and one star pistol in total 9 weapons in the house of former Customs Deputy Director and official of the TPLF,  Gebrewahed Woldegiorgis. Similarly in the house of the other defendant, member of the TPLF and former top official of the National Intelligence, Woldeselassie W/Michael, two submachine guns, one Uzi submachine gun, one star pistol, one smoke bomb and different types of bullets were seized.
It has been widely reported that Woldeselassie had a close relationship with Azeb Mesfin, the widow of the late Prime Minister, but was in grudge and fall outs with the Head of Ethiopian Intel, Getachew Assefa.

ሰላም እንዴት ትምጣ ?


ሰላም ለሰው ልጆች ከምንም በላይ የሚያስፈልግ አጠያያቂነት የሌለው በህይወት ለመኖር ከሚያስፈልጉ ነገሮች አንዱነው ፡ክሶስቱ መሰረታዊ ነገሮች አይመደብ እንጅ ሰላምከምንም በላይ የሚያስፈልግ ነው ፡የሰውልጆች ሰላምን ካስፈላጊነቱም የተነሳ የሳላምታም መለዋወጫ ይጠቀሙበታል፡የሰላም አሰላጊነቱን መፅሐፍቅዱስም እየደጋጋመ ይገልጸዋል፡ቅዱስ ኤፍሬም ውዳሴ ማሪያምን ሰደርሰው ሰላን ለኪ ተፍሰት ወፍስይት እያለ የሰላም እና የፍቅር ባለቤት የሆነቺወን ድንግልማሪያምን በማዘገር ነበር ድርሳኑን የጻፈው ፡፡

ሕዝባዊ እምቢተኝነት በውጭ አገር፤ እንዴት?

ግንቦት 7: የፍትህ፣ የነፃነትና የዲሞክራሲ ንቅናቄ በሁለገብ ትግል ወያኔ ማስወገድ ይገባል ብሎ የሚያምና ለዚህም የሚታገል ድርጅት ነው። “ሁለገብ ትግል” ሲባል ሰላማዊም ሰላማዊ ያልሆኑም የትግል ስልቶችን መጠቀም ማለት ነው። “ሁለገብ ትግል” ሲባል በአገር ውስጥም ከአገር ውጭም የሚደረጉ ትግሎች ማለት ነው።
ከዚህ አንፃር በውጭ አገራት የሚገኙ ኢትዮጵያዊያን ሚና ምን ሊሆን ይገባል?
በግንቦት 7 እምነት በውጭ አገራት የሚገኙ ኢትዮጵያዊያን በድጋፍ ሰጭነት ሳይወሰኑ የትግሉ ቀጥተኛ ተሳታፊዎች መሆን ይኖርባቸዋል። በውጭ አገር የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን በወያኔ ጥቅሞችና ተቋማት ላይ በማመጽ ኢትዮጵያ ውስጥ ለሚገኙ ኢትዮጵያዊያን አርዓያ መሆን ይኖርባቸዋል።
በዚህ ረገድ የተጀመሩ አበረታች ጥረቶች አሉ፤ ለምሳሌ:
  1. ወያኔ ሙስሊሞችን ከክርስቲያኖች ለማጣላት ያልፈነቀለው ድንጋይ የለም። በውጭ አገራት የሚገኙ ኢትዮጵያዊያን “እንቢ አንጣላልህም” ያሉት መሆኑ የሚያኮራ ነው። ወያኔ ከጠበቀው በተቃራኒ የሁለቱም ሃይማኖቶች መሪዎች በጋራ ጉዳዮች ላይ ሲመክሩ መታየቱ ተስፋ ሰጪ ጅማሮ ነው። አብሮነታችንን ማጎልበትና ይህንን በአደባባይ፣ በአዳራሾች፣ በቴሌቪዥን መስኮቶች ለኢትዮጵያ ሕዝብ ማሳየት እጅግ አስፈላጊ ነገር ነው። ውጭ የተጀመረው አገር ቤት መዳረሱ የማይቀር ነው። ይህ ሥራ ተጠናክሮ መቀጠል ይኖርብናል።
  2. ወያኔ በአባይ ግድብ ስም በውጭ አገራት ከሚገኙ ኢትዮጵያዊያን በርከት ያለ ገንዘብ እንደሚያገኝ ተስፋ አድርጎ የነበረ ቢሆንም ኢትዮጵያዊያን “ከአባይ በፊት የሰብዓዊ መብት ጥሰት ይገደብ” “ከአባይ በፊት ሙስና ይገደብ” እያሉ ወዋጮዎቹን እንቢ ብለዋል። በዚህ ጉዳይ ላይ እስካሁን የታየው ጽናት በጣም አበረታች ነው። የወያኔ ሹማምንት በአባይ ጉዳይ እንኳንስ ገንዘብ ስብሰባም ሊሰበሰቡ አልቻሉም። ይህም ተጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል።
  3. ኢትዮጵያዊያን በስፖርትና በኪነጥበባት መስኮች የሚያደርጓቸው መሰባሰቦች ለትግሉ ትልቅ እገዛ ይሰጣሉ። የኢትዮጵያ ስፓርት ፌዴሬሽን በሰሜን አሜሪካ (ESFNA) ከወያኔና ከወያኔ ሸሪክ ቱጃር ጋር ያደረገው ትንንቅ የሚያኮራ ነው። በርካታ ኢትዮጵያዊያን አገር፣ ነፃነት፣ ክብር ይበልጥብኛል ብለው የቀረቡላቸውን አጓጊ ማባበያዎችን “እንቢ” ብለዋል። ይህ ተጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል።
  4. ባለፈው ዓመት ጋዜጠኛ አበበ ገላው በመለስ ዜናዊ ላይ፤ ዘንድሮ ደግሞ ጋዜጠኛ ሳዲቅ አህመድና አቶ መስፍን የዘረኛው ወያኔ ግንባር ቀደም አስተባባሪ በሆነው ስብሀት ነጋ ላይ ያሰሙት ተቃውሞ በጣም የሚደገፍና በውጭ አገራት የምንገኝ ኢትዮጵያዊያን ሁሉ ባህል ሊሆን ይገባዋል።
  5. በስዊድን የሚገኙ የሕግ ባለሙያዎች የጀመሩት እና በኢትዮጵያዊያን ከፍተኛ ተሳትፎ እየተካሄደ ያለው የወያኔ ወንጀለኞችን ወደ ፍርድ የማቅረብ ሂደት ተጠናክሮ መቀጠል አለበት።
እነዚህ መልካም ሥራዎች ምሳሌቶች ሲሆኑ በውጭ አገራት የሚገኙ ኢትዮጵያዊያን ከዚህ በላይ ማድረግ ይጠበቅባቸዋል። አንዳንዱን ለአብነት ያህል ከዚህ በታች ተዘርዝረዋል።
  1. በአገራችን ውስጥ መሠረታዊ የሆነ ለውጥ እንዲመጣ ከፈለግን ወያኔን ማስደንገጥ፣ ማሸበር፣ ካስፈለገም ማስወገድ የሚችል የአመጽ ኃይል መኖሩ ወሳኝ ነው። እንዲህ ዓይነት የወገን ኃይል ከጀርባው መኖሩ ሲሰማው ነው ሕዝብ ለእንቢተኝነት የሚነሳሳው። በውጭ አገራት የሚገኙ ኢትዮጵያዊያን ይህንን ኃይል ቢቻል መቀላቀል፤ ካልተቻለም በአባላት ምልመላ፣ በፋይናንስ፣ በሎጂስቲክስና ዲፕሎማሲ መደገፍ ይጠበቅባቸዋል። ይህ ከሁሉ የላቀ የእምቢተኝነት መገለጫ ነው።
  2. ትግሉ እየመረረ መሆኑ በመረዳት በርቀት ሆነን ከመብሰክሰክ በትግል ላይ ያሉትን ድርጅቶች መቀላቀል ሌላው አሁኑኑ ልናደርገው የሚገባ ነገር ነው። ድርጅቶች “አይረቡም” ብለን ስላጣጣልናቸው አይጠናከሩም። ድርጅቶችን ማጠናከርና ማዘመን ያለብን እኛው ነው። መሪዎችን ማውጣት ያለብን እኛው ነው። እስካሁን ድርጅቶችን ያልተቀላቀልን ካለን መቀላቀልና ትግሉን ማጧጧፍ ይኖርብናል።
  3. በየተገኘው አጋጣሚ ሁሉ ወያኔን “እንቢ” እንበል። “እንቢ” የማለትን አጋጣሚ ማሳለፍ የለብን። “እንቢ” ማለት የምንችልባቸው አጋጣሚዎች ብዙዎች ናቸው። ለምሳሌ: -
ሀ) ወያኔ የመኖሪያ ቤቶች ግንባታን አዲስ የገንዘብ ማለቢያ ለማድረግ አቅዶ ተነስቷል። ወደ ሚሊዮን የሚጠጉ ቤቶችን በ2 ዓመት ጨርሼ አስረክባለሁ በሚል ማባበያ በውጭ አገራት ከሚገኙ ኢትዮጵያዊያን ገንዘብ ለመሰብሰብ ዝግጅቱን አጠናቋል። ይኸንን ነገር አጠንክረን “እንቢ” ማለት ይኖርብናል። “ለኛ ቤት ከመሰጠቱ በፊት፤ የተፈናቀሉ ወገኖቻችን መወደቂያ ያግኙ” ማለት ካልቻልን በራሳችን ማፈር አለብን። የአውሮፓና የአሜሪካ መንግሥታትን አምባገነኖችን በገንዘብ አትደግፉ እያልን እኛ ራሳችን ወያኔን በገንዘብ የምንደግፈው ከሆነማ ከነሱ ብሰን መገኘታችንን እንወቀው።
ለ) ወያኔ በስደተኛ ስም በመካከላችን የሰገሰጋቸውን ካድሬዎችን የማጋለጥ ዘመቻ ማፋፋም አለብን። የወያኔ ደጋፊዎችን በኤርትራ ስደተኞች ስም እንደሚገቡ መረጃዎች አሉ። በደል ደርሶብናል ብለው መንግሥታትን አሳምነው የመኖሪያ ፈቃድ ካገኙ በኋላ አጠቃን ካሉት አገዛዝ ጋር የሚሠሩ መሆናቸው የሚያረጋግጡ ማስረጃዎችን አጠናቅረን ለየሀገሩ መንግሥታ ማቅረብ እንደ አቢይ ሥራ መያዝ ይኖርብናል።
ሐ) የወያኔ ባለሥልጣናት የሚገዟቸውን ቤቶች፤ የሚያስተዷድሯቸውን ቢዝነሶች እያደንን ማጋለጥ ይኖርብናል።
መ) የወያኔዎች ሹማምንት በአሜሪካና አውሮፓ በነፃነት ሊዘዋወሩ አይገባም። በሄዱት ሁሉ ተቃውሞና ውርደት ሊከተላቸው ይገባል።
ሠ) የወያኔ ቢዝነሶች ላይ ማዕቀብ ማድረግን (ቦይ ኮት) መልመድ አለብን። ጥረቶቻችንን በፈጠራ ከደገፍን ወደ አገር ቤት የምንልከው ገንዘብ የወያኔ የውጭ ምንዛሬ ረሀብ ማስታገሻ የማይሆንበት መንገድ መሻት አለብን።
ረ) ለወያኔ ባለሥልጣኖች ዲግሪ የሚያድሉ ዩኒቨርስቲዎችና ኮሌጆችን ማዋረድ መጀመር አለብን። ስምንተኛ ክፍል እንኳን በወጉ ላልጨረሱ ሰዎች የማስትሬት ዲግሪ እንደሰጡ ማሳወቅ የኛ ኃላፊነት መሆን አለበት።
በግንቦት 7 እምነት ትግሉ በሁሉም ሥፍራ ነው። ኢትዮጵያዊያን በያለሉበት ቦታ በተደራጀና በተቀናጀ መልክ ወያኔን ፊት ለፊት ከተጋፈጥን የድላችን ቀን እናቀርባለን።
ድል ለኢትዮጵያ ሕዝብ!!

Racism in Ethiopia


Posted: 24 Oct 2013 01:30 PM PDT
By Fikru Helebo and Ephrem Madebo

Obang Metho of the Anuak Justice Council recently asked a rhetorical question: "Is there racism in Ethiopia?" Yes, there is racism in Ethiopia, no doubt about it. What may be debated is in what forms is racism manifested in Ethiopia and the degree to which that racism affects one’s social life. It would not be far from the truth to suggest that there is some form of racism in every country around the world -- Ethiopia is not an exception. Sadly, one of the worst kinds of racism, slavery, existed in Ethiopia until about three generations ago.

Slavery was officially abolished in Ethiopia only in 1942! It was even used by the Italians as a justification for their invasion in 1935. Unfortunately, the vestiges of the ugly legacy of slavery are still with us today. This legacy is primarily manifested in the form of prejudice towards our compatriots who come from the peripheral regions in the southern and western parts of the country. Ethiopians, as a people, should be ashamed for allowing this kind of racism to continue unabated in the dawn of the 21st century.

onsdag 23. oktober 2013

Ethiopians in Norway vowed to stand beside Ginbot 7 popular force

 

 

 
Posted: 23 Oct 2013 01:03 AM PDT


On 28th of September 2013, successful fundraising was conducted for Ginbot 7 Popular Force (G7pf), recently established and struggling against the woyane junta. The fundraising event, staged from 4:00 – 12:00 p.m. local time, was coordinated by a taskforce established by Democratic Change in Ethiopia Support Organization in Norway (DCESON). The event was able to attract many participants from all over Norway and other European countries. The event was one of the success stories in the history of fundraising in terms of both participation and raised amount of money.
The official announcement of the founding of the Ginbot 7 people`s force has been a positive development and was welcomed by most Ethiopians living in Norway. Ginbot 7 popular force has added a momentum to the struggle and elevated the moral and hope of many Ethiopians living in Norway. The formation of this force marks a new and decisive phase in the struggle against the racist and fascist rule of the Tigray People`s Liberation Front (TPLF) in Ethiopia. Hence, the enthusiasm, inspiration and increased degree of engagement that were witnessed during the event reflected the aspirations and commitments of the participants. Besides, it shows that the force has been able to garner an increasing and widespread support in Norway and inevitably in other parts of the Diaspora at the moment.
Ato Dawit Mekonnen.
The DCESON has been supporting the struggle for democracy, freedom and justice in Ethiopia starting from the pre-kinijit time. The current fundraising event is purely the initiative of DCESON and it was conducted by forming a taskforce consisting of its committed members. DCESON took this mission as a national and timely one and undertook extensive planning and mobilization tasks. On the other hand, the agents of the TPLF and their supporters made futile attempts and campaigns to undermine and hamper this event. This shows that the formation of an armed Ethiopian resistance force has frightened and alarmed the TPLF camp and regime.

tirsdag 22. oktober 2013

Woyanne illegal sale of bonds in Norway is stopped by patriotic Ethiopians

ESAT Abay bond Protest in Norway April 2013 Ethiopia

G7 POPULAR FORCE FUNDRASING EVENT OSLO NORWAY 28 SEPTMBER 2013


A song showing TPDM's solidarity with G7 Popular Force (Ethiopia)

BIG AND HISTORICAL DAY G7 POPULAR FORCE FUNDRAISING IN OSLO 5 DAYS LEFT ...

ማንን እንመን ? ኢህአዴግ ሶማሌ፣ ትህዴን “ኢትዮጵያዊያን ናቸው” ይላል

ከእሁድ እስከ እሁድ

(የሳምንቱ አጫጭር ዜናዎች ከተለያዩ ምንጮች)
bole1
ማንን እንመን ?
ኢህአዴግ ሶማሌ፣ ትህዴን “ኢትዮጵያዊያን ናቸው” ይላል
በቦሌ ክፍለ ከተማ በቤት ውስጥ ፈነዳ በተባለው ፈንጂ ህይወታቸው እንዳለፈ የተገለጸው ሁለት የሶማሌ ዜጎች እንዳልሆኑ የትግራይ ህዝብ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ /ትህዴን/ አስታወቀ። በፈንጂው የሞቱት ሁለት ሰዎች ኢትዮጵያዊያን ሲሆኑ ስማቸውም “ምክትል ኢንስፔክተር ሞላ መላኩ የተባሉ የፖሊስ አባልና አቶ ሞገስ አስቻለው የተባሉ ሲቪል ናቸው” ሲል የገለጸው ትህዴን የሟቾቹ ስም በመታወቂያ መረጋገጡን አመልክቷል። የመታወቂያውን ቅጂ ግን በገጹ አላተመም። ከአደጋው ጋር በተያያዘ በስፍራው ታይታችሁዋል በሚል በርካታ የተቃዋሚ ፓርቲ አባላት መታሰራቸውን ያመለከተው ዜና የሶስት ሰዎችን ስም ይፋ ያደረገው ኦክቶበር 19 ቀን 2013 ነው።
በሌላ በኩል ኦክቶበር 16 ለንባብ የበቃው ሪፖርተር ጥቅምት 3 ቀን 2006 ዓ.ም. በቦሌ ክፍለ ከተማ ሩዋንዳ ማዞሪያና ቦሌ ሚካኤል መግቢያ አካባቢ በቦምብ ፍንዳታ ሕይወታቸው ያለፈው ሁለት ሶማሊያውያን ሽብርተኞች መሆናቸውን ማረጋገጡን፣ የፌዴራል ፖሊስ የፀረ ሽብር ግብረ ኃይል አስታወቀ፡፡
የአንድ ግለሰብ ሰርቪስ ቤት ተከራይተው ከነበሩት ሶማሊያውያኑ መካከል፣ አንደኛው ከ20 ቀናት በላይ የቆየ ሲሆን፣ ሌላኛው ፍንዳታው ከመድረሱ ከሁለት ሰዓታት በፊት የደረሰ መሆኑን ግብረ ኃይሉ ማረጋገጡን አስረድቷል፡፡ ሽብርተኛ የተባሉት ሶማሊያውያኑ ካፈነዱት ቦምብ በተጨማሪ መጠናቸው ያልተገለጸ ቦምቦችና አንድ ሽጉጥ ከሁለት ካርታ ጥይት ጋር መገኘቱን፣ የፈንጂ ማቀጣጠያና የአደጋ መከላከያ ጃኬቶች፣ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ማሊያና ቀበቶዎች መገኘታቸውም ተገልጿል፡፡ከሶማሊያውያኑ ጋር ቀጥታ ግንኙነት አላቸው የተባሉ ሦስት ተጠርጣሪዎችና የቤቱ አከራይ በቁጥጥር ሥር ውለው ምርመራ እየተካሄባቸው መሆኑንም ግብረ ኃይሉ አክሏል በማለት ዘግቧል። አዲስ አድማስ በበኩሉ ከዚህ በታች ያለውን ዜና አስነብቧል
የአሜሪካ ኤምባሲ ዜጐቹ ራሳቸውን ከጥቃት እንዲከላከሉ አስጠነቀቀ
ባለፈው እሁድ በቦሌ ሚካኤል አካባቢ ከደረሰው ፍንዳታ ጋር ተያይዞ ሁለት ተጨማሪ የፍንዳታ ጥቃት ለማድረስ አልሸባብ የተሰኘው የሶማሊያ ቡድን እንደዛተ የገለፀው የአሜሪካ ኤምባሲ፤ የዛቻው ተአማኒነት ባይረጋገጥም በኢትዮጵያ የሚገኙ አሜሪካዊያን ጥንቃቄ እንዳይለያቸው አሳሰበ፡፡Bomb-Blast-Addis
የኢትዮጵያና የናይጄሪያ ቡድኖች ግጥሚያ በሚካሄድበት ሰዓት ጥቃት ለመፈፀም ሲዘጋጁ የነበሩ ሁለት ሰዎች መሞታቸው የሚታወስ ሲሆን በኢትዮጵያ ላይ ጦርነት በማወጅና ሽብር ለመፈፀም በመዛት የሚታወቀው አልሸባብ “ድርጊቱ በኔ አባላት የተፈፀመ ነው” ብሏል፡፡
አልሸባብ በቦሌ ሚካኤል ለተከሰተው ፍንዳታ ሃላፊነት እንደሚወስድ በትዊተር እንዳስታወቀ ኤምባሲው ጠቅሶ ባሰራጨው ማሳሰቢያ፤ በፒያሳና በቸርችል ጐዳና አካባቢ የፍንዳታ ጥቃት ለመፈፀም እንደዛተም ገልጿል፡፡
በቦሌ ሚካኤል በአንድ መኖሪያ ቤት ውስጥ በተከሰተው ፍንዳታ ሁለት የሶማሊያ ተወላጆች መሞታቸውን የገለፀው ፖሊስ፤ ከሟቾቹ አንዱ የኢትዮጵያ ማሊያ በመልበስ ከኳስ ተመልካቾች መሃል የፍንዳታ ጥቃት ለመፈፀም እየተዘጋጀ እንደነበር ጠቁሟል፡፡
ለጥቃት የታሰበው ፈንጂ እዚያው ፈንድቶ ሁለቱ አሸባሪዎች መሞታቸውን ፖሊስ ተናግሯል፡፡ የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ሽመልስ ከማል፤ የፍንዳታው ፈፃሚዎች አልሸባብ መሆናቸውን ተጠይቀው ገና አልተረጋገጠም ብለዋል፡፡ የፀረ ሽብር ግብረ ሃይል ጉዳዩን እየመረመረ እንደሚገኝ የገለፁት አቶ ሽመልስ፣ ግብረ ሃይሉ የደረሰበት ውጤት ጊዜውን ጠብቆ ይፋ እንደሚደረግ አስረድተዋል፡፡
40/60 ቤት ክፍያ ያጠናቀቁ የህብረት ስራ ማህበር ሊሆኑ ነው
የቤት ባለቤት ለመሆን ሙሉ ክፍያ ያጠናቀቁ የ40/60 ተመዝጋቢዎች በመኖርያ ቤት ኅብረት ሥራ ማኅበር ወደ ተነደፈው ፕሮግራም እንዲዛወሩ የአዲስ አበባ አስተዳደር ማግባባት ጀመረ፡፡ በ40/60 ፕሮግራም የተመዘገቡ የተሻለ ገቢ ካላቸው ነዋሪዎች መካከል ክፍተኛ ቁጥር ያላቸው የሚጠበቅባቸውን ሒሳብ መቶ በመቶ መክፈላቸው ይታወቃል፡፡ ይህንን ያጤነው 40 60የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር እነዚህን መቶ በመቶ የከፈሉ የኅብረተሰብ ክፍሎችን በማግባባት ወደ መኖርያ ቤት ኅብረት ሥራ ማኅበራት ፕሮግራም እንዲዛወሩ ለማድረግ ጥረት መጀመሩን ሪፖርተር በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ንግድና ኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ ሥር የሚገኘው የኅብረት ሥራ ማኅበራት ማደራጃ ጽሕፈት ቤት ምንጮች ጠቅሶ ይፋ አድርጓል።
በ40/60 ቤቶች ፕሮግራም 81,257 ነዋሪዎች መመዝገባቸውና በሦስቱም የመኖርያ ቤቶች (10/90 እና 20/80) ፕሮግራሞች የተመዘገቡ ነዋሪዎች 2.5 ቢሊዮን ብር መቆጠባቸው ይታወቃል፡፡ የእነዚህን ቤቶች ግንባታ ለማስጀመር መንግሥት ተጨማሪ 7.5 ቢሊዮን ብር እንደመደበ፣ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ ባለፈው ሐሙስ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ገልጸዋል::
አንደበት
“ኢትዮጵያነቴን ይዤው ወደ መቃብር እሄዳለሁ”  አቶ ተስፋ ገ/አብ የቡርቃ ዝምታ ጸሀፊ
ቀደም ብዬም ተናግሬያለሁ። ማንም ሊከለክለኝ አይችልም። ማንም ሊሰጠኝ አይችልም። አገር ውስጥ እንዳልገባ ልከለከል እችል ይሆናል። የልብ ስሜቴን መንጠቅ የሚችል አንድም ሰው የለም። ይህንን ስሜቴን ነው ባጭሩ ማነገር የምፈልገው።ማንም አይቻለውም። ኢትዮጵያዊያን ወንድሞቼ ሚሊዮኖች አሉ።በተለያዩ ምክንያቶች አገር ቤት መግባት አይችሉም። ከጥቂት ጊዜያት  በሁዋላ ግን እንደጎርፍ ነው ወደ አገራችን የምንገባው።ይህንን ነው ላረጋግጥላችሁ የምፈልገው። / አበባ ይበተንለታል/ ለከለከሉኝ ክፍሎች ማን ነው ያ ከልካይ በመሰረቱ? ከየት ነው የመጣው? ያ ሰው ምን አደረገ ለአገሪቱ?እኔ የቢሾፍቱ ልጅ ነኝ። ኢትዮጵያዊ ነኝ። ይህንን መከልከል የሚችል ማንም የለም።ይዤው ወደ መቃብር እሄዳለሁ። እስከመጨረሻው … (ተስፋዬ ከኢካድኤፍ የመወያያ መድረክ ጋር ካደረገው ቃለ መጠይቅ የተወሰደ)
ከሰነዱ ከተገኙት መረጃዎች መካከል ተስፋዬ በእጁ የጻፈው ይህ መረጃ ይገኛል፡-
“ኢትዮጵያዊያን የኤርትራ ታሪክ በትክክል እንዲያውቁ ይረዳል። ይህም በአዲሱ የኢትዮጵያ ትውልድ አእምሮ ኤርትራ የኢትዮጵያ አካል እንዳልነበረችና እንደማትሆንም የአመለካከት ዘር መዝራት ያስችለኛል። ለዚህ ሥራም የናንተ መ/ቤት ሆነ ህገደፍ (ሻዕቢያ) ሰነዶችን እንድመለከት በመፍቀድ ያግዘኝ ዘንድ እመኛለሁ። እነዚህ መጻሕፍትን ጽፌ እስከምጨርስ ሁለት ዓመት ይፈጅብኛል። ቢያንስ በቢሮና በጽሕፈት መሣሪያዎች እንዳልቸገር ብደረግ እመኛለሁ።” …tesfaye hand written
“በኤርትራ ጉዳይ፣ በሻዕቢያ አላማዎችና አሰራሮች፣ እንዲሁም ኢሳያስን በተመለከተ ያለኝ በጣም ግልጽ ነው። ከነሙሉ ችግራችን ኤርትራ በትክክለኛው ሃዲድ ላይ እየተጓዘች ነው ብዬ አምናለሁ። የሚታረሙ ነገሮች ካሉ ዋናው ጉዞአችን ሳይነካ እየተስተካከለ ሊሄድ ይችላል ብዬ አምናለሁ። የምጽፈውም ሆነ የምሠራው ይህን መሠረት ያደረገ ነው።” …
“አሻግሬ ስመለከት በርቀት ሰማያዊ ተራሮች ይታየኛል። ከተራሮቹ ስር ያለው ለጥ ያለ የእርሻ ሜዳ የአባቴ አገር ነው።” …
“ይህን ታሪክ እጽፈዋለሁ: 3 ተከታታይ መጽሐፍ ሊወጣው ይችላል። ባህረነጋስያን በመጀመር የኤርትራን ታሪክ እጽፈዋለሁ። የሻቢያን የትግል ታሪክ እጽፈዋለሁ። ይህም ኢትዮጵያዊያን ስለኤርትራ ተገቢውን ሃቅ እንዲገነዘቡ ያደርጋቸዋል። በዚህ መጽሐፍ ጠላት አፈራለሁ። ቢሆንም ግን እጽፈዋለሁ። ስለዚህ ከአሁኑ ፍንጭ መስጠቱ ጠቃሚ ነው። በተቃውሞ የምጽፍ የሚመስላቸው ስለሚኖሩ እስከዚያው ድረስ ይዝናኑበት። ኤርትራ ለመመለሴ ምክንያት ይሰጥልኛል።”
በኦጋዴን የነዳጅ ጉድጉድ ቁፋሮ ተጀመረ
ኒው ኤጅ የተሰኘው የእንግሊዝ ኩባንያ በሶማሌ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ኦጋዴን ቤዚን፣ ኤልኩራን በተባለ ሥፍራ የነዳጅ ጉድጓድ ቁፋሮ ጀመረ፡፡ ኒው ኤጅ በኦጋዴን ብሎክ ሰባት፣ ስምንትና አዲጋላ በተባለ ድሬዳዋ አቅራቢያ በሚገኙ የነዳጅ ፍለጋ ቦታዎች አፍሪካ ኦይል ከተሰኘ የካናዳ ኩባንያ ጋር በነዳጅ ፍለጋ ሥራ የተሰማራ ኩባንያ ነው፡፡
ኩባንያው ኤልኩራን በተባለ በሶማሊያ ድንበር አቅራቢያ በሚገኝ አካባቢ የነዳጅ ጉድጓድ ቁፋሮ ጀምሯል፡፡ogaden-main
ታማኝ የዜና ምንጮች ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ ኩባንያው የመቆፈሪያ ማሽኑን ተክሎ የቁፋሮ ሥራ ለመጀመር በዝግጅት ላይ ሳለ የቁፋሮ ባለሙያዎች በማሽኑ ላይ የቴክኒክ ችግር በማግኘታቸው የቁፋሮ ሥራውን ሳይጀምሩ አዘግይተውታል፡፡ ባለሙያዎቹ በማሽኑ ላይ ያገኙትን የቴክኒክ ችግር አስወግደው የቁፋሮ ሥራውን ባለፈው ሳምንት መጀመራቸውን ምንጮች ተናግረዋል፡፡
የሚቆፈረው ጉድጓዱ ጥልቀት 2,800 ሜትር እንደሆነና የቁፋሮውን ሥራ ለማጠናቀቅ ሦስት ወራት ያህል እንደሚፈጅ ለማወቅ ተችሏል፡፡ ከሦስት ወራት በኋላ በጉድጓዱ ውስጥ ነዳጅ መኖርና አለመኖሩን የሚጠቁም የሙከራ ሥራ እንደሚሠራ ታውቋል፡፡
አፍሪካ ኦይል በቅርቡ በድረ ገጹ ይፋ ባደረገው ሪፖርት ከኒው ኤጅ ጋር በመተባበር በኦጋዴን ላይ አተኩሮ እንደሚሠራ ገልጿል፡፡
አፍሪካ ኦይል በኤልኩራን የነዳጅ ክምችት እ.ኤ.አ. በ1970ዎቹ መገኘቱን ጠቅሶ፣ አሁን በሚቆፈረው ጉድጓድ በአካባቢው የሚገኘውን የነዳጅ ክምችት መጠን ለማወቅ እንደሚቻል አስታውቋል፡፡
‹‹በኤልኩራን ነዳጅ መኖሩ ይታወቃል፡፡ አሁን ዋናው ሥራ የሚሆነው በሚቆፈረው ጉድጉድ ውስጥ የነዳጅ ፍሰት እንዲከሰት በማድረግ በአካባቢው የሚገኘውን የነዳጅ ክምችት መጠን ማወቅ ነው፤›› ምንጮች ተናግረዋል።
ሪፖርተር ያነጋገራቸው የፔትሮሊየም ባለሙያዎች በአፄ ኃይለ ሥላሴ ዘመነ መንግሥት ቴኔኮ የተባለ የአሜሪካ ኩባንያ በኤልኩራን በቆፈረው የመጀመሪያ የነዳጅ ፍለጋ ጉድጓድ የተፈጥሮ ዘይት ፍሰት ማግኘቱን አስታውሰው፣ በወቅቱ ኩባንያው ክምችቱ በቂ አይደለም በሚል ትቶት ሄዷል ብለዋል፡፡ አክለውም አሁን ባለው ዘመናዊ ቴክኖሎጂ ተጠቅመው አፍሪካ ኦይልና ኒው ኤጅ በኤልኩራን ከፍተኛ መጠን ያለው የነዳጅ ክምችት ሊያገኙ እንደሚችሉ ያላቸውን እምነት ገልጸዋል፡፡ ዜናው የሪፖርተር ነው።
በናይጀሪያ ድጋፍ ሰበብ አፈ-ጉባኤና ወታደሮች ሞቱ
በኢትዮጵያ እና በናይጄሪያ የእግር ኳስ ጨዋታ በጋምቤላ ክልል ኚኝኛግ ወረዳ በደጋፊዎች መካከል በተፈጠረ ግጭት የወረዳው አፈጉባኤ እና ወታደሮች እንደሞቱ ምንጮቼ ነገሩኝ ሲል አዲስ አድማስ ጋዜጣ በቅዳሜ እትሙ አስታውቋል። ጋዜጣው የአደጋውን መጠንና የጉዳቱን ስፋት ለማረጋገጥ ያደረገው ሙከራ እንዳልተሳካለት በመጠቆም ባተመው ዜና ችግሩ የተከሰተው ጋምቤላ ክልል መሆኑን አመልክቷል።
soccerየደቡብ ሱዳን አዋሳኝ በሆነችው የኚኝኛግ ወረዳ ባለፈው እሁድ የኢትዮጵያ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን ከናይጄሪያ አቻው ጋር በአዲስ አበባ ስቴዲየም ለዓለም ዋንጫ ማጣሪያ ባደረጉት ወቅት፣ የናይጄሪያ ብሔራዊ ቡድን በማሸነፉ ደስታቸውን በጭፈራ በመግለጽ ላይ በነበሩ እና በድርጊቱ በተቆጡ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ደጋፊዎች መካከል ግጭት ተፈጥሮ የኚኝኛግ ወረዳ አፈጉባኤና ከሁለት በላይ ወታደሮች እንደሞቱ ታውቋል።
ችግሩ እንደተፈጠረ ከፌደራልና ከክልል የተውጣጡ ባለስልጣናት ቦታው ድረስ በመሄድ የማረጋጋት ስራ መሥራታቸውን ምንጮቻችን ጨምረው ገልፀዋል፡፡ የክልሉ ፕሬዝዳንት ሁኔታው ለማየት ወደ ስፍራው የሄዱ ሲሆን ስለ ጉዳዩ ፕሬዝዳንቱን በስልክ ለመጠየቅ ያደረግነው ተደጋጋሚ ሙከራ አልተሳካም፡፡
መምህራን የስራ ማቆም አድማ አደረጉ
በደቡብ ክልል በጋሞጎፋ ዞን በጨንጫ ወረዳ የሚገኙ የተለያዩ ትምህርት ቤት መምህራን ለአባይ ግድብ ማሰሪያ በሚል ከደሞዛቸው ላይ ገንዘብ መቆረጡን ተከትሎ ካለፉት 3 ቀናት ጀምሮ የስራ ማቆም አድማ ማድረጋቸውን ኢሳት ጥቅምት 7 ቀን 2013 ዓ ም ባሰራጨው ዜና አመለከተ።
የጨንጫ ፣ ጭነቶ፣ ጦሎላ፣ ጨፌ፣ ጺዳ እና ቱክሻ ትምህርት ቤቶች መምህራን በአድማ ላይ መሆናቸውን ተከትሎ ትምህርት ቤቶች ተዘግተው ተማሪዎች ቤታቸው ለመቀመጥ ተገደዋል። የወረዳው እና የዞን መምህራን ማህበር ከመምህራኑ ጋር በመሆን አድማውን እያስተባበሩ ሲሆን፣ አድማው ወደ ሌሎች ትምህርት ቤቶች እና አካባቢዎች ሊዛመት እንደሚችል መምህራኑ ተናግረዋል።strike
መምህራን “ደሞዛችን በግድ መቆረጡ አንሶ፣ እኛ በጠየቅነው ቀርቶ ባልጠየቅነው ወር ለምን ይቆረጥብናል ” በማለት አድማውን እንደ ጀመሩ አንድ መምህር እንደገለጹለት ያመለከተው ኢሳት መምህራን የአንድ አመት ደሞዛቸውን ከተቆረጠ በሁዋላ፣ ከመስከረም ጀምሮ ደግሞ ሁለተኛውን ዙር ማስቆረጥ ጀምረዋል ያለው ኢሳት የኢትዮጵያ መንግስት መምህራን ለአባይ ግድብ ማሰሪያ በፈቃዳቸው ከደሞዛቸው እንዳስቆረጡ በተደጋጋሚ ሲገልጽ መቆየቱንም አስታውሷል።
ዓለምአቀፍ ጠበቆች የኢትዮጵያን ባለስልጣናት ለፍርድ ለማቅረብ እንቅስቃሴ ጀመሩ
በወጣት አብዱላሂ ሁሴን አማካኝነት በኢትዮጵያ የኦጋዴን ክፍል የተፈጸመውን የጦር ወንጀልና የሰብአዊ መብት ጥሰት ፊልም የሚያሳይ ዘጋቢ ፊልም በስዊድን ቁጥር አንድ ቴሌቪዥን በትናንትናው እለት መቅረቡን ተከትሎ አለማቀፉ ጠበቆች ጉዳዩን ወደ አለማቀፍ ፍርድ ቤት ለመውሰድ እንቅስቃሴ መጀመራቸውን ኢሳት በጥቅምት 5 ቀን 2005 ዜናው አስታወቀ።
ogdenወጣት አብዱላሂ ለኢሳት እንደገለጸው ፊልሙ ከተላለፈ በሁዋላ ሚዲያዎች ሰፊ ሽፋን የሰጡት ሲሆን፣ ስቴላም የተባሉ የ አይ ሲ ጄ ጠበቃ ጉዳዩን ፍርድ ቤት እንደሚያቀርብ በሬዲዮ ይፋ አድርገዋል። የስዊድን የጦር ወንጀል ኮሚሽን ፍርድ ቤትም ማስረጃዎችን በመመርመር ጉዳዩን ወደ ፍርድ ቤት ለመውሰድ ከወጣት አብዲ ጋራ ቀጠሮ ይዟል። ጠበቆቹ ጄኔቫ ካለው አይሲጄ እና ከሌሎችም የሰብአዊ መብት ተሟጋች ድርጅቶች ጋር በጋራ በመሆን ጉዳዩን ወደ አለማቀፍ የወንጀል ፍርድ ቤት ለመውሰድ እንደሚሞክሩ ኢሳት አመልክቷል።
ቀደም ሲል ይፋ ከተደረገው በተጨማሪ አዳዲስ መረጃ የያዘው አዲሱ ፊልም “ልዩ ፖሊስ” እየተባለ በሚጠራው ሀይል የተፈጸመ የዘር ማጥፋት ወንጀልና የክልሉን ፕሬዚዳንት የተቸች አንዲት ሴት በኦበነግ አባልነት ስትፈረጅ የሚያሳይ መረጃ ተካቶበታል ። የክልሉ ፖሊስ ሀላፊ በእስር ላይ የሚገኙትን ሴቶች በመድፈር ብዙ ህጻናት በእስር ቤት ውስጥ መወለዳቸውን በፖሊሶች በራሳቸው ሲነገር የሚያሳይ ፊልም መካተቱትን ወጣት አብዱላሂ ገልጿል። ፊልሙ ” የዲክታተሮች እስረኞች” የሚል ርእስ ተሰጥቶታል።
ጉዳዩን በማስመልከት የአለማቀፍ የህግ ባለሙያዎች ኮሚሽን በእንግሊዝኛ ኢንተርናሽናል ኮሚሽን ኦፍ ጁሪስትስ ኮሚሽነር የሆኑት ስቴላ ጋርደ ለኢሳት እንደገለጹት የወንጀሉን ፈጻሚዎች ወደ ፍርድ ለማቅርብ የሚችሉትን ሁሉ እንደሚጥሩ ተናግረዋል።
ኢትዮጵያ የአለማቀፍ ወንጀል (ICC) ፈራሚ አገር ባለመሆኑዋ ማስረጃውን በቀጥታ ለፍርድ ቤቱ መላክ እንደማይቻል የገለጹት ኪሚሽነር ጋርደ፣ ይሁን እንጅ ሰቆቃን ለመከላከል የተቋቋመው ኮሚቴ (Committee Against Torture) ፈራሚ አገር በመሆኑ ጉዳዩን በዚሁ በኩል ለመከታተል እና የስዊድን ፖሊስ ምርመራ ጀምሮ እርምጃ ለመውሰድ እንዲችሉ ጥረት እንደሚያደርጉ ከኢሳት ዘገባ ለመረዳት ተችሏል።
የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ እንደገና በአዋጅ ሊቋቋም ነው
በሀገሪቱ በኮምፒውተር የሚሰሩ ማንኛውም የመሰረተ ልማት ተቋማትና የመረጃ አገልግሎት የኔትወርክ አውታሮች ላይ ከውጪና ከሀገር ውስጥ የኮምፒውተር ቫይረስን ጨምሮ በተለያየ መንገዶች የሚቃጡ ጥቃቶችን ለመከላከልና ለመቆጣጠር እንዲቻል ታስቦ የተቋቋመው የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ እንደገና በአዋጅ እንደሚቋቋም ኢሬቴድ ገለጸ።
የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር ብርጋዲየር ጀነራል ተክለብርሀን ወ/ዓረጋይ ረቂቅ አዋጁ ህግ ሆኖ ሲፀድቅም የሀገሪቱን የመረጃ ደህንነት ከማስጠበቅ ባሻገር የመንግስትና የግል የልማት ድርጅቶች ከሳይበር ወይም ከኮምፒውተር ጥቃት በመከላከል የሀገሪቱ የልማት እንቅስቃሴ ሳይስተጓጎል እንዲቀጥል ያስችላልም ማለታቸውን ዜናው አመልክቷል። ዋና ዳይሬክተሩ አያይዘውም አዋጁ ኤጀንሲው የሳይበር ጥቃት ተጋላጭነትን ቀድሞ በማወቅ እና በመከላከል እርምጃ እንዲወሰድ የመረጃ ማምረትና ተደራሽ የማድረግ ተግባራትን በአግባቡ እንዲወጣ እንደሚረዳ ገልጸዋል፡፡insa ethiopia
በተለይም ደግሞ አዋጁ ምስጢራዊ የሀገር ደህንነት መረጃዎችን እና የኢንዱስትሪዎችን ፣የባንኮችን ፣የቴሌኮሚኒኬሽን ፣የኤሌክትሪክ ሀይል ፣የመገናኛ ብዙሀንን ተቋማት እንዲሁም የግዙፍ ፕሮጀክቶች የኮምፒውተር ኔትወርክ አውታሮች ከሳይበር ጥቃት እንዲጠበቁ እንደሚያስችልም በውይይቱ ተብራርቷል፡፡ ድንበር የለሹ ይህ የኮምፒውተር ወንጀል አዲስ የሀገር ልዋላዊነት የጥቃት ምንጭ እንደሆነ የገለፁት ዋና ዳይሬክተሩ፣ ይህንንም ተግባር የሚፈጽሙ ግለሰቦች የሽብር ፣የፖለቲካ ፣የወንጀል ምክንያቶችን ጨምሮ የተለያዩ ዓላማዎች ይዘው የሚንቀሳቀሱ እንደሆኑ ኢሬቴድ አመልክቷል።
ኢንሳ ዜጎችን በማፈንና ኢህአዴግ ለስለላ የሚጠቀምበት ዋንኛ ማሽኑ እንደሆነ በተደጋጋሚ መገለጹ ይታወሳል።

ዶ/ር መረራ የፍንዳታውን ዜና “እንጠራጠረዋለን” አሉ "በአዲስ አበባው ፍንዳታ የሞቱት ኢትዮጵያዊያን ናቸው"


October 22, 2013 06:39 am By Editor Leave a Comment

በአዲስ አበባ ቦሌ ክፍለ ከተማ ሩዋንዳ ሰፈር የደረሰውን ፍንዳታ አስመልክቶ ኢህአዴግ ያሰራጨውን ዜና የሚቃረኑ መረጃዎችና አስተያየቶች ቀረቡ። ለኢህአዴግ ቅርበት ያላቸው የፖለቲካ ፓርቲዎች የድጋፍ አስተያየት ሲሰጡ ዶ/ር መረራ “አትፍቶ ጠፊ አጥፍቶ ይጠፋል እንጂ በሜዳ ዝም ብሎ አያጠፋም” ሲሉ ጥርጣሬ እንዳላቸው ተናግረዋል። የትግራይ ህዝብ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ /ትህዴን/ በፍንዳታው የሞቱት ኢትዮጵያውያን ናቸው ሲል ስም ገልጾ የኢህአዴግን ዜና አጠጥሎታል።
በፓርላማ አስቸኳይ ስብሰባ እንዲጠራ የጠየቁት ከኢህአዴግ ጋር ግንኙነት እንዳላቸው የሚታሙ ፓርቲዎች “የጸረ ሽብርተኞች አዋጅ ሊጠናከርና ሊጠብቅ ይገባል” ሲሉ ተደምጠዋል። የኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ያነጋገራቸው የኢራፓ፣ የኢሴዳፓ፣ ቅንጅትና አዲአን ተወካዮች በየተራ የኢህአዴግን ዜና የሚቃወሙና በጥርጣሬ የሚመለከቱትን አውግዘዋል። በወቅቱ የቴሌቪዥን ጣቢያውም አንድነትና የሰማያዊ ፓርቲ ጠርተውት በነበረው ሰላማዊ የተቃውሞ ሰልፍ ላይ “የጸረ ሽብርተኛነት አዋጅ ለሌላ ተግባር መዋሉን እንቃወማለን” በማለት የተቃውሞ ድምጻቸውን ሲያሰሙ በማሳየት ዜናውን ለማጀቢያነት ተጠቅሞበት ነበር።
በግል አስተያየታቸውን የተጠየቁት ዶ/ር መረራ ጉዲና በቴሌቪዥን መስኮት ቀርበው “ብዙዎች፣ እኔም ጓደኞቼም በጥርጣሬ ነው ያየነው” ሲሉ ከተቆረጠው ንግግራቸው ተደምጧል። ዶ/ር መረራ “አጥፍቶ ጠፊ አጥፍቶ ይጠፋል እንጂ በሜዳ ዝም ብሎ ራሱን አያጠፋም” ካሉ በኋላ “ስለዚህ እውነት ተደርጓል?” የሚለው ትልቁ ችግርና የጥርጣሬው መነሻ እንደሆነ አመልክተዋል።
ስለዚህ በሚል ድምዳሜ “ሰው አንዳንድ ጊዜ የኢትዮጵያ መንግስት ለራሱ ፖለቲካ ብሎ የሚያደርገው ያው የለመደው ስራ ነው” እንደሚል ዶ/ር መረራ በተቀነጨበው አስተያየታቸው ሲናገሩ ተሰምቷል። በተቃራኒ ከላይ በስም የተዘረዘሩት የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች፣ ኢትዮጵያ የሽብር ጥቃት ኢላማና የአልሸባብ ስጋት ላይ ያለች አገር በመሆኗ ኢህአዴግ ህዝብን የመጠበቅና ደህንነትን የማስጠበቅ አደራ ስላለበት እነሱን ጨምሮ እንዲጠብቃቸው ጥሪ አቅርበዋል።

መንዜው አጉኔ አለቃችንና ተስፋዬ ገ/ አብ


• በተስፋዬ ገ/አብ የስደተኛው ጋዜጠኛ መጽሃፍ ላይ ሰሞኑን ዲያስፖራው ቁርቋሶ ከመጀመሩ በፊት ፣ላይፍ ለተባለ
መጽሄት ተስፋዬ ገ/አብ ቃለ መጠየቅ ሰጥቶ ነበር ፡፡ ኢህአፓ እንደኮለኔል መንግሥቱ ኃይለማርያም መጽሃፍ አሻጥር
ቢያደርግብህ በምን ትቋቋመዋለህ ተብሎ ሲጠየቅ ? አበጥ አበጥ ያሉ ገታሪ ጠበቆች ፣ አሳታሚውም ድርጅት ሆነ እኔ
ስላሉን በሱ አታስቡ ነበር ያለው ፡፡ ቀስ ብሎ ግን ከወደ አመስተርዳም አንድ ዳጎስ ያለ ዶሴ ፣ በዳኛ ወልደሚካኤል
በኩል ብቅ አለ ፡፡ ዲያስፖራው ተንጫጫ ፡፡ ድሮስ ! ተናግረን አልነበረ? ይህ ደራሲ እንደ ወገምት ይዞናል ! መች
ይለቀንና ! እሱ ምን ያድርግ ! ከውስጣችን የወሸቁት የኛ ሰዎች.... ብዙ አይነት ንዴት ፥እልህ ፥ቁጭት ወዘተ ጨሰ ፡፡
በዚያም ሰፈር በኩል ፣ እነ አይጋ ፥ ትግራይ ኦን ላይን አጫጫሱት ፡፡ አብሪ ባትሪም ወደ ሰማይ አጎኑ ፡፡
• በውጭ አገር ያሉ ፣ በዛ ያሉ ነጻ ድረ ገጾች ነን የሚሉ ሁሉ በዳኛ ወልደሚካኤል አጋላጭ ጽሁፍ ላይም ሆነ ፣
በአሌክስ_ሊክስ የአራዳ ዘበኛ ሚስጢር ጎልጓይነት ሥራ ባለመስማማት ይሁን ወይ ኤዲቶሪያል ቦርዳቸው ባለመፍቀዱ
ምክንያት ዳጎስ ያለውን ጽሁፍ አገዱት ፡፡ ፌስ ቡኮች ነገሩን አቀጣጠሉት፡፡ አካበዱትም፡፡ አጥቅተውም ታትሞ ሊሸቀል
በዝግጅት ላይ የነበረው መጽሃፍ መከነ ፡፡ በመጨረሻም በራሱ በጸሃፊው በፒዲኤፍ በነጻ ተበተነ፡፡

• ብዙ ፓልቶኮች ሳይሆኑ ፣ አንድ የፓልቶክ ክፍል ብቻ ጉዳዩን አጮኽው ፡፡ ከማጮኽም አልፎ ፣የተቃውሞ ደቦ
በማስተባበር የተስፋዬ ገ/ አብን መጽሃፍ አሳታሚው ድርጅት ከህትመት ውጭ እንዲያስወጣው የፊርማ ደቦ
አፋፋመበት ፡፡ ደቦው የሠራ መስሏል ፡፡ ትንሽ ቆይቶ ከመጽሃፉ ምዕራፍ ሰባትን ካላወጣህ አናትምልህም የተባለው
ተስፋዬ ፣ ጽሁፌን አልቀነጥስም ፣ ባታትሙት ተዉት እንጂ ብሎ ፣ በነጻ በተነው ፡፡
• ነጻነት አሳታሚ ድርጅት የተባለው ድርጅት ፣ ለጊዜው እፎይታ ያገኘ ይመስላል ፡፡ ውሉን ቢያፈርስም ፣ አሳታሚው
ድርጅት ግን አሁንም የአሰፋ አባተን የቀድሞ ዘፈን ከማዜም አላቆመም ይሉታል ተቺዎቹ ፡፡

 ፊርማና ወረቀት ቀሪ ነው ተቀዳጅ፣
 መተማመን ብቻ ይበቃል ለወዳጅ ፡፡

የፌስ ቡክ ነገር ቢነሳ አንድ በአረቡ ዓለም ሰሞኑን የሚቀለደውን ቀልድ ላልሰማችሁ ፣ እንድትሰሙት ፈለግሁ ፡፡ እንዲህ ነው
ቀልዱ ፡፡ ሆስኒ ሙባረክ ሞተና ሰማይ ቤት ሲደርስ ከበር ላይ ጀማል አብዱል ናስር፥ አንዋር ሳዳት ሆነው ፣ ለሙባረክ ሞቅ ያለ
አቀባበል ያደርጉለታል ፡፡ በምን ምክንያት እንደ ሞተ ተራ በተራ ይጠይቁታል ፡፡ የመጀመርያውን ጥያቄ ጀማል አብዱልናስር
ይጠይቃል... አንተንም እንደኔ በመድሃኒት መርዘው ነው የገደሉህ ? ኧረ በጭራሻ ይላል፡፡ ሳዳት ይቀጥላል ፣ እንደኔ በጥይት ነው
የገደሉህ ይላል ? ሙባረክ አሁንም ኧረ በጭራሽ ! ሁለቱም በመጨረሻ በመገረም ታድያ በምንድነው የገደሉህ ቢሉት ? በፌስ
ቡክ! ጀማል አብዱልናስርም ሆነ ሳዳት ፌስ ቡክን አያውቁትም ፡፡

የዛሬ ሶስት ዓመት ግድም ፣ በአመስተርዳም ከተማ በተዘጋጀው የአውሮፓ ኢትዮጵያውያን የስፖርት ፌስቲቫል ላይ የዚህ ጽሁፍ
ጸሃፊ ጋዜጠኛና ደራሲን ተስፋዬ ገ/ አብን እዚያው ስታዲዮሙ ቅጥር ግቢው ውስጥ ባለ መዝናኛ ክበብ ውስጥ ቢራ ሲጎነጭ
አግኝቼው ለመቀላቀል ብዬ በትሪ ቢራ ይዤ ቁጭ አልኩ ፡፡ ተስፋዬ ጀርባውን ወደ በሩ ሰጥቶ ያለምንም ፍርሃት ቢራውን
ይጎነጫል ፡፡ ሁለታችንንም የሚያውቅ አንድ ታላቅ ደራሲ አስተዋወቀንና ጨዋታ ጀመርን ፡፡ ወያኔን የመሰለ ታላቅ ጠላት አለኝ
እያልክ እንዴት ጀርባህን ሰጥተህ ትዝናናለህ ? ነበር የኔ የመጀመርያ ጥያቄ ? ተስፋዬ ወደ ሰማይ እያሳየኝ ... ከገላገሉኝማ እሰየው
አለኝ ፡፡ አልገባኝም ፡፡ ለምን ? የሚል ነገር በውስጤ ተጫረ ፡፡ ጨዋታው ደራ! በቡርቃ ዝምታ ላይ የነበረኝን ብስጭት
ገለጽኩለት ፡፡ አይናደድም እሱ ! ጭራሽ ሰው ያበግናል እንጂ ፡፡ ወደ ታሪክ ገባን ፡፡ ዘራይ ደረስን አነሳን ፡፡ አሁን ጨዋታው ፈረሰ
ዳቦው ተቆረሰ ወደ ሚባል ደረጃ ተዳረስን ፡፡ ዘራይ ደረሰ ለኢትዮጵያ ባንዲራ ሲል ጎራዴውን ከአፎቱ ስቦ ጣልያን አገር ሰው
ጨረሰ የምትሉት ባዶ ተረት ነው ፡፡ ለኢትዮጵያ ባንዲራም ሳንጃውን አልሳበም ፣ ለወደፊቱ በዚህ ላይ እጽፋለሁ አለኝ ፡፡ እኔም
ጻፍ ! ኢትዮጵያ የታሪክ ጸሃፊ መካን አይደለችም ፡፡ የዚያን ጊዜ መልስ ታገኛለህ ብዬ በመከባበር ተለያየን ፡፡

በአንድ ገዥ መደብ ላይ ቂም የያዙ ሰዎች ፣ ጥርስ ሲነክሱ ፣ ገዚዎቹ መደቦች ላይ ብቻ ሳይሆን አገራትም ላይ ጥርስ ይነክሳሉ ፡፡
ለዚህ ደግሞ ጥሩ ማሳያ የሚሆነው ጋዜጠኛ አይናር ሉንድ የተባለው ኖርዌጅያዊ ጋዜጠኛ ልክ እንደ ተስፋዬ ገ/አብ በኢትዮጵያ ላይ
አቂሞ የጻፈው Paradisveien/ የገነት ጎዳና የተባለው እንደ አብነት የሚጠቀስ መጽሃፍ ነው ፡፡ ይህ ጋዜጠኛ እንደ አውሮፓውያን
አቆጣጠር ከ 1973/75 በኢትዮጵያ ብስራተ ወንጌል ተብሎ በሚጠራው ድርጅት ውስጥ በሚሰራበት ወቅት የቀዳማዊ ኃይለሥላሴ
መንግሥት የተገለበጠበት ወቅት በመሆኑ ፣ ከደርጎች ጋር ጸብ ውስጥ ይገባል ፡፡ የጸጥታ ሠራተኞች ዘወትር መውጫና መግቢያውን
እየተከታተሉ መግቢያ መውጫ ያሳጡታል ፡፡ ያስሩታልም ፡፡

አይናር ሉንድ እኤአ. በ-1995 ለኖርዌጅያን አረጋውያን የእንቅልፍ ማስተኛ የጻፈውን ኢትዮጵያውያንን የተመለከተ የተረት
መጽሃፉን እንዲህ ይተርክልናል ፡፡ በቮክስዋገን የፖሊስ መኪና ከሚከታተሉኝ ፖሊሶች ትንሽ ለመገላገል ብዬ ፣ ስዊድኖች ካሰሩት
ህንጻ ኮሌጅ ባሻገር ካለው ሸዋ ዳቦ ተብሎ ከሚጠራው ዳቦ ቤት ተኮልኩለው ሰልፍ ከያዙት ሰዎች ኋላ ሄጄ ተሰለፍኩ ፡፡ሁል ጊዜ
ዳቦ የምገዛው ከዛ ሸዋ ዳቦ ቤት ስለነበረ ፣ ከዚያ ስሠለፍ አንድ ነገር ትውስ ይለኛል ፡፡ ኢትዮጵውያኖች አንድ አፈ ታሪክ አላቸው
የሚመጻደቁበት ፡፡ እንዲህ ይላሉ ፡፡ ፈጣሪ የሰው ልጅን በራሱ አምሳያ ሊፈጥር አሰበና ፣ ሊጥ አቡክቶ ወደ መጋገርያው ምድጃ
ውስጥ አስገባው ፡፡ በመሃሉ ፈጣርያችን ከሚሯሯጡ ጦጣዎች ጋር ሲላፋና ሲቃለድ የዳቦውን የማውጫ ሰአት ስለዘነጋው ፣
ምድጃውን ሲከፍተው ዳቦው አርሮ ድብን ብሎ ጠቁሮ አገኘው ፡፡ ይህን ጊዜ ፈጣሪያችን ኔግሮ ብሎ ጠራው ፡፡

søndag 20. oktober 2013

Ethiopians Who Fall Prey to Human Traffickers on Rise as Government of Ethiopia Cracks Down on Freedom


Obang
Refugee-sending countries in Africa, what are the conditions that compel Ethiopians to take such life-threatening risks? Are there humane and sustainable solutions for receiving countries beyond simply coping? Is it time toAs Europe struggles to respond to the growing number of African migrants, root causes should not be ignored. In the case of Ethiopia, one of the largest r examine how one’s own policies may either deter or contribute to root problems?


Thank you for inviting me to speak on this important but difficult topic. I will be giving an overview of the current conditions in Ethiopia; particularly in light of the overwhelming influx of refugees into Europe. African migration to Europe has become an overwhelming challenge on the continent as efforts to democratize Africa continue to fail in most places. Ethiopia is an example. There are no easy answers, but understanding is always the foundation for the best solutions.


Many of us feel especially touched by this topic after the recent tragic shipwreck off the coast of the Italian island of Lampedusa, where 500 people, mostly African migrants, were crowded onto an unsafe boat, which eventually lost power, caught on fire and sunk. Only 155 people were saved. The display of their coffins has left heart-wrenching images in our minds. Only four days prior to this, 13 other African migrants drowned off the coast of Sicily. These are only the ones we know about. Most of the victims were reported to be Eritreans and Somalis—two countries of immense suffering; however, Ethiopians were also among the dead and were also possibly underreported due to the practice of Ethiopians taking on Eritrean nationality as a short-cut to being accepted for asylum. 



To outsiders, these people are undocumented African migrants, but to us, they are our family members and neighbors. To their families, each has a name, an age and a story behind them. The pain we are feeling as fellow humans when seeing these coffins, especially the small white ones holding young children, is heart-rending; imagine how difficult it will be to the deceased’s loved ones?
U.N. High Commissioner for Refugees Antonio Guterres surely felt it as he praised the rescue of those who survived the incident at Lampedusa, but decried the “rising global phenomenon of migrants and people fleeing conflict or persecution and perishing at sea.”[1] Some 15,000 migrants enter Italy every year, but this year some put that count much higher.


help[2] in dealing with the huge influx of mostly African migrants, saying it’s a crisis that concerns the entire 28-nation bloc. However, refugees from Ethiopia, Eritrea and Somalia are fleeing not only to Europe but also to other parts of Africa, the Middle East[3], North America, Asia and beyond.

Many of those fleeing their countries use the services of human traffickers. These traffickers can make exorbitant profits while disregarding the lives and well being of those in their care. Human trafficking has become a global problem. In Europe, the reality of the dangers involved in the journeys of these refugees is hard to conceive. In the troubled region of East Africa, the numbers and movements of people are overwhelming.


recent news account tells us of an Ethiopian political dissident who paid a human trafficker over $3000 (USD) to take him and others to South Africa.  He reports that most of them were crammed in the back of a truck where they were hidden under wood, sixteen died. Others died when left for five days in the bush with no food or water. While in the bush, he learned of other Ethiopians using another trafficker who loaded them on a boat to cross Lake Malawi. It capsized and 47 of them died. He heard of another truck where Ethiopians also were packed in the back of a truck; 42 of them suffocated to death. The driver dumped the dead bodies on the side of the road along with 85 survivors and drove off. 


The UN refugee agency announced on October 6 that some 107,500 African refugees and migrants made the perilous sea journey from the Horn of Africa to Yemen in 2012, arriving in smuggler’s boats.  It was the largest such influx since UNHCR began compiling these statistics in 2006. Some 84,000, or more than 80 per cent, of the arrivals were Ethiopian nationals, some en route to states in the Persian Gulf.


In Saudi Arabia, refugees and Ethiopians, desperate for work, have become a casualty of the great hardship many of them have faced there. Regular reports tell us of suicides, beatings, sexual abuse, working as slave laborers and of murder, both of Ethiopians and by some. One report indicates that90% of those hospitalized for mental illness in Saudi Arabia are Ethiopian women.


The question I will attempt to answer today is: what accounts for this stream of such great numbers of people? What makes people take such perilous journeys where so many die along the way? Are they simply economic refugees seeking a better life or do they have legitimate claims for asylum? What is the Ethiopia of today like that Ethiopia has become a major sending country of its people to destinations all over the world?


One of the US policy makers recently told me that we must do something about Ethiopia because it is the number one exporter of human beings. The Ethiopian government’s claims of double-digit growth seem to have little effect on reducing the numbers of people undertaking great risks to leave their homes and families behind. Many die on the way or languish incountries hostile to them or where they are not welcome.[8]  Why? 



For European countries like Switzerland, how can you respond to these people in a way that maintains your integrity, compassion and view on the dignity of all human beings? As the home of the United Nations, you are a pivotal country in influencing a humane response, yet, as a small country, the needs of these refugees, multiplied by their increasing numbers, calls for a more comprehensive solution that goes beyond your own borders to other countries affected by the same.


Simply said, the problem of the Ethiopian refugee started in Ethiopia and will not change, but only get worse, unless we focus on solutions to its root causes and to those factors which are either obstacles or facilitators to change. The fact that many European countries are trying to cope with the same problem, calls for a more coordinated and comprehensive European-based approach, which could actually positively impact this situation.


I will attempt to summarize a very complex issue in the short time we have today, hoping it will contribute towards the search for ways to not only deal with the refugees in our midst but also to the alleviation of the suffering of Ethiopians living under a repressive government. This is central to the mission of the Solidarity Movement for a New Ethiopia (SMNE) of which I am the executive director. We are a social justice movement of diverse Ethiopians seeking to advance truth, freedom, justice, equality, respect for human rights and prosperity in Ethiopia.


We strongly contend that the future well being of our global society rests in the hands of those among us who can put “humanity before ethnicity,” religion or any other distinctions that divide and dehumanize other human beings from ourselves; inspiring us to care about these “others”; not only because of the intrinsic God-given value of each life, but also because “none of us is free until all are free.” We are having this meeting here in Switzerland today because Ethiopia is not free.


 Current State of Political rights and Civil Liberties in Ethiopia:



In Freedom House’s 2013 Index of Freedom, Ethiopia’s rating is “NOT FREE,” the same rating it has earned in the last three years.[9] Another part of that study was Freedom of the Net. Out of the sixty countries in the study that earned a lower score in terms of Freedom on the Net than Ethiopia were Syria, China (PRC), Cuba and Iran. This should speak for itself. A quick comparison of political and civil rights between Switzerland and Ethiopia reveals vast differences, with the higher scores being desirable:
Political rights: Ethiopia       
              
  1. Electoral process                                               12                           1   
  2. Political pluralism and participation               16                           2
  3. Functioning of government                              11                           4
Civil liberties:
  1. Freedom of expression and belief                        16                           3
  2. Associational and organizational rights             12                           0
  3. Rule of law                                                              14                           3
  4. Personal Autonomy and individual rights          15                           5
In terms of their study on Freedom of the Press, Ethiopia, again considered “not free,” was near to the bottom at position 44 out of a total of 49 Sub-Saharan African countries and 175 out of 197 countries worldwide[11. The Committee to Protect Journalists reports that 79 journalists have been exiled, more than any other nation. Most notable are Eskinder Nega, Reeyot Alemu, and others who have been targeted through the use of draconian laws meant to silence the most courageous voices of freedom.  Two of these laws bear mentioning:
  1. Anti-terrorism Proclamation (2009): In 2012, Eskinder Nega, Reeyot Alemu—both nominated for the Sakharov prize in the European Parliament—as well as numbers of others were sentences to years in prison, being accused of terrorism; anyone who speaks out against the government can be charged with this crime and sentenced to years in prison.
  2. Charities and Societies Proclamation: This law restricts civil society by making it illegal for organizations receiving more than 10% of its funding from foreign sources to advocate for human rights, child’s rights, rights for the disabled, women’s rights, conflict resolution between religious groups or ethnicities and other legitimate roles carried out by such non-governmental organizations and institutions. The law has closed down the work of more than 2,600 civic organizations and in their place have risen pro-government look-alike organizations.

Ethiopia’s Current Governance Post-Meles



Despite the death of the former prime minister of Ethiopia, Meles Zenawi, whose death was officially announced in August 2012, little has changed for the people of Ethiopia. His successor, Prime Minister Hailemariam Desalegn, now has taken Meles’ place but was never part of the ethnic-based Tigrayan Peoples’ Liberation Front (TPLF) that has ruled the country for over twenty years under the guise of the multi-party, Ethiopian Peoples’ Democratic Front (EPRDF). He appears to have little control over the party and what happens in Ethiopia; instead, the power remains in the hands of some in the central committee.



The entire system of dictatorship was set into place by Meles before he died and has not been dismantled at his death. He fathered an increasingly authoritarian government following the more open election of 2005 when the opposition nearly succeeded in challenging the status quo. Two million Ethiopians came out in protest of a flawed election, protestors were shot and killed, opposition leaders were jailed and in the years preceding the 2010 national election, the regime heavily cracked down on dissent, the media, journalists, political groups, and civic institutions. Reports from Human Rights Watch give evidence of the misuse of aid money to gain support for the government during the election. The TPLF/EPRDF won by 99.6% of the votes—or so they claimed.


Since the new prime minister was appointed, many were hoping for some reforms or at least hints of change; however, most people now agree that he has no power to enact such changes even if he wanted to do so. The goal of the central committee is clearly to continue to hold power by any means.
PM Hailemariam and the TPLF/EPRDF will face elections in 2015, but few expect there to be an opening up of political space, as the ruling party has demonstrated that it seeks self-survival above all else. However, new pressures may test them.


Peaceful protests by Muslims, UDJ and Blue Party a highlight


On the positive side, since Meles’ death, a highlight has been the peaceful rallies organized by several groups. One of those groups has been the Muslim religious community which has been peacefully rallying mostly within their own compound for over a year now. They have been demanding freedom from government interference in their internal religious affairs. Numbers of people, including some of the organizers, were arrested and beaten despite the peaceful way it was conducted and its legitimate claims. It should be understood, in Ethiopia, Muslims, Christians, Jews and others have a long history of living together peacefully; however, the regime is actively propagating a negative image of our Ethiopian Muslims in order to sway opinion. The Muslims are not alone in facing government interference in religious matters for the regime has done the same in the Ethiopian Orthodox Church, dividing the church in two. 



Another rally, held in June by members of the Blue Party was the first of its kind since the post-election rally of 2005 and unexpectedly drew thousands of diverse people. A second rally planned in late September was sabotaged by regime officials when they planned another staged rally at the same time and closed off the streets.


Just a week ago another rally was held by Unity for Democracy and Justice (UDJ), also known as Andinet, where some were detained simply for exercising their constitutional rights. Former Ethiopian President Negussa Gidada was an organizer. When others were detained, he openly took responsibility and was also detained but later released. These developments have come amidst the confusion or readjustment following Meles’ death, which some see as a sign of hope, however small.


However, just this week, Prime Minister Hailemariam stated publically that they now had proof that protest organizers were linked to terrorist groups operating in the country, a ploy used repeatedly in the past to vilify the opposition, particularly by claiming they are terrorists. In fact, this TPLF regime has committed its own terrorism in the country, not only in the last years of significant human rights abuses, but also when they were still fighting in the bush for power.At the time, the U.S. State Department had classified the TPLF as a Marxist-Leninist terrorist group before they overthrew the communist regime of Mengistu in 1991.


The opposition leaders at Ethiopia are doing their best but have not yet achieved the large public response necessary to gain enough leverage to press for change or to develop into a real alternative to the TPLF/EPRDF party. A primary reason is the government’s obstruction of any political space. Because of this, the future direction of the country remains unclear with no meaningful signs of reform.


Regime’s monopoly and corrupt practices exclude majority from gains



The economic future remains very grim for Ethiopians. Although the government under Meles claimed double-digit economic growth—though some question the reliability of the data—and despite economic forecasts that still anticipate 7% growth in the economy, little of this is trickling down to the majority. Instead, the gap between the rich and the poor is expanding as many are forcibly excluded from participating in the economy unless they become party members.



Many of the young are unemployed, even if educated. Advancement is not based on competence but on affiliations. TPLF insiders and their cronies enjoy most the opportunities for economic gain. In fact, many Ethiopians are worse off, especially some of the poorest within the country whose indigenous land is being taken away, leaving them landless, hungry, displaced, and without a means of livelihood. Many of these have left the country or are internally displaced.


Economic growth is now associated with a dramatic rise in corruption. Those in power have achieved great wealth through its monopoly of all sectors of society, including regional and local governments, tax perks, the judiciary, the media, the press, the military, telecommunications, the financial system, land administration, institutions and every facet of society. Opportunities related to education, private sector and government jobs, business permits and deals, government contracts, loans and credit and other perks are closely associated with being a government crony.  


A study by the task force for Global Financial Integrity (GFI) for the year 2009 found evidence of a huge rise in financial corruption, money laundering, mispricing and illicit financial practices in Ethiopia leading to 3.26 billion (USD) leaving the country in that one year. They report the country lost a total of 11.7 billion (USD) from the year 2000 to 2009. Impunity against criminal charges exists for the well-connected people and government officials but corruption charges, legitimate or manufactured, can be used as punitive measures against the non-compliant or political enemies.


Under the current system, a small group of power-holders have been able to exploit the country’s national treasury, national assets and national resources such as its agricultural land, abundant water and minerals like gold as long as they were loyal to Meles and the party. In his absence, that impunity may not last as internal power struggles have caused splits within the cabinet.
One of those most affected by these power shifts is Meles’ widow, Azeb Mesfin, who allegedly was recently accused of corruption


 She used to wield power while Meles was alive, even heading up the huge TPLF business conglomerate, EFFORT, which accounts for close to half of the economy; however, all of this is changing. In May 2013, a government crackdown on corruption led to the arrest of 50 prominent people.Some believe it is a theatrical maneuver by the regime to appear to be dealing with endemic corruption, but it also might be a way to target this major political opponent, Azeb Mesfin and her camp of supporters. No one is certain what the final outcome will be but few expect the economy to open up to others.


Serial and widespread human rights violations:


I would not be speaking to you today if it were not for the 2003 massacre and subsequent ongoing egregious human rights abuses of people of my own ethnicity by TPLF/ERPDF regime forces, which led me to this advocacy work, later expanding to a national movement. Human rights investigations revealed that plans, Operation Sunny Mountain, were initiated at the top offices in the country and carried out in a dark corner of Ethiopia where they thought no one would see or care. It was related to the exploitation of oil resources on indigenous Anuak land. Those wells were dry but two thousand Anuak lost their lives.


Now, the indigenous land of the people of Gambella is being leased to foreign investors and regime cronies under secretive deals that fail to benefit the people. Investigations by the Oakland Instituteand Human Rights Watch reveal that 70,000 people have been forcibly evicted from their land, contrary to international laws protecting indigenous land and prohibiting the deportation of a people group. Those who refused were threatened, beaten, arrested, raped and some were killed.


Evidence has emerged from investigations that donor aid monies were used in the forced resettlement of these people– called villagization—as people were moved to areas where services were absent, where land was inferior and un-cleared of trees, and where access to clean water was more difficult. People often ended up living under trees until they built their own huts from foraged materials. Hunger, sickness and hardship prevailed. 


An appeal by some of those affected by the displacement in Gambella, where World Bank funds were misused, and another case involving grave human rights abuses where development monies from the UK were misused in the process, have resulted in a World Bank investigation and a lawsuit against the UK’s international development department, DFID. Warnings and reports of the misuse of funds had been given to the World Bank and DFID, but allegedly had been ignored.


Resource grabs and human rights atrocities have gone hand in hand in Ethiopia. Rampant human rights abuses are ongoing throughout every region of the country, like in the Omo Valley, Oromia, Afar and the Ogaden. Those who protest for their legitimate rights or against the exploitation face the greatest threats. 

                                           Desperate to Leave


Ethiopia is one of the largest recipients of development aid in Africa,[14] with donors including many of the free countries of the West.  The TPLF/ERPDF ethnic-based government of Ethiopia speaks the rhetoric of democracy and human rights and associates with western leaders at places like the G-20; however, the country remains one of the poorest and among the most repressive in the world.


Oppression and poverty, when combined with the lack of opportunity or hope, causes tens of thousands of Ethiopians to leave the country. Additionally, the results of the Global Slavery Index 2013[15] show that Ethiopia ranks as the fifth worst out of the ten countries in the world that account for three-quarters of people subjected to human slavery.


Countries where these Ethiopians are seeking asylum fail to understand or admit the dire conditions and threat of harm these refugees face due to this repressive government. Authorities may embrace the democratic double-talk advanced by the TPLF/ERPDF, convincing them that Ethiopia is stable—not like Eritrea or Somalia—but it is not true. However, the result has been that Ethiopians are treated differently and with less concern. People should not be fooled by the government’s claims and assurances, for if it were true, there would not be such a flood of Ethiopians leaving the country for other places.



Are there solutions?


The solution of the refugee problem must rest in the hands of the Ethiopian people, their leaders and political groups.  Having said this, others can also play a supporting role, especially those countries who are dealing with the impact of Ethiopian migrants. These countries can become part of the solution. The world learned of the 500 people seeking refuge only after most of them drowned. Had they succeeded, they would have been on your doorstep, seeking asylum. Avoiding the problem will not stop the tragedies or the influx of desperate people.


 The lasting solution is to have a country with a good government, one that cares for its people and where its people can flourish.
Each donor country or those who have concerns for the refugees have a stake in this. In the case of Ethiopia, please listen to what political prisoner Eskinder Nega[16] writes in a recent letter from his prison cell in Ethiopia where he says:
European aid has transformed my country’s economy but also props up one-party rule. Let EU donors give us democracy… The theatrical blustering of the Ethiopian government, notwithstanding donor countries have a make-or-break power over Ethiopia’s prosperity. And European aid has done wonderful things in Ethiopia. But an aid policy tied only to economic and social needs is only half complete; a comprehensive approach entails a linkage with politics.


Aid should also strengthen democratic institutions. Here is where European donors’ policy falters dramatically. The unintended consequence of indifference to democratic accountability translates into the subsidy and reinforcement of tyranny. The time for reassessment has come. After two decades of one-party rule, Ethiopia is visibly aching for change. Even the traditionally placid Sufi Muslim community is increasingly restless. There is clear danger of communal strife.



As a prisoner of conscience committed to peaceful transition to democracy, I urge Europe to apply economic sanctions against Ethiopia. What short-term pain may result will be compensated by long-term gain. A pledge to re-engage energetically with a democratic Ethiopia would act as a catalyst for reform. Sanctions need to be targeted – and the continuity of basic humanitarian aid without precondition is a moral necessity. But the EU should also impose travel bans on Ethiopian officials implicated in human rights violations.
We live in an age of global expectations. Our hopes have converged in many ways, none more so than in our democratic aspirations. The moral imperative is for Europe to align with the reform movement in Ethiopia. It is time to stand up for democracy.


We live in a world where the crisis of those outside our borders will come to us whether we like it or not like in the case of Ethiopia. Simply following the existing thinking of some in Europe to simply shut the door on these immigrants is not the solution because they will still find a way to your doorstep in their desperation. Instead, donor countries and the EU should be part of the solution by working with Ethiopians who are struggling to bring freedom and just government to the country.


A government like the TPLF/EPRDF, a one-party minority, which is structured on ethnic based politics is doomed to fail; and when it fails, the consequences flood over to other places. People believe if it is not dealt with carefully, it could explode and the crisis will overflow all the more.When ethnic-based problems got out of control in places like Rwanda, Yugoslavia or Syria, it reaches to the west. A different approach is needed.



We as a social justice group are fighting for an Ethiopian society where our shared humanity trumps any other distinctions such as ethnicity, religious view, political view or background. We believe our shared world has no boundaries and that lasting peace and justice will not come to one country, one continent, or one part of the world without its being impacted by those countries, continents, and regions where people are suffering and remain under tyranny. As we share this world together, there are things to do to help each other, not only when it is too late and it is claimed, “We did not know.” 


After the EU commissioner viewed the coffins from the Lampedusa shipwreck, it was reported that he had asked why one coffin was so large, unaware that a premature baby and his mother were buried together with the umbilical cord still connecting them. The mother had given birth to a son as she had been drowning.  The commissioner was told that when divers recovered their two bodies, the diver that had discovered the bodies of the mother and child said: “We all began to cry—my mask was full of tears.” 


How tragic that a child who had just come into the world that day had his life ended so abruptly. Human trafficking is a thriving business that exploits the desperation of millions of people. How tragic for all those who died and for the many more who will die in the future whose stories we may never know. The tragedy of these lives can only end when we work together to confront evil, starting with tyranny, human trafficking and other structural contributors to the perpetuation of the misery of so many human beings.    


May God, as our Creator, help us to realize that humanity has no superficial boundaries. The suffering, pain and loss we feel is part of the fabric of being human. When we can empathize with the pain of others, we show our shared humanity and make this world a better place for all of us.