søndag 31. mars 2013

Ethnic-based Politics in Ethiopia



by Teklu Abate
According to the National Electoral Board of Ethiopia, there are 79 political parties registered under Proclamation No573/2008. Of these, only 29% have country-wide (national) identity whereas 71% are regional parties that are organized around ethnic lines.
Of those parties dubbed to have national outreach, some such as All Amhara People’s Organization (AAPO), Ethiopian Peoples’ Revolutionary Front (EPRDF), Geda System Advancement Party, Oromo Federalist Democratic Movement, and All Oromo People Democratic Party do actually have, as their names indicate, ethnicity as their organizing logic. Several armed groups and parties are also following suit. Stated simply, Ethiopian politics is heavily smeared with ethnicism. On average, each nationality (ethnic group) has got its own political party.

በአማራ ህዝብ ላይ እየተፈጸመ ያለው ግፍ በኢትዮጵያ ህዝብ ላይ እየተፈጸመ ያለው ግፍ አካ ል ነዉ!


መግለጫ
በአማራ ህዝብ ላይ እየተፈጸመ ያለው ግፍ በኢትዮጵያ ህዝብ ላይ እየተፈጸመ  ያለው ግፍ አካል ነዉ!
የወያኔ መሪዎች እነ መለስ ዜናዊና ስብሐት ነጋ በ1967 ዓም ለትግል ደደቢት በረሀ እንዲገቡ ያነሳሳቸዉና ያሰባሰባቸዉ በአማራዉ ህዝብ ላይ ያላቸው  ጥላቻና የበቀል ስሜት  እንጂ የኢትዮጵያ ህዝብ በደልና እሮሮ አንገፍግፏቸዉ እንዳልሆነ በተለያዩ ግዜዎች ለህዝብ ይፋ የሆኑት የወያኔ  መግለጫዎችና ለረጂም ግዜ ወያኔን የመሩት መለስ ዜናዊና ስብሐት ነጋ በየአደባባዩ ላይ ያደረጓቸዉ ንግግሮች በግልጽ ያሳያሉ። እነዚህ ከወጣትነት ግዜያቸዉ ጀምሮ በአማራ ህዝብ ላይ ጥርሳቸዉን የነከሱ የወያኔ  መስራቾች በለስ ቀንቷቸዉ አዲስ አበባን ከተቆጣጠሩ በኋላም ቢሆን ለአማራ ህዝብ፤ ባህልና ታሪክ ያለቻዉ ጥላቻ ከተራ ጥላቻ አልፎ በተግባር አማራዉን ወደ ማጥቃት ዘመቻ አደገ እንጂ ለአንድም ቀን ቀንሶ አያውቅም።
የወያኔ አገዛዝ ኢትዮጵያ ውስጥ ያከበረዉ ወይም የኤኮኖሚና የፖለቲካ ጥቅሙን ያስጠበቀለት ብሔረሰብ ባይኖርም በግለሰብ ደረጃም ሆነ በቡድን የወያኔ ዘረኞች የአማራን ህዝብ ከተቀሩት ኢትዮጵያዉያን ወንድሞቹና እህቶቹ  ነጥለዉ ለማጥቃትና የስነ ልቦና ዘይቤውን ለመስበር ከፍተኛ ጥረት አድርገዋል። በአጠቃላይ የወያኔ ዘረኛ ባለስልጣኖች አማራውን በተከታታይ ሲዘልፉ ቆይተዋል፤አዋርደው  አስረዋል፤ ከአገር እንዲሰደድ አድረገዋል፤ አፈናቅለዋል ገድለዋል።  ለምሳሌ ወያኔ ስልጣን በያዘባቸዉ በመጀመሪያዎቹ አምስት አመታት ዉስጥ ብቻ አሶሳ፤ በደኖና አርባጉጉ ውስጥ አማራ በመሆናቸዉ ብቻ ህጻናት፤ሴቶችና አረጋዉያን በግፍ ተገድለዋል

ለማያዉቅሽ ታጠኚ



ማስረሻ መኮንን ነኝ ከቃሊቲ
እንደምን ሰነበታችሁ ግንቦቶች -  እቺ ደብዳቤዬ እንደምትደርሳችሁ አልጠረጠርም፤ ካልደረሰችም እርግጠኛ ነኝ እናንተዉ ፈልጋችሁ ታገኟታላችሁ።  ለመሆኑ እንደምን ከረማችሁ? ዘረኞቹ የወያኔ ካድሬዎች በዚያ ሰሞን ዉጭ አገር ካሉ ሽብርተኞች ጋር ትገናኛለህ ብለዉ ዘብጥያ ወርዉረዉኝ ይሄዉና ሳላናግራችሁ ሳታናግሩኝ ድፍን አንድ አመት አለፈን። መቼም የማይለመድ ነገር የለም መታሰርም ኑሮ ሆኖ ይሄዉና እስር ቤቱን ለመድኩት። ደሞስ የወያኔ እስር ቤት ለምን አይለመድ! ባልታሰር የማላገኛቸዉን ጓደኞቼን፤ ምሁራንንና፤ የእስልምናና የክርስትና እምነት ሊቃዉንትን እዚህ እስር ቤት ዉስጥ ነዉ እንዳሰኘኝ የማገኛቸዉ። ለሁሉም ምን አለፈችሁ ምን አነበብክ፤ ምን ጻፍክ፤ ምን አሰብክ፤ ማንን አሳደርክ እያለ የወያኔ ካድሬ በየቀኑ ከሚጨቀጭቀኝ እዚህ የአገሪቱ ምሁርና አዋቂ የበዛበት እስር ቤት ዉስጥ ብኖር ይሻላል ብዬ አትፍቱኝ ብያቸዋለሁ . . . . . . .  የሚሰሙኝ ከሆነ!
ግንቦቶች የዛሬዉ ጉዳዬ  የእስር ቤት ኑሮዬን መተረክ አይደለም፤ ጉዳዬ ሌላ ነዉ። ግን ስለ ልጅነት ጓደኛዬ ስለ ታሪኩ ሳልነግራችሁ ባልፍ ቅር ይለኛል። ታሪኩ የወያኔን ፖሊሶች ግልምጫ ከምንም ሳይቆጥር ሁሌ እየመጣ የሚጠይቀኝ የልጅነት ጓደኛዬ ነዉ። ታሪኩ የሚበላ ምግብ ብቻ ሳይሆን የሚነበብ ጸሁፍም ይዞልኝ ይመጣል፤ እኔም የጻፉኩትን ለአንባቢ ያደርስልኛል። የሚገርመዉ ታሪኩ የኮድ ስሙ ሳይሆን እናቱ ያወጡለት ትክክኛ ስሙ ነዉ፤  ስሙን ልደብቅለት ስሞክር  . . .   ስሜን ይወቁት ምን ያደርጉኛል ብለህ ነዉ . . . .  አንተዉጋ ነዉኮ የሚያመጡኝ. . . . . . ደግሞስ በየቀኑ ከምመላለስ አንዱኑ አብሬህ ብታሰር ይሻላል የሚል ቆራጥ ሰዉ ነዉ ታሪኩ።

EPRDF’s ethnic policy imperils the goal of AU


Posted: 31 Mar 2013 10:21 AM PDT

 

by Robele Ababya, 31 March 2013 

Unity of Ethiopia is paramount

ethiopian national flag, Unity of Ethiopia is paramountThe EPRDF regime is killing, arbitrarily arresting and encouraging ethnic cleansing; therefore an all-inclusive struggle in self-defense is morally and legally justified. The Amharas and Oromos are the main victims of such heinous crimes and must rely on their combined overwhelming majority and join other progressive democratic forces in order to dislodge the TPLF minority warlords from power and save Ethiopia from disintegration. In this regard, the call for justice, freedom and democracy is irresistible!


I would like to elaborate my point starting with the following Abraham Lincoln’s quote in August 22, 1862. I do so in order to stress the supreme importance of Ethiopian unity and territorial integrity under the umbrella of the African as the theme of this piece.

Quote My paramount object in this struggle is to save the Union, and is not either to save or to destroy slavery. If I could save the Union without freeing any slave I would do it, and if I could save it by freeing all the slaves I would do it; and if I could save it by freeing some and leaving others alone I would also do that. What I do about slavery and the colored race, I do because I believe it helps to save the Union; and what I forbear, I forbear because I do not believe it would help to save the Union. I shall do less whenever I shall believe what I am doing hurts the cause, and I shall do more whenever I shall believe doing more will help the cause Unquote.

It is my understanding that the Great Statesman Abraham Lincoln gave top priority to saving the Union from the southern slave owner separatist States because their success in the American Civil War would have been worse for the slaves. The defeat of the separatists heralded the illegality of slavery although it took a long time and hard struggle for African Americans to earn their right to vote. There is still racial discrimination in the USA but a lot of progress has been made in securing their rights.

In view of the above I strongly believe that the unity of Ethiopia is paramount and must be secured at all costs so that all grievances including violation of human rights can be resolved.


The 9th EPRDF Congress


The gathering at Bar Dar was dull and pathetic in that no substantive change was made to the reckless policy of the late Tyrant Meles Zenawi. His design of replacing top cadres by lower cadres did not materialize. The Prime Minister made the ludicrous blame on the opposition forces for not making an iota of contribution to the developmental state. Is he right in making this shameful remark given that his party holds 99.6% of parliamentary seats by dint of stolen votes and heavily rigged election process by the ruling corrupt thugs?

One surprising drama was Azeb Mesfin’s non-procedural intervention to disclose how poor her late husband was supporting his family at a monthly salary of US$ 250 – according to her the only lowest paid leader on payroll in the world, which fact the US government knows it too. I mention this to highlight the kind of ignorant gang of thugs that have been ruling Ethiopia since 1991 with generous support of the Western donors.

 The mother of corruption Azeb has underestimated the intelligence of the international community and displayed her arrogant contempt to the Ethiopian people. She took the floor to speak on a matter outside the agenda in her desperate attempt to forestall accountability for her huge wealth, luxurious life-style and spending spree. She now stands as a credible witness of her own corrupt practices and abuse of power. Some say she must be mentally deranged to make such a self-damaging statement at the fake Congress of the illegitimate regime.

 The popular idiom “??????? ????? ???? ??? ??? ??? ???? ????” (One that stole from offerings to Saint George lives talking about it unprovoked until death) that I heard on ESAT Radio is an apt description of Azeb’s worried state of mind scared of accountability for plundering state property. She stands tall among the illiterate thugs that have been ruling Ethiopia for more than 21 years.


Zenawi’s destructive policy


In general, the policy of the late tyrant Zenawi was disastrous and his betrayal of vital national interests qualifies him as a traitor unprecedented in the history of Ethiopia. His divisive ethnic policy inherited by the EPRDF will spread like bush fire across the African continent making it a fertile ground for neocolonialists, including communist China, to be locked in competition for its abundant resources to the detriment of its population. Ethnic cleansing has been going on for the last 21 years; the regime is hell-bent on pitting Muslims against Christians. The ethnic-based federal system of government, which is the brainchild of Zenawi, is proving to be a time bomb ready to explode unless checked in time.

Tribalism is a cancer that must not be allowed to spread to the rest of African states. This process of contagious malaise of tribal feud leading to disintegration into unsustainable mini-states cannot be checked without the African states being involved to face the menace in unison.
At the time of this writing the disgusting news from Ethiopia is that ethnic cleansing is in full swing, the Amharas being the chief victim; the Oromos are victims of arbitrary arrest in a country whose citizens in larger prison because freedom of expression is completely denied by the brutal regime in tight control of all pillars of democracy.

 These two major ethnic groups were chief targets of Fascist Italy to exclude them out of political participation in Ethiopia; the TPLFites are doing the same thing. The reason for this exclusion policy is that the duo comprises two-thirds of the Ethiopian population and own overwhelmingly vast natural resources including fertile farm lands in a country acknowledged as one of the first areas in the world to develop agriculture in this order: Ethiopia, China, and Asia in about 3000 BC. Egypt borrowed it from Ethiopia.

Before the famine caused by drought in 1973 Ethiopian farmers took agriculture to a new height and the country earned the accolade of “bread-basket” of the Middle East. But this has been no longer the case for over the last 21 years due to gross mismanagement of fertile lands such as leasing them to foreigners at cheap price by evicting locals, which could produce better and export the surplus. In a nutshell, the TPLF surrogates of Graziani threw away to the gutter the spirit of self-reliance thus impoverishing the people of Ethiopia morally and materially.

What the repressive EPRDF regime is now doing is contrary to what the truly Pan Africanist advocate, President Yoweri Kagutta Museveni of Uganda, said 20 years or so ago. I heard His Excellency say that the present artificial boundaries between states were marked by colonial masters and that the ordinary people are ignoring those boundaries and cross over to the territories of neighboring states to do business and return to their homes.

 He added that it is the political leaders that complicate issues and retard the process of realizing the Unity of Africa. Indeed Uganda is a haven for refugees because of the foresight of the President and political maturity of Ugandans.

Ethiopians today are not able to move freely in their own country to do business; they have to stay within their tribal land prescribed by the TPLF/EPRDF regime like in the days of Apartheid in South Africa under the White rulers. This horrific plight of citizens is no longer bearable; the struggle for justice, freedom and democracy must continue until the convincing victory of 2005 by the opposition is reclaimed.


Appeal to the AU


In my open letter to Her Excellency the Chairperson of the African Union (AU) dated 07 February 2013 posted on Zehabesha website I wrote: -
“The young generation has lost trust in the AU Leadership for all the reasons stated in the foregoing paragraphs. Arbitrary arrests and extrajudicial killings of peaceful protesters, state-monopoly of all pillars of democracy, rampant corruption, high unemployment and wastage of money on security forces as in the case of Ethiopia as one of the worst examples have dashed the hope of young generation to live in a prosperous and democratic continent endowed with enormous natural resources.

 The scramble by external powers for these resources is too obvious to state. The pervasive influence of neo-colonialism is being felt, but leaders have not prepared our citizens to counter it. With all due respect, the fault lies with the AU Leadership for failing to promote democratic culture and expedite the advent of a strong collaborative union in the best interest of all the citizens of the AU member States.“ I implored Her Excellency to provide daring leadership to rectify the grave shortcomings of the AU.”

The EPRDF’s ethnic policy imperils the strategic goal of AU! This policy will ignite catastrophe unless the AU acts quickly to engage the EPRDF regime and persuade it to: reverse its ruinous and contagious ethnic policy; respect its constitution of non-interference with religious affairs; curtail the controversial land leasing to external investors; stop dislocation of citizens against their will; stop unfair criticism of home-based opposition political parties; revisit the Renaissance Dam project for the sake of obviating regional instability and environmental degradation. Above all the regime must respect its own constitution and lift all restrictions on freedom of expression.

I request that the Chairperson will extol and promote the Kenyan election and constitution as a model for Africa to emulate in the interest of standardization as much as possible as we move towards unity. The constitution defuses tribal pollution by requiring that a presidential candidate must garner 25% of the votes in at least 50% of the constituencies in order to be declared the winner.

Conclusion

So far the adage that “every nation gets the government it deserves” has proved to be true in Ethiopia. This is due to lack of unity among the elites in the opposition camp exacerbated by mushrooming political parties with tribal names. What a shame!

Kenya has emerged as a role model for Africa in view of its enviable successful election, proving that democracy works in Africa. Ancient Ethiopia lost the golden chance in the 2005 election because the TPLF regime stole votes in broad daylight in full view of the Western powers that continue to support the brutal regime. It is another shame that Stalinist thugs are keeping prominent political prisoners behind bars despite repeated calls by the international community for their unconditional release.

Finally I wish to appeal to the political parties, movements and civic organizations in the Diaspora to set their differences aside and act in unison to expedite the burial of the dying EPRDF regime by bolstering through giving all round support to home-based opposition forces including Ethiopian Federal Democratic Unity Forum (MEDREK), All Ethiopia Unity Party (AEUP), Blue Party, et al.

 
Posted: 31 Mar 2013 09:55 AM PDT

 
 
 
March 14, 2013 - Former Congressman Allen West on Thursday addressed the Conservative Political Action Conference (CPAC) in what TheBlaze's Mike Opelka described as a "fiery" speech that had "everyone on their feet." "I'll give it to you straight," West began. "Last November we did take one on the jaw, but this movement and this fight is not determined by the punches that we take. We're defined by how quickly we pull ourselves off the mat and our perseverance."

"There're no shortage of people telling us what conservatism cannot accomplish, what we can't do, how we cannot connect, how we must change our values to fit the times."

"Well, ladies and gentlemen, I want to tell you: That that truly is a bunch of malarkey," he added, seemingly channeling the spirit of VP debate Joe Biden.
Posted: 31 Mar 2013 08:08 AM PDT
Al Jazeera

Birtukan Mideksa is a fellow at Harvard University’s WEB Du Bois Institute for African and African American Research and a former prisoner of conscience in Ethiopia.


 
 
Birtukan Mideksa

Although Ethiopia has its first new prime minister in 17 years – so far, the government has failed to right a long history of wrongs. With prisoners of conscience still languishing in its prisons, Ethiopia must receive the clear message – especially from allies like the United States – that continued human rights violations will not be tolerated.

My journey to become a political prisoner in Ethiopia began as a federal judge fighting to uphold the rule of law. Despite institutional challenges and even death threats, I hoped to use constitutional principles to ensure respect for basic rights.

But, having witnessed firsthand the government disregard for fundamental constitutional rules, I joined the opposition and became the first woman to hold a high-level position in an Ethiopian political party.

Our party – the Coalition for Unity and Democracy – contested the 2005 elections with a multiethnic platform based on economic liberalism and respect for individual rights. As momentum gathered, many hoped change had finally arrived in Ethiopia.





 

Eskinder Nega and his wife – Serkalem Fasil and their son Nafkot.

But after early reports showed our party ahead in the polls, the government dashed our optimism by throwing me and my colleagues behind bars and declaring a victory for the ruling party.

When I emerged after 21 months in prison, our party was outlawed and the political landscape had grown increasingly repressive. But we forged ahead, forming the new Unity for Democracy and Justice Party and continuing to advocate for dialogue and non-violent political reform in Ethiopia.

Authorities arrested me again in 2008, claiming that I had mischaracterised the circumstances of my release. But peaceful political activities are not the only way to become a prisoner of conscience in Ethiopia.

Independent journalists face the very real threat of imprisonment in response to their work. Authorities have detained my friend Eskinder Nega eight times over his 20-year career as a journalist and publisher.

After the 2005 elections, Eskinder and his wife – Serkalem Fasil – spent 17 months in prison. Pregnant at the time, Serkalem gave birth to a son despite her confinement and almost no pre-natal care.

Banned from publishing after his release in 2007, Eskinder continued to write online. In early 2011, he began focusing particularly on the protest movements then sweeping North Africa and the Middle East.

Eskinder, who does not belong to any political party because of a commitment to maintain his independence, offered a unique and incisive take on what those movements meant for the future of Ethiopia.

Committed to the principle of non-violence, Eskinder repeatedly emphasised that any similar movements in Ethiopia would have to remain peaceful. Despite this, police briefly detained him and warned him that his writings had crossed the line and he could face prosecution.

Then in September 2011, the government made good on that threat. Authorities arrested Eskinder just days after he publicly criticised the use of anti-terror laws to stifle dissent. They held him without charge or access to an attorney for nearly two months.

The government eventually charged Eskinder with terrorism and treason, sentencing him to 18 years in prison after a political trial. Unfortunately, Eskinder is not alone; independent journalists Woubshet Taye and Reeyot Alemu also face long prison terms on terrorism charges.

The legal advocacy organisation Freedom Now, the UN Working Group on Arbitrary Detention – a five-person panel of experts from around the world that consider individual cases – found Eskinder’s continued detention illegal under international law and called for his immediate release.

The UN specifically found that the government prosecuted Eskinder using overly broad terrorism charges because he exercised his internationally protected right to freedom of expression. It also held that procedural violations, such as denying Eskinder access to an attorney for nearly two months, violated his due process rights.

With this unequivocal finding by the UN, the international community can, and must, do more to help Eskinder and his imprisoned colleagues. In particular, the US, which has a close relationship with government in Addis Ababa, must speak out at every opportunity for those who cannot speak out for themselves from behind the prison walls.

Birtukan Mideksa is a fellow at Harvard University’s WEB Du Bois Institute for African and African American Research and a former prisoner of conscience in Ethiopia.

ወ/ሮ አዜብ ተጨንቀዋል!

http://www.goolgule.com/anxious-azeb/

“ከሁሉም ነገር ጽድት ብለን እንታገል”
አቶ መለስ ከሞቱ ጀምሮ በተለያዩ መድረኮች ንግግርና መዕልክት የሚያስተላልፉት ወ/ሮ አዜብ መስፍን መረጋጋት እንደማይታይባቸው ተገለጠ። አሁንም በባለቤታቸው ስምና መንፈስ ሙግትና ማብራሪያ ከማቅረብ አልተላዘቡም። ይህን የሚያደርጉት ከጭንቀት የተነሳ እንደሆነ ተመልክቷል።
ሰሞኑንን በተጠናቀቀው የኢህአዴግ ጉባኤ አቶ መለስን አስመልክቶ ወ/ሮዋ የተናገሩት ንግግር በጭንቀት ውስጥ ስለመሆናቸው ማሳያ እንደሆነ የተናገሩት አብረዋቸው ባህር ዳር ስብሰባ የተቀመጡ የድርጅታቸው ኢህአዴግ “ባልደረቦቻቸው” ናቸው።
በጉባኤው ወቅት አቶ መለስ ዜናዊን በማወደስ የተዘጋጀው “ዝክረ – መውደስ” ታሪካዊ ሰነድ እንዲሆን ከመጽደቁ በፊት ወ/ሮ አዜብ በሰጡት አስተያየት “በፔሮል የሚከፈለው ብቸኛ መሪ መለስ ብቻ ነው” በማለት ራሳቸውን ጨምሮ ሌሎች አመራሮች በፔሮል በሚከፈላቸው ገንዘብ ብቻ እንደማይኖሩ የሚያመላክት ንግግር አድርገዋል።
መለስ ደመወዛቸው ስድስት ሺህ ብር እንደሆነ፣ ሁለት ሺህ ብር ሲቆረጥ አራት ሺህ እንደሚቀርና “ይህችኑ ገንዘብ” እየተቀበሉ ላገር ሲሰሩ ያለፉ መሪ መሆናቸውን ያወሱት ባለቤታቸው፣ ለመለስ ዝክረ-መወደስ በተዘጋጀው ሰነድ ላይ ይህ መካተት ይገባዋል ብለው እንደሚያምኑ ተናግረዋል።
“መለስ ጭንቅላቱን ይዞ ወደዚህች ዓለም መጣ፣ ለዚህች ዓለም፣ አገር፣ ምድር፣ የምታገለግል ሃሳብ አመነጨ” ያሉት ወ/ሮ አዜብ፣ ባለቤታቸው ግለኝነት ሳይፈታተናቸው፣ ቤተሰቦቻቸውን በመርሳት፣ ላገራቸው የለፉና ድህነትን ሲዋጉ ኖረው ያለፉ መሪ መሆናቸው ሊረሳ እንደማይገባው አመልክተዋል። አያይዘውም ሊተኩ የሚችሉ መሪ እንዳልሆኑ በማሳሰብ ዝክረ-መወድሱ ከአቶ መለስ የሕይወት ጉዞ ብዙ ቁምነገሮችን የዘለለና ያልተሟላ ነው ብለውታል፡፡ እንዲሁም መለስ የኢትዮጵያ መሪም ብቻ ሳይሆኑ የአዲስ ራዕይ መጽሄት አዘጋጅ መሆናቸው አለመጠቆሙ አግባብ እንዳልሆነ ቅሬታቸውን ገልጸዋል።
በጉባኤው ላይ የተገኙ የድርጅት አባላት እርስ በርሳቸው ሲለዋወጡ የነበረውን የተከታተሉና በግልጽ ከስርዓቱ ባህርይ በመነሳት ስማቸውን መጥቀስ ያልፈለጉ እንዳሉት ወ/ሮ አዜብ የቀድሞው ስብዕናቸው አብሯቸው የለም። እንዲያውም በጭንቀት ውስጥ ያሉ ይመስላሉ ብለዋል።
በድርጅቱ አባላት ከላይ እስከታች የባለቤታቸውን ስልጣን ተገን በማድረግ በጣልቃ ገብነታቸውና ከፍተኛ የሚባል ንብረት በማካበት የሚታሙት ወ/ሮ አዜብ የባለቤታቸውን ስም በመደጋገም የሚያነሱት የሚታሙበትን ጉዳይ ለማስረሳት እንደሆነ እርስ በርስ በእረፍት ሰዓት ይወራ እንደነበር እነዚሁ ክፍሎች ተናግረዋል።
“ሴትየዋ በግልጽ ስለሚነሳባት ጉዳይ ለምን አትናገርም” በማለት የጠየቁ እንዳሉ፣ ከዚህም በላይ በድርጅቱ ውስጥ ነግሷል የሚባለው ሙስና በግልጽ ለምን አጀንዳ ሆኖ እንደማይቀርብ አባሉ ውስጥ ውስጡን ሲያወራ እንደነበር ለማወቅ ተችሏል። በትክክለኛው መንግድ ለመታደስና ለመጥራት የሙስና ጉዳይ የድርጅቱ ቀዳሚ አጀንዳ መሆን እንዳለበት አስተያየት የሰጡም አሉ።
ወ/ሮ አዜብ ይህ ገብቷቸው ይሁን አይሁን ስለ ባለቤታቸው ድህነት ሲናገሩ “እንደሚባለው ሳይሆን እኛ እንኮራበታለን” ማለታቸው ከሙስና ጋር በተያያዘ ስጋት ስለገባቸው የአባሉን ልብ ለማራራት እንደሆነ አድርገው የወሰዱትም እንዳሉ ለማወቅ ተችሏል። በግልጽ ባያብራሩትም “እንደሚባለው” ብለው በመጥቀስ በይፋ እስከማስተባበል መድረሳቸው በባለቤታቸው ላይ የሚያስከትለውን ጉዳት ራሳቸውም የተረዱት አይመስልም፡፡
አቶ መለስ ከሞቱበት ጊዜ ጀምሮ በሚያገኙት መድረክ ስለ ባለቤታቸው ድህነትና ያለ እረፍት ያለፉ መሪ በማድረግ በስፋት የሚናገሩት ወ/ሮ አዜብ፤ ባለቤታቸውን ዴሞክራት መሪ አድርገው ቢስሉም ሪፖርተር በፖለቲካ አምዱ ያስነበበው እውነተኛ ታሪክ የስጋታቸውና የፍርሃታቸው መነሻ እንደሚሆን ከግምት በላይ የሚናገሩ አሉ። ሪፖርተር ወ/ሮ አዜብን በስም ባይጠቅስም፣ “መሐንዲስ አልባው መተካካት” በሚል ርዕስ በጻፈው “(መለስ) በተለያዩ ጊዜያቶች የፖለቲካ ተቀናቃኞቻቸውን ከፖለቲካ ጨዋታ ውጪ ማድረግ ቢችሉም፣ እስከ 1993 ዓ.ም. ድረስ ሥልጣን የግላቸው አልነበረም፡፡ በጠቅላይ ሚኒስትርነት ቦታ ላይ ሆነው የፈለጉትን ማድረግ የሚችሉ ሰውም አልነበሩም፡፡ በወቅቱ የሕወሓት መሰንጠቅን ተከትሎ የድርጅቱ ርዕዮተ ዓለም ቁንጮ (አቶ ተወልደ ገብረ ማርያም) የወታደራዊ ስትራቴጂ ባለቤት (የቀድሞ የመከላከያ ሚኒስትር አቶ ስዬ አብርሃ)፣ የፕሮፓጋንዳ ኃላፊው (የቀድሞ የትግራይ ፕሬዚዳንት አቶ ገብሩ አስራት) እና ሌሎች የድርጅቱ ከ10 በላይ ከፍተኛ አመራሮች መወገድን አስከትሏል፡፡ የእነዚህ የድርጅቱ ወሳኝ ሰዎች መወገድን ተከትሎ በመንግሥትም ሆነ በፓርቲ ሥልጣናቸውን የተደላደለና ምንም የፖለቲካ ተቀናቃኝ የሌላቸው ሰው መሆን የቻሉበት ጊዜ ነበር፡፡ የፈለጉትን ሕግ ማውጣት ያልፈለጉትን የመደቆስ ሥልጣኑም ጉልበቱም ነበራቸው” ሲል ሪፖርተር የጻፈላቸው አቶ መለስን ተገን በማድረግ ወ/ሮ አዜብ በሃብት፣ በጣልቃገብነት፣ በተለያዩ ውሳኔዎች፣ ፈላጭ ቆራጭ ሆነው መቆየታቸው በርካታ ወዳጅ ያፈራላቸው ባለመሆኑ የስጋታቸው መጠን ሰፊና ጥልቅ እንደሆነ በስፋት አስተያየት እየተሰጠበት ነው።

Ethiopia’s Opposition at the Dawn of Democracy?




Posted: 29 Mar 2013 02:40 PM PDT

by Alemayehu G. Mariam 

Respeaking Truth to the Powerless
For several years now, I have been “speaking truth to power”. In fact, the tag line for my blog page is “Defend Human Rights. Speak Truth to Power.” It is a special phrase which asserts a defiant
moral and ethical position against those whoEthiopia’s Opposition at the Dawn of Democracy abuse, misuse and overuse their powers. By speaking truth to power, the speaker bears witness against those whose power lies in lies. But speaking truth to the powerless is sometimes also necessary.

lørdag 30. mars 2013

አንሰማም!

አንሰማም!

አይልስበሪ፣ እንግላንድ መጋቢት ፲፰ ቀን ፪ሺ፭ (26 March 2013) ዓ.ም. (ይኸ ታሪክ ከሆነ ሰው ታሪክ ጋር ቢመሳሰል፣ በአፍ እላፊ)


ኸ ሁሉ ሲሆን አንድ ጥሩ አጋጣሚ ለቤተክርስቲያናችን መጣ። ይኸውም፣ የተከራየናትን የቤተክርስቲያኗን ሕንጻ እንድንገዛ፣
ባለቤቶቹ መከሩን። አተካሮው ሁሉ ቆመና፣ ሁሉም ቤተክርስቲያኗን ለመግዛት መሯሯጥ ተጀመረ። አባም እዚህ ላይ ሊረሳ
የማይቻል ወሳኝ አዎንታዊ ሚና መጫውት ጀመሩ። ያን አድመኛ ጸባያቸውን በጉያቸው ወሽቀው፣ ትንሹንም ትልቁንም “አንቱ!”
እያሉ፣ ሁሉም ገንዘብ ማዋጣቱ ላይ እንዲረባረብ፣ እግዚአብሔር የሰጣቸውን የማግባባት ችሎታቸውን ለደግ ነገር አዋሉት። ፍቅር
አሳዩን! እሳቸውም በሚገርም አኳኋን የተለወጡ መሰሉ። የታመመን ጠያቂ፣ ለተቸገረ አዛኝ፣ ለተበደለ ተቆርቋሪ ሆነው ተገኙ።
ሰላም ተገኘ። ፍቅር ታሸንፋለች ይባል የለ? በቃ አባ አውራ ሆኑ። ሰይጣን ፍቅር ቢያሳየን እንወደው ይሆን? እኛ እኮ ሞኞች ነን።
ከአባ በኋላ ፈራሁት! አድነነ፣ ከመዓቱ ሰውረነ!
ምርኮኞች!

2013) ዓ.ም. (ይኸ ታሪክ ከሆነ ሰው ታሪክ ጋር ቢመሳሰል፣ በአፍ እላፊ)


አባባሱባት!

ወንድሙ መኰንን፣ አይልስበሪ፣ እንግላንድ መጋቢት ፲፰ ቀን ፪ሺ፭ (26 March
2013) ዓ.ም. (ይኸ ታሪክ ከሆነ ሰው ታሪክ ጋር ቢመሳሰል፣ በአፍ እላፊ)
አልጠየቅም!
መግቢያ
ሎንደን ደብረ ጽዮን ቅድስት ማርያም ቤተክርስቲያን፣ ከተመሠረተችበት ጊዜ ጀምሮ ሁሌ ጥቃት እንደተሰነዘረባት ነው። ክፉ
ክፉው መዘዝ የሚመዘዝባት፣ ሁዳዴ ጾም አካባቢ ነው። በዙ አሳልፋለች። ይንከባከቧታል ተብለው ታምነው የነበሩ ትላልቅ
አባቶች እየመዘበሯት ስላስቸገሩ፣ መነኲሴ አንዴ ሙቶ ተገንዟልና አደራ አይበላም ለገንዘብና ለሥልጣን አይጓጓም ተብለን
ለመነኲሴ ነኝ ባዩ ግለሰብ ቢያስረክቧት፣ እንኳን ሊሻላት እንዲያውም አባባሱና፣ አረፉ። በገንዘባችን የገዛናትን ቤተክርስቲያን
በሯን ጥርቅም አድርገው ዘግተው ሜዳ ላይ አፈሰሱን። ይኸ በእግዚአብሔር ፊት ይቅር የማይባል ኃጢአት ነው፣ በሰው ፊት በሕግ
የሚያስጠይቅ ወንጀል ነው። ያም ብቻ አይደለም። እንደምንሰማው ከሆነ አንድ ከአዲስ አበባ ተሾመው ለመጡት፣ የታጋይ
ጳውሎስ አቡን፣ ቁልፉን ለማስረከብ እየተደራደሩ እንደሆነ እንሰማለን። አይ መነኲሴ! አይ አባ! እኔን ያመንኲሰኝ። ለካንስ
ለእንዲህ ዓይነቱቹ ሕመም አባባሾች ነበር፣

fredag 29. mars 2013


እስከመቼ 

t n s&
መጋቢት ፳ ፻ ፬ ዓ. ም. ቁጥር ፻፪ 
March 2012, No. 102 
ባሁኑ ሰዓት በአማራው ወገናችን ላይ እየደረሰ ያለው አማራን የማጥፋት ሴራ፤ 
ኢትዮጵያዊነትን ለማጥፋት የሚካሄደው ተግባር ዋናው አካል ነው። ክፍል ፪ 
( ethnic = ትስስረ - ትውልድ፤ politics = ነገረ 
አስተዳደር፤ economy = ቀመረ ንዋይ፤ ትርጉሞቹ የኛ )
አማራው ያለበትን ዕለታዊ የስቃይ ሁኔታና ይህ 
በአማራው ላይ ለምን እየተፈፀመ እንደሆነ ባለፈው 
ዕትማችን አሳይተናል። ይኼን በአማራው ላይ እየተፈፀመ 
ያለውን በደል፤ እኛ የወገን ( ዘር ) ማጥፋት በደል ብለን 
ፈርጀነዋል። በዚህ የዛሬው እስከመቼ እትማችን በዘር 
ማጥፋት መወንጀላችን በምን ተመርኩዘን እንደሆነ 
እናሳያለን።
እንደ አውሮፓዊያን አቆጣጠር የ ፲፱፻፵፰ ዓመተ 
ምህረት የዘር ማጥፋት ወንጀልን የመከላከልና 
የአጥፊዎችን መቅጣት ጉባዔ፤ አንቀፅ ፪፤ የዘር ማጥፋትን 
እንዲህ ሲል ይዘረዝረዋል፤ 
“. . . ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ድርጊቶች፤ ሆን ብሎ 
ለማጥፋት፤ በጥቅል በሁሉም ላይ ሆነ በከፊሉ ወገን፤ 
በብሔር፣ በትስስረ-ትውልድ፣ በዘር ወይንም በሃይማኖት 
ቡድኖች ላይ፤ ለምሳሌ፤ 
ሀ) አባላትን መግደል
ለ) ከፍተኛ የሰውነት ወይንም የአእምሮ ጉዳት ማድረስ
ሐ) በዕቅድ፤ በቡድኑ የኑሮ ሁኔታ ላይ አጠቃላይ
ውድሚያ ወይንም ከፊሉን ከምደረ ገፅ ጠራረጎ
ለማጥፋት ጉዳት ማድረስ
መ) የቡድኑን የመራባት ሂደት ለማምከን የመውለድ
ዕርባታን ለማገድ እርምጃ መውሰድ
ሠ) የተወለዱ ሕፃናትን ከቡድኑ ነጥሎ ወደሌላ ቡድን
በግድ ማዛወር”
እዚህ ላይ ዋናው በትኩረት መታየት ያለበት፤ “ሆን ብሎ
ለማጥፋት” የሚለው ቃል ነው። እናም፤
 በትግሬዎች ነፃ አውጪ ግንባር ምሥረት መርኀ ግብር
ውስጥ አራት ነጥቦች በግልፅ ሠፍረዋል። ትግራይን ነፃ
ለማውጣትና በሰላም የራሷ መንግሥት አቋቁማ
እንድትኖር በቁጥር አራት የሠፈረው፤ በአማራው
መቃብር ላይ የትግራይን የበላይነት እናቋቁማለን
ይላል። ከዚህ መመሪያ ሌላው ነገር ሁሉ ይመነዘራል።
 የአማራ መኖሪያ የሆኑትን የወገራ፣ የጠለምትና የዋግ
ክፍሎች ወደ ትግራይ ከልሎ፤ የዚሁ ቦታ ነዋሪዎች
የሆኑትን፤ ሀብታቸውን ዘርፎ እነሱን ከቦታቸው
አፈናቅሎ አባሯቸዋል። የሱዳን ደንበሩንም እንዲሁ።
 አማራው እስከዛሬ የበላይ ስለነበረ፤ ካሁን በኋላ ወደ
ሥልጣን እንዳይመጣ በሩን ለአማራው መዝጋት
አለብን ይላል። በተግባርም ፈፅሞታል።
 አማራው ከየትኛውም የሀገሪቱ ክልል ተጠራርጎ ወጥቶ
በሠጠነው ክልል ብቻ ተዘግቶ ይኑር ይላል
ተግባራቸው። ይህም ደግሞ፤ ንብረታቸውን
በመንጠቅ፣ በእስር በማንገላታት፣ በመግደልና
በማባረር ተግብሮታል።

Oromo struggle pioneers embrace Ethiopian struggle for justice & democracy

Ethiomedia
March 29, 2013

Leencoo Lataa
Leencoo Lataa, a founding member of the OLF, is now with the ODF
SEATTLE - Pioneers of the Oromo nationalist struggle have mapped out a new path that embraces the struggle of all oppressed Ethiopians for social justice and democracy.
In a statement released to the media on Friday, the Oromo Democratic Front (ODF) emphasized that the destiny of the Oromo people has never been different from the destiny of the rest of the Ethiopian people. The ODF underscored that the interests of the Oromo people are equally shared by the rest of the people of Ethiopia. In a nutshell, the statement said:
"We also believe that the economic and security interests of the Oromo people are intertwined with that of other peoples in Ethiopia. In addition, their geographic location, demography, democratic heritage and bond forged with all peoples over the years make it incumbent upon the Oromo to play a uniting and democratizing role."
The ODF called on various political organizations, including the ruling party EPRDF, to join forces that would guarantee durable peace and stability in the country.
Following is the full text of the ODF Declaration:

አሁን በስልጣን ላይ ያሉ ሰዎች ባመዛኙ ፋሽስት ጣሊያን ኢትዮጵያን በወረረበት ጊዜ የባንዳ ልጆች ነበሩ”



የዛሬው እንግዳችን አቶ ታዲዎስ ታንቱ ይባላሉ፡፡ አቶ ታዲዎስ የታሪክ ምሁርና በኢትዮጵያ ፖለቲካ እና ነፃ ፕሬስ ውስጥ ትልቅ ሚና ያላቸው ሲሆን በአሁን ወቅት “ለኢትዮጵያ ህዝብ ክብር ተቆርቋሪ የግል ተነሳሽነት ኮሚቴ” ዋና ሰብሳቢ ናቸው ፡፡ በተለይ ለፋሺስቱ ግራዚያኒ ከተሰራው ሐውልት ጋር በተያያዘ አጭር ቆይታ አድርገናል ተከታተሉን፡፡
በጣሊያን የሩዶልፍ ግራዚያኒንን የሐውልት ለመቃወም የሐሳቡ ጠንሳሽ ማን ነው?
አቶ ታዲዎስ፡- የፋሽቱ ጣሊያን የኢትዮጵያውያን ዋና ጨፍጫፊ የነበረውን ሩዶልፍ ግራዚያኒ ሐውልት መሰራት ለመጀመሪያ ጊዜ ተቃውሞው የተጀመረው በውጭ ሀገር ባሉ
Interview with Ato Tadiwos Tantu
አቶ ታዲዎስ ታንቱ
ለኢትዮጵያ ህዝብ ክብር ተቆርቋሪ የግል ተነሳሽነት
ኮሚቴ ዋና ሰብሳቢ
ኢትዮጵያውያን ነው፡፡ በሀገር ውስጥ ግን የሐሳቡ ጠንሳሽ “ለኢትዮጵያ ህዝብ ክብር ተቆርቋሪ የግል ተነሳሽነት ኮሚቴ” ነው፡፡ ከዛ በኋላ የባለዕራዕይ ወጣቶች ማኀበር ሰልፉን ለማስተባበር ፈቃደኛ መሆኑን ገለፀልን፤ በዚህም ላይ ሰማያዊ ፓርቲ እንደሚተባበረን ከገለፀ በኋላ መጋቢት 8 ቀን 2005 ዓ.ም. ሰልፉን ለማካሄድmወሰንን፡፡
ተቃወቅሞውን ለማቅረብ ያነሳሳችሁ ዋነኛ ምክንያት ምን ነበር?
አቶ ታዲዎስ፡- ብዙውን ጊዜ እኔ በጋዜጦች ስለ አርበኞች ታሪክ ያነበብኩትንና ያወቅሁትን እፅፋለሁ፣ እመረምራለሁ፡፡ የጣሊያኑ ፋሽስት ግራዚያኒ ሀገራችንን በመውረር በአባቶቻችንና እናቶቻችን አርበኞች ላይ የፈፀሙት የግፍ ግድያ አሰቃቂ እንደነበር ስለተረዳሁ፤ ያ ሲቆጨኝ ደግሞ አሁን በጣሊያን ሀገር ለእሱ ሙዚየምና ሐውልት የመሰራቱን ወሬ ከኢንተርኔት ምንጮች ስላየሁ በጣም ተናድጄ እንደውም ተቃውሞ ማሰማት አለብን ብዬ ተነሳሁ፡፡ በኋላ ደግሞ እኛም የአንተ ዓይነት ሐሳብ ነበረን ብለው የባለ ዕራዕይ ወጣቶች ማኀበር አነጋገሩን፡፡ ከዛ በመቀጠል ሰማያዊ ፓርቲ በጋራ እንስራ የሚል ጥያቄ አቀረበ፡፡ በዚህ ምክንያት ሶስቱ አካላት በጋራ ሰልፉን ለማድረግ ዝግጅት ማድረግ ጀመርን፡፡ ስለዚህ ለኢትዮጵያ ጠላት አይደለም ጣሊያን ሀገር ጨረቃም ላይ ቢሆን ሀውልት እንዲሰራ አንፈቅደም፡፡
በጊዜው ሩዶልፍ ግራዚያኒ ወንጀለኛ በመሆኑ የነበረው ፊልድ ማርሻል ማዕረግ ተገፎ ከወታደርነቱ ተባሮ በጦር ወንጀል ተከሶ 19 ዓመት ተፈርዶበት ቅጣቱን ሳይጨርስ ከእስር ቢለቀቅም እ.አ.አ. በ1955 ዓ.ም. ሞቷል፡፡ ታዲያ ይህ በጊዜው ወንጀለኛ ለተባለው ሰው ሐውልትም ሆነ የመታሰቢያ ሙዚየም ማሰራት ኢትዮጵየውያንን መናቅና የአባቶቻችንን ክብር የሚነካ በመሆኑ ሊሰራለት አይገባም፤ እንደውም ለፈፀመው እልቂት ጣሊያን በቂ ካሳ ስላልከፈለች ካሳ መክፈልና በይፋ ይቅርታ መጠየቅ ይገባታል የሚል አቋም ይዘን ነው የወጣነው፡፡ ስለዚህ ግራዚያኒ ከነ አዳፋ ታሪኩ ሌላው እንዳይደግም ሲወሳ መኖር አለበት እንጂ እንደ ጀግና ሐውልት ሊሰራለት፣ሊወደስና ሊመሰገን አይገባም እንላለን፡፡
በወቅቱ የደረስው ጉዳት ምን ያህል እንደሆነ ማወቅ ይቻላል?
አቶ ታዲዎስ፡- በወቅቱ ግራዚያኒ በፊርማው በግፍ ኢትዮጵያውያንን ያስጨፈጨፋቸው ሰዎች ስም ዝርዝር ከነደብዳቤው አለ፤ የዚህ ቅጂ እኔም ጋር አለ ይታወቃል፡፡ በተለይ የካቲት 12-14 ቀን 1929 ዓ.ም. ከ30 ሺህ በላይ ዜጎቻችንን በግፍ አዲስ አበባ ላይ እራሱ ግራዚያኒ አስጨፍጨፏል፡፡ ከ250 በላይ ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስን ጨምሮ መነኮሳትን አስጨፍጭፏል፡፡ ነገር ግን የኢትዮጵያ መንግስት በ1938 ዓ.ም. እ.ኤ.አ. በፈረንሳይ ፓሪስ በተካሄደው አለም አቀፍ ጉባኤ ያቀረበው ሰነድ እንደሚያስረዳው 760,300 ሺህ ዜጎች ወዲያው ሲገደሉ 525,000 ደግሞ ከነቤት ንብረታቸው እንዲቃጠሉ ተደርጎ ህይወታቸው አልፏል፡፡ ከሁለት ሺህ በላይ አብያተ ክርስቲያናት ተቃጥለው መነኮሳት ተገድለዋል፣ በርካታ ቅርሶች ተዘርፈው ተወስደዋል፡፡ በርግጥ ከተዘረፉ ቅርሶቻችን መካከል እስካሁን የተመለሰው የአክሱም ሐውልት ብቻ ነው፤ ሌሎቹ ግን አሁንም እዛው ናቸው፤ ሊመለሱልንም ይገባል፡፡ ከዛ ውጭ በሚሊዮን የሚቆጠሩ የቀንድ ከብቶች በወቅቱ ተዘርፈው ተወስደዋል፤ 7 ሺህ ግመሎችም ተገድለውብናል፡፡ ይህም በሰነድ በተደገፈ ማስረጃ ለዓለም አቀፉ የሰላም ጉባዔ የቀረበ ነው፡፡ በወቅቱ ሰነድ ያልቀረበባቸውና ሰፊ ጥናቶች ሊደረግባቸው የሚገቡ በርካታ ጥፋቶች ተፈፅመዋል፡፡
ይህንን ተቃውሞ በዋነኝነት ማቅረብ የነበረበት መንግስት ነበር የሚሉ ወገኖች አሉ፤ እርስዎስ ምን ይላሉ?
አቶ ታዲዎስ፡- እኔም እስማማለሁ፤ ነገር ግን መንግስት ማዘጋጀት ካልቻለ ማንኛውም ኢትዮጵያዊ ማዘጋጀት ይችላል፡፡ እኔ እንደሚገባኝ መንግስት ተቃውሞ ያላቀረበው ከጣሊያን የሚያገኘው ዕርዳታ ይቀርብኛል በሚል ይመስለኛል፡፡ እኔ እስከማውቀው ይሄ መንግስት ዕለታዊና የፖለቲካ ገበያ ጥቅምን መሰረት ያደረገ እንጂ ወደፊት ትውልድ የሚኮራበትን ስራ የመስራት ዓላማ የለውም፡፡ ከዚህ በፊት የቀደሙ አባቶቻችን የሰሩትን በጎ ታሪኮች ሲያንቋሽሽ የኖረ መንግስት ስለሆነ እንዲህ ዓይነት የአባቶቻችንና እናቶቻችን አርበኞች ታሪክና ክብር የሚያስጠብቅ ስራ ይሰራል ብዬ አላስብም፡፡ ነገር ግን ኢትዮጵያዊ ስሜት ያለው፣ ብሔራዊ ስሜትን የጠበቀ ህዝባዊ መንግስት ቢሆን ኖሮ ህዝቡን አስተባብሮ ይሄንን ስራ በቀዳሚነት መስራት የነበረበት እሱ ነበር፡፡ ስለዚህ መንግስት ባያደርግም ዜጎች ይህንን ሰልፍ የማድረግ መብት ስላላቸው እኛም ሰልፉን አድርገናል፡፡
የኢትዮጵያ መንግስት የሀውልት ግንባታውን አለመቃወሙ ምን ያስረዳናል?
አቶ ታዲዎስ፡- ቀጥተኛ ባልሆነ መንገድ በእጅ አዙር ለሀውልት ግንባታው እውቅና እንደሰጠ ይቆጠራል፤ ይህንን እኔም አምናለሁ፡፡ ከዚህም በላይ አሁን በስልጣን ላይ ያሉ ሰዎች ባመዛኙ ፋሽስት ጣሊያን ኢትዮጵያን በወረረበት ጊዜ የባንዳ ልጆች የነበሩ ናቸው፡፡ እንደውም ነፃነታችንን ባወጅንበት ሁለት ዓመት ሳይሞላ በአርበኞች ላይ ጦርነት የከፈቱ ናቸው፡፡ ስለዚህ ለግራዚያኒ የጀግና ሐውልት መሰራቱን ባይቃወሙ አይገርመኝም፤ ምክንያቱም እነሱ የማን ልጆች ናቸው? እስኪ በስልጣን ላይ ካሉት (ከኢህአዴግ) መካከል ለሀገሩ እና ለወገኑ ብሔራዊ ስሜት፣ ነፃነትና ክብር የተዋጋ የአርበኛ ልጅ አንድ ሰው ካለ ንገረኝ? አንድም ሰው የለም፡፡ ስለዚህ የባንዳ ልጅ ለጨፍጫፊው ግራዚያኒ በእጅ አዙርም ሆነ በቀጥታ እውቅና በመስጠት ድጋፍ ቢያደርጉ አያስደንቀኝም፡፡
እናንተ ሰላማዊ ሰልፉን ከማድረጋችሁ አንድ ቀን በፊት መጋቢት 7 ቀን 2005 ዓ.ም ስምንት ሰዎች መታሰራቸው ይታወቃል፡፡ ይህ ክስተት በሰልፉ ወቅት እስር እንደሚኖር አልጠቆማችሁም?
አቶ ታዲዎስ፡- እሱን አውቀንም ነው ሰልፍ የወጣነው፡፡ አንድ ቀን አስቀድሞ ሌሎች ቢታሰሩም መውጣት አለብን ብለን ነው የወጣነው፤ እኛም ብንታሰር ሌሎችም እንደሚወጡ እናውቃለን፡፡ ችግር ይፈጠራል ብለን አልተውንም ፤መተውም የለብንም፡፡ ምክንያቱም ይሄ የሀገርና የወገን ጉዳይ ነውና፡፡ በዚህ አጋጣሚ ሰልፉ ላይ የተገኙትን ላመሰግን እወዳለሁ፡፡
የታሰራችሁት ምን ወንጀል ሰርታችኋል ተብላችሁ ነው?
አቶ ታዲዎስ፡- ፍቃድ አልጠየቃችሁም ፣ አላስፈቀዳችሁም በሚል ነው፡፡ ነገር ግን በኢትዮጵያ በነበሩ የአጼ ኃይለስላሴ፣ በደርግ ዘመንም ሆነ አሁንም በወያኔ አገዛዝ ሰላማዊ ሰልፍ ለመውጣት ፈቃድ ይጠየቃል የሚል የተፃፈ ህገመንግስትም ሆነ አዋጅ አልነበረም፤የለምም፡፡ ዋናው ከእኛ የሚጠበቀው ሰላማዊ ሰልፍ እንደምናደርግ ማሳወቅና አስፈላጊው ትብብር እንዲደረግ ማድረግ እንጂ ፈቃድ መጠየቅ አይደለም፡፡ ይህንንም ለእኛ ጥቅም እንጂ እነሱን ለማስደሰት አይደልም፡፡ እኛ ደግሞ የሀገሪቱን የተፃፈ ህግ ተከትለን ሰልፉን ከማድረጋችን 10 ቀናት አስቀድመን አሳውቀናል፡፡
ኢትዮጵያውያንን በግፍ ለጨፈጨፈው ግራዚያኒ የተሰራለትን ሐውልት በመቃወማችሁ በኢትዮጵያ መንግስት መታሰራችሁ ምን ስሜት ፈጠረባችሁ? ለእኛ የበለጠ የተነሳሽነት ስሜት ሰጥቶናል፡፡ ጉዳዩንም አጠናክረን እንድንሄድ ትልቅ የሞራል ድጋፍ ሆኖናል፡፡
ከእስር ሲለቋችሁ ምን ብለው ነው?
አቶ ታዲዎስ፡- ምንም ሳይሉን ለሁለት ሰው አንዳንድ ዋስ በማስጠራት ለቀውናል፡፡ ምክንያቱን ግን አልነገሩንም፤አላወቅንም፡፡ ከዛ ስትፈለጉ ትመጣላችሁ ብለው በዋስ ለቀውናል፡፡
በታሰራችሁበት ወቅትስ የገጠማችሁ ችግር አለ?
አቶ ታዲዎስ፡- በርግጥ እኔ ላይ ድብደባ አልፈፀሙም እንጂ ተመትተው ፊታቸው በተለይም አፋቸው አካባቢ የደማ ወጣት አይቻለሁ፡፡ ፊታቸው ያባበጠ ወጣቶችንም አይቻለሁ፡፡ ሌሎችንም ወጣቶች እንደደበደቧቸውም ሰምቻለሁ፡፡ በተለይ ደህንነቶች ማታ መጥተው በግል እያስጠሩ በቢሮ ያናግሩ ነበር፡፡ ስራው ግን የፖሊሶች እንጂ የደህንነቶች አልነበረም፡፡ በታሰርንበት ዕለት ያለምግብና ውሃ ቀን ሙሉ እንድንውል ተደርገናል፡፡ በተለይ እስር ቤቱን ስቃይ አራዳ ፖሊስ መምሪያና ጃንሜዳ ፖሊስ ጣቢያ ያለውን ስታይ ዕቃ ለማስቀመጥ ሆነ ለሌሎች እንሰሳቶች ለአንዲት ደቂቃ እንኳን እንዲቆዩበት አይመችም፡፡ እስር ቤቱን ስታይ በጣም ያሳዝናል፤ እዛ የገቡ እኮ ጤነኛ ሆነው የመውጣታቸው ዕድል እራሱ አነስተኛ ነው፤ለበሽታ የሚያጋልጡ ብዙ ነገሮች አሉ፤ ብቻ በጣም ያሳዝናል፡፡ ይሄ ደግሞ የወንበዴ ስራ ነው፤ ይሄንን መንግስት ማረም አለበት፡፡ ሌላው መርማሪ ፖሊሶችና ደህንነቶች ያልተገቡና ከእስሩ ጋር የማይገናኙ የግል ህይወትን የሚመለከቱ ጥያቄዎችን ይጠይቃሉ፣ የኢ-ሜይል የይለፍ ቃል ይጠይቃሉ፣… ብቻ ብዙ ነው፡፡ በግል እኔን ደግሞ ፊታቸውን በኮፊያ የሸፈኑና ጥቁር መነፅር ያደረጉ ደህንነቶች ዋስ ጠርቼ ከወጣሁ በኋላ አንተ የአርበኞችን ታሪክ እያነሳሳህ ወጣቶችን እያነሳሳህ ስለሆነ ብታርፍ ይሻልሃል፤ በግል ልናናግርህ እንፈልጋለን እያሉ ለማስፈራራት ሞክረዋል፡፡ እኔ ግን በህጋዊ ደብዳቤ ያውም ያመንኩበት ካልሆነ ብትጠሩኝ አልመጣም፤ አላናግርም ብያለሁ፡፡
ከዚህ በኋለስ ይህን ተቃውሞ ለመቀጠልስ እቅዱ አላችሁ?
አቶ ታዲዎስ፡- አዎ አለን፡፡ ይህ ተቃውሞ ምላሽ አግኝቶ ያሰብነው እስኪሳካ እንቀጥላለን፡፡ ነገር ግን ዝርዝር ሁኔታውን በተመለከተ እያጠናን ስለሆነ ወደፊት ሀገር ውስጥ ያለነው ውጭ ካሉ ወገኖቻችን ጋር በመመካከር ምን መልክ መያዝ እንዳለበት ስንወስን ይፋ እናደርጋለን፡፡
በመጨረሻም የሚሉት ነገር ካለ ዕድሉን ልስጥዎት
አቶ ታዲዎስ፡- ህዝቡ ዓላማችን ከግብ እንዲደርስ የተለመደ ድጋፉን ከመስጠት ወደ ኋላ እንዳይል አደራ who were ...

የፍርሃትና ስም ማጥፋት ፖለቲካ ርያምበኢትዮጵያ – ፕሮፌሰር ዓለማየሁ ገብረማ



ትርጉም ከነጻነት ለሃገሬ
2011፡ የሙስና አገዛዝ፤ ፍርሃትና ሰም ማጥፋት
በዲሴምበር 2011 ‹‹ኢትዮጵያ የደም ሃገር ወይም የንቅዘት (ሙስና) ሃገር›› በሚል ርእስ የኢትዮጵያን ሁለት ገጽታ በማመዛዘን አንድ ጦማር አስነብቤ ነበር፡፡ በዚያን ወቅት ትራንስፓረንሲ ኢንተርናሽናል በተባለው ተቋም ተቀምጦ የነበረው ገጽታ ያሳየው ኢትዮጵያ ለም መሬቶች በተንኮል በተጠቀለለ ስውር ደባ እየተቸበቸቡ እንደነበር ነው፡፡በዘገባው ላይ ተቋሙ ለኢትዮጵያ ያሰፈረው ነጥብ (10 ከሙስና የፀዳ ማለት ሲሆን 0 ደግም በሙስና ንቅዘት ያጨማለቀው ማለት ነው) ኢትዮጵያ 2.7 ነበር ያገኘቸው፡፡ በሙሰና ከታወቁት የኣለም ሃገሮች ዋነኛዋ ኢትዮጵያ ናት ይል ነበር::  የግሎባል ፊናንሻል አንተግሪት ድርጅት ደግሞ ባለፉት ፲ ኣመታት ከኢትዮጵያ 11.7 ብልዖን  ያሜርካን ብር በሀገወጥ መንገድ ከኣገሪቷ ወጥቶአል ብሎ ዘገቦ ነበር::
http://ethioforum.org/የፍርሃትና-ስም-ማጥፋት-ፖለቲካ-በኢትዮ

torsdag 28. mars 2013

Meles was a poor man who had no bank account - Azeb Mesfin

Azeb Mesfin, the widow of Meles Zenawi, said her husband's net salary was 4,000 Birr a month, too little money that he had no need for a bank account. Azeb was mad that such an important fact was missing from the minds of those who write flawless tributes in honor of her late husband. Eulogy writers should heed her advice before she gets hold of them: First, she is a member of the powerful TPLF politburo; second, if money is power, Azeb is uber-rich, perched like an eagle's nest atop the mountain of gold called "EFFORT."



Delegates of the ninth convention of the ruling EPRDF party have shown their dissatisfaction over a eulogy written for their late leader, Meles Zenawi, while some were critical of the quality of its writing and completeness of the content.

ሃይማኖት፣ ፖለቲካና ህብረተሰብ!

የዐለማችን ሁኔታ በጣም እየተወሳሰበ መጥቷል። በየአገሮች ውስጥ የማህበራዊና የፖለቲካ ጥያቄዎች ሳይፈቱ የሃይማኖት ጥያቄ ራሱን የቻለ አጀንዳ ሆኖ በመምጣት ብዙ አገሮችን እያተራመሰ ነው። በተለይም የሶስተኛው ዓለም ተብለው በሚጠሩ አገሮች ውስጥ ያለው የፖለቲካ አወቃቀር ምሁራዊ ብስለት ስለሚጎድለው፣ አፍጠው አግጠው የሚመጡ እንደ ሃይማኖት የመሳሰሉ ጥያቄዎችን በውውይትና በክርክር ከመፍታት ይልቅ ግብግቡ ወደ አመጽ በማምራት አክራሪዎች በሚባሉትና በመንግስታት መሀከል የሚደረግ ዐይነት ፍጥጫ እየሆነ በመምጣት ላይ ነው። መንግስታት ወደ ዕምነት ያመራውን የተወሰነ የህብረተሰብ ክፍል በጭፍኑ በአክራሪነት በመወንጀል በተለኮሰው እሳት ላይ ቤንዚን እየነሰነሱበት ነው። (ሙሉው ጽሁፍ እዚህ ላይ ይገኛል)

የትናንቷን እሁድ በወፍ በረር ስንቃኛት



ዛሬ እንደ ኢትዮጵያውያን አቆጣጠር እሁድ መጋቢት 15 ቀን 2005ዓ.ም ነው፡፡ የዚህችን ዕለት ውሎየን ነው እንግዲህ የማካፍላችሁ፡፡ እኔም እንዳቅሜ የቤተሰቤን ፍላጎት አፍኜ አልጀዚራን ብቻ በመክፈት በማየው ነገር ሁላ በንዴት  ስፎገላ ነው የትም ሳልሄድ ቤቴ ተከርችሜ የዋልኩ፡፡ እርግጥ ነው ከሰዓት በኋላ የኢትዮጵያንና የቦትስዋናን የዓለም እግር ኳስ አፍሪካዊ የማጣሪያ ጨዋታ ተከታትያለሁ – ሀገሬ አንድ ለዜሮ በማቸነ‹ፏ›ም ተደስቻለሁ፡፡ የተቀረውን ግን አታንሱት – እኔ ግን ላነሳው ነኝ፡፡ (አይ የኛ ሀገር ነገር! በ‹ቸ›ና በ‹ሸ› አጠቃቀም ሳይቀር እንናቆር ነበር እኮ! ምን ቢዞርብን ይሆን!)
በነገራችን ላይ ዘመነ ምፅዓት አሁን ካልሆነ መቼም አይሆንም፡፡ ይህ ድምዳሜየ በዛሬው ውሎዬ ብቻ የተደረሰበት እንዳይመስላችሁ – ዛሬ አጠናከረልኝ እንጂ የቆዬ ነው፡፡ በዚያ ላይ በለሲቱ ስታቆጠቁጥ የጊዜውን መድረስ መረዳት እንደሚቻለን የቀደመ ጥቆማ አለ፡፡ የጎንደሩ ዋርካም ቅርንጫፉ መሬት ሳይረግጥ አይቀርም፡፡ በዚያም ሆነ በዚህ ዘመኑ ቀርቧል፡፡

ነጋሶ ሞገቱ ወይስ ተሞገቱ? “ኢህአዴግ በህዝብ (ያልተመረጠ) ስለሆነ እውቅና አንሰጠውም”

http://www.goolgule.com/interview-negasso/

N G

“ … አንተም ሆንክ ማንም ኢትዮጵያዊ ውጪ ያሉትን ጨምሮ ቢደግፉን ደስ ይለናል። በዚህ መንገድ ሂዱ ብለው እንዲጠመዝዙን ግን አንፈልግም። … ሰላማዊ ትግል የምትሉት ለውጥ አያመጣም ይሉናል። እንደዚህ የምትሉ ከሆነ ከፈለጋችሁ ገንዘብ አትርዱን እንላቸዋለን … ኢህአዴግን እንደ መንግስት እውቅና አንሰጠውም” ከዶ/ር ነጋሶ የተመረጡ መልሶች መካከል የተጠቀሱ ናቸው። በዚህና በሌሎች ምክንያቶች ዶ/ር ነጋሶ ሊሞገቱ ሄደው ሞገቱ የሚል ርዕስ ለጽሁፌ መረጥኩ።
ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ አንድነትን በመወከል ሬዲዮ ፋና በሚያዘጋጀው የ”ሞጋች” ቃለ ምልልስ ክፍለ ጊዜ ላይ ተገኝተው ነበር። ቃለ ምልልሱ ከመጀመሩ በፊት “ጋዜጠኛው” ፕሮግራሙ ፈረንጆቹ እንደሚሉት “ሃርድ ቶክ አይነት ነው” አለ። ይህን ጊዜ ቀልቤን ሳበኝ። የቢቢሲው የሃርድ ቶክ ክፍለጊዜና የጠያቂው ጠልቆ የመግባት ችሎታ ታየኝና ዶ/ር ነጋሶ ሲዝረከረኩ ለመስማት ተዘጋጀሁ።
ጥያቄ ተጀመረ። ዶ/ር ነጋሶ መመለስ ቀጠሉ። የመጀመሪያዎቹ ጥያቄዎች የተለመዱ፣ የተረገጡ፣ የተሰለቹና በየመድረኩ ብዙ የተባለላቸው ሆኑብኝ። ዶ/ር ነጋሶም ሳይቸገሩ ከፈገግታ ጋር መለሱ። በመነሻው የቀረቡትን የተለመዱ ጉዳዮች በመዝለል በሶስት ጉዳዮች ላይ በማተኮር ሪፖርት ለማዘጋጀት ወሰንኩ።
ስለ ጠያቂው
አቶ ሴኩ ቱሬ ጌታቸው
ጠያቂው ጋዜጠኛ ነጋሶን ሲጠይቅ ላዳመጠ ጋዜጠኛ ሳይሆን ትክክለኛ ስሙ “ካድሬ” ነውና በዚህ ይስተካከል። መጀመሪያ ላይ “ይባላል፣ ይነገራል፣ ይደመጣል፣ አስተያየት ይሰጣል …” በማለት አግባብ ያለው አካሄድ ተከተለና በኋላ ላይ ግምገማ ፍርሃቻ ነው መሰል ነጋሶን አላናገር ብሎ ጭልጥ ያለ ክርክር ውስጥ ሲገባ ከኋላው አቶ ሴኩ ቱሬ ጌታቸው ምናምን የሚያሳዩት ይመስል ነበር። ያም ቢሆን “ገራም”፣ ቀስ ብሎ የሚናገርና በድርጅት ፍቅር የደረቀ አይመስልም።
የግራ ዘመም ስለመሆናቸው
ነጋሶ አሁን የሚመሩት አንድነት ፓርቲ የሊብራል ፖለቲካ እሳቤ አቀንቃኝ ነው። እሳቸው ከልጅነታቸው ጀምሮ “የግራ ዘመም” ፖለቲካ አፍቃሪ ነበሩ። ኢህአዴግ ውስጥም ዋናው የልዩነታቸው መሰረት የግራውን መንገድ በትክክል መከተል ያለመቻልና የመበረዝ ችግር ነው። ዛሬ ምን ተገኘና ነው አዲስ አቋም የተያዘው በሚል ጠያቂው ያነሳው ሃሳብ የስሙን ያህል ባይሆንም ሙግት አስነስቶ ነበር። ጥያቄው ግን ምላሽ ያገኘው ውይይቱ ሲያልቅ ነው።
“ግራ ዘመም ምንድነው” አይነት ጥያቄ አንስተው ከዓለም ወቅታዊ ሁኔታ ጋር መመሳሰል አግባብ እንደሆነ በማስገንዘብ አስተያየታቸውን የሰጡት ነጋሶ፣ “ትክክለኛ” የሚሉትን ሶሻሊዝም እንደሚናፍቁ አልሸሸጉም። ይህ አስተሳሰባቸውና እምነታቸው አንድነት ከሚከተለው መንገድ ጋር እንዴት ሊጣጣም እንደሚችል የገለጹት ግን ዓለምን መምሰል በሚለው እሳቤ ነው። ጠያቂው በውይይቱ ማሳረጊያ አሸናፊ ሆኖ ለመውጣት በድጋሚ ይህንኑ ጉዳይ አንስቶ ነበር። ነጋሶ ግን “አንድ ሰው ድንጋይ አይደለም። አቋሙን መቀየር ወንጀል አይደለም” በሚል ዘጉት። አዎ፣ አቋም ለያውም በፖለቲካው ጎዳና የሚቀያየር፣ ዓለምን እያዩ የሚበውዙት የካርታ አይነት ጨዋታ ነው። እናም “እሰይ አበጀሁ” አይነት መልስ መልሰው ተሰነባበቱ።
የጣመኝ ፈርሙ” ክርክር
የምርጫ የስነ ምግባር ኮድ ጉዳይ ለዚህ ሪፖርት አቅራቢ ምርጥ የተባለና የነጋሶ የህግ ግንዛቤ በቀላሉ ነገሮችን በማስረዳት ጎልቶ የወጣበት ነበር። እንዲህ ተባባሉ። ጠያቂው “የምርጫ ስነ ምግባር ኮዱን ብትፈርሙ ምን ትሆናላችሁ?” አለ። “አዋጅ በሆነ ጉዳይ ላይ ለምን እንፈርማለን። እንደዚህ ከሆነ ባገሪቱ በየጊዜው በሚወጡ ህጎች ላይ እንፈርማ?” የነጋሶ ውድ መልስ ነበር።
ጥያቄ፦ ብትፈርሙ ምን ይጎዳችሁዋል …?
ነጋሶ፦ ለምን እንፈርማለን? ለህዝብ ጥቅም ሁላችንም ስንሰራ ኢህአዴግ በሚለው ተንበርክከህ ኢህአዴግን በምርጫ በማጀብ አይደለም …
ጥያቄ፦ ጉዳት አለው ህዝቡ ይጎዳል? ህግ ሆኗል አይደለም?
ነጋሶ፦ የስነ ምግባር ኮዱ ብቻውን በቂ አይደለም፤…. የኢህአዴግ አዲሱ ሊቀመንበር በመጀመሪያው ንግግራቸው ያሉትን አልሰማህም?
(ፎቶ: Martin Edström)
ጥያቄ፦ … ምን ጉዳት ይደርስባችኋዋል?
ነጋሶ፦ እነሱ ቢወያዩና ችግራቸውን ቢያስወግዱ ምን ችግር አለው?
ጥያቄ፦ ፖለቲካ አብሮ የመኖር ጥበብ ነው። አብሮ መስራት ጥቅም አለው፤
ነጋሶ፦ ያ! ያ! አብሮ መስራት በእኩልነት ነው እኮ!! ኢህአዴግ አንድ የፖለቲካ ሃይል ነው ወይስ አይደለም? ለምን እንበረከካለን? ንግረኝ?
ጥያቄ፦ ለህጉ ትገዙ አይደል?
ነጋሶ፦ ያ!! እኮ፤ አዋጅ ሆኖ በወጣ በስንት ህግ ላይ እንፈርማለን? ይህ ከሆነ ፓርላማ ቢስማማም ባይስማማም ሁሉም ኢትዮጵያዊ በሁሉም ጉዳዮች ላይ መፈረም አለበት ማለት ነው፤
በቀጣይ ወደ ሌላ የመሬት ባለቤትነት ጥያቄ አልፉ። ማጠቃያው ላይ አነሳዋለሁ፡፡
ለስደተኞችና ለስደተኛ አስተሳሰብ ትገዛላችሁ?
ጠያቂው ሊሞግት ያሰበበት ዋናው ጉዳይ መድረክም ሆነ አንድነት ከዲያስፖራው ጋር ያላቸውን ግንኙነት በሚያውጣጣና በትጥቅ ትግል ከሚያምኑ ወገኖች ጋር ለመደመር ነበር። ከውጪ ሃይሎች ጋር ግንኙነት በመፍጠር፣ እንደሚታሙና ለዚህም መረጃ እንዳለው አንስቶ ላቀረበው ጥያቄ ማሰሪያ ያደረገው “አገር ቤት ያለውን ህዝብ አክብሮት አትሰጡትም። ለስደተኛና ለስደተኛ አስተሳሰብ ልዩ አክብሮት አላችሁ” የሚል ነበር።
ነጋሶ ከወትሮው ለየት ብለው ፖለቲካኛ የሆኑበትን መልስ የሰጡት ዲያስፖራውም ሆነ ማንም፣ ጋዜጠኛውን ጨምሮ ቢደግፉዋቸው ደስተኛ መሆናቸውን በማመለካት መልስ ጀመሩ። አስከትለውም “በየኤምባሲው ደጅ አይታጡም” እንባላለን አሉ። ነጮቹ የሚሰጡት ድጋፍ ለተሰጠበት ዓላማ እንዳልሆነ ለምን አትናገሩ ይባላል? በማለት ጠየቁ።
ስለ ዲያስፖራውና “ስደተኛ አስተሳሰብ” ስለተባሉት ሲናገሩ የሰላማዊ ትግል መንገዱ አያዋጣም የሚሉዋቸው እንዳሉ አመለከቱ። ሲያጠቃልሉት ማንም ይሁን ማን “ሰላማዊ ትግል አያዋጣችሁም ለሚሉን ከፈለጋችሁ ገንዘባችሁን አትርዱን እንላቸዋለን” በማለት የራሳቸውን መንገድ እንደሚከተሉ ገልጸው ጥያቄውን ቆለፉት።
አገር ውስጥ ያለውን ህዝብ አታከብሩትም ለሚለው ግን “በርግጥ በሚፈለገው ደረጃ ህዝብ ውስጥ ላንቀሳቀስ እንችላለን” በማለት ራሳቸውን ጥፋተኛ አስመስለው ቢሮ ይታሸግብናል፣ እኛን የሚደግፉ ከስራ ይባረራሉ፣ የመሰብሰቢያ አዳራሽ አይፈቀድልንም፣ ሰላማዊ ሰልፍ እንድናደርግ አይፈቀድም፣ መምህራን እኛን ስለደገፉ ይባረራሉ፣ … ለዚህ ሁሉ ተጠያቂው ኢህአዴግ እንደሆነ ተናገሩ።
ኢህአዴግን ተቀብለውና ደግፈው ከሚሰሩ ፓርቲዎች ጋር አብረው መስራት እንደማይችሉ ሲገልጹ “ኢህአዴግን ከሚደግፉት ጋር ተቀምጠን ምን አብረን ልንሰራ እንችላለን” ካሉ በኋላ “ኢህአዴግን እንደመንግስት እውቅና ሰጥተው ከሚንቀሳቀሱት መካከል ኢዴፓ በርካታ ልዩነቶች አሉት ግን ኢህአዴግን እንደ መንግስት እውቅና በመስጠት ይቀበላል። እናንተስ?” በሚል ለቀረበላቸው ጥያቄ “ኢህአዴግ በህዝብ፣ በምርጫ ገዢ ያልሆነ ፓርቲ ስለሆነ እውቅና አንሰጠውም” የሚል ግልጽ መልስ ሰንዝረዋል።
“ስለ አንቀጽ 39 ለምን አሁን ትጠይቀኛለህ?”
ነጋሶ ፓርቲያቸው አንቀጽ 39 እና የመሬት ጉዳይ ላይ ስላለው አቋም ግልጽ ያለ መልስ እንዲሰጡ በተደጋጋሚ ተጠይቀው ነበር። በግራም ሆነ በቀኝ፣ እሳቸው በጻፉት መጽሃፍ ላይ ካቀረቡት ሃሳብ ጋርና ቀደም ሲል ኢህአዴግ በነበሩበት ወቅት ሲያራምዱት ከነበረው ሃሳብ አንጻር የሃሳብ መንሸራተት እንዳጋጠማቸው በማስመሰል ጠያቂው ሊሞግታቸው ሞክሮ ነበር። በተደጋጋሚ ለማስረዳት ቢሞክሩም ሊቀበላቸው ባለመቻሉ “አንድ ሰው ድንጋይ አይደለም። የአቋም መቀያየር ወንጀል አይሆንም” በማለት አሳርገውታል።
በጥቅሉ ግን ካላይ የተነሱት ሁለት መሰረታዊ ሃሳቦች ህዝብ ውሳኔ ሊያሳልፋቸው እንደሚገባ አመልክተዋል። መገንጠል መብት ቢሆንም እርሳቸው እንደማይደግፉት በግልጽ አስቀምጠው ያለፉት ነጋሶ፣ ዲሞክራሲያዊ ስርዓት በመመስረት የሚመለሱ ጉዳዮች እንደሆኑ ግን አስምረውበታል። ምንም እንኳ ፓርቲያቸው የኒዎ ሊብራል ሃሳብ አራማጅ ቢሆንም በግላቸው በነጻ ኢኮኖሚ ስም መንግስት ከዋናና ህዝብን ከሚያገለግሉ ዋና ዋና የኢኮኖሚ አውታሮች መውጣት አለበት ብለው እንዳማያምኑ አስምረውበታል። በመድረክ ውስጥ ያሉት ፓርቲዎች ተመሳሳይ አቋም ባልያዙበት ሁኔታ ግንባር መመስረቱ ችግር እንዳለው ለቀረበላቸው ጥያቄ ብዙ ስራዎች እየተሰሩ እንደሆነና ዋና የሚባሉት የልዩነት ቁልፍ ጉዳዮች ህዝብ ውሳኔ እንዲሰጥባቸው በመዘርዘር አልፈዋቸዋል።
ጠያቂው መሃል በመግባት አንቀጽ 39ን ትቀበላላችሁ? በሚል ላቀረበላቸው “አሁን ለምን ትጠይቀኛለህ” በማለት አስረግጠው መልስ ሰጥተዋል። በዚሁ የራዲዮ ፋናን ስቱዲዮ በስንብት ለቀው ወጥተዋል።
ነጋሶ እንደ ፖለቲከኛ ድርጅቱ ላይ ደረሱ የተባሉትን ችግሮች በየመካከሉ በማስገባት ጥያቄን በጥያቄ መመለስ ቢችሉ ኖሮ ይበልጥ አሸናፊ ሆነው መውጣት ይችሉ ነበር። ለምሳሌ ስለህጋዊነት ሲነሳ የራዲዮ ፋና አፈጣጠር ህጋዊ አለመሆኑንና ኤፈርት ስለተቆታጠረው የኢኮኖሚ የበላይነት፣ ስለ እስርና የሚዲአ አፈና … በየመልሶቻቸው መካከል በማስገባት ቢመልሱና ጥያቄ ቢሰነዝሩ ቢያንስ ሃሳባቸውን በአድማጭ ላይ አራግፈው መውጣት በቻሉ ነበር። እንዲህ ያለ ሰፊ የሚዲያ ሽፋን ሲገኝ መሰረታዊ ብቻ ሳይሆን ራሳቸው የኢህአዴግ አባላት የሚያጉረመርሙትን ጉዳዮች በማንሳት የራሳቸውን ልምድና ተሞክሮ ማካፈል ይችሉ ነበር። ጠያቂው ከኢህአዴግ ስለተለዩበት ምክንያት በሰሚ ሰሚ ላነሳላቸው ጥያቄ “ቆቅ” ፖለቲከኛ ሆነው መረጃ ማስተላለፍ ሳይችሉ መቅረታቸው የዕለቱ ድክመታቸው ቢሆንም ሊሞገቱ ተጋብዘው ሞግተው ስለመውጣታቸው የዚህ ሪፖርት አቅራቢ ምስክራቸው ነው፡፡
http://www.goolgule.com/interview-negasso/

The new, the old, the Ethiopicide


• Rising to the challenges of a stark configuration


From jailhouse to organizational Agility
Although, the foul smell gushed out of the “split” within KINIJIT seems to have slowly dissipated, its negative (or positive) impact will continue to haunt KINIJIT in particular and the democratic struggle in general. Despite numerous attempts by political analysts, commentators, and editorial notes of many bloggers over the last four months in search of the cause behind the “split”, there still have figured out not one single theory that conclusively explains the discord to the satisfaction of members, supporters and observers. However, no matter what the reason behind the split may be, there is by now ample material regarding the whole episode for all of us to make sense of it all and its political repercussion. According to this writer, the whole episode related to the “split” has one significant import when viewed in the context of the political phenomena observed over the last three years.
The last three years of the pre and post May

onsdag 27. mars 2013

ጅብ ከሚበላህ በልተህው ተቀደስ!!! ከቴዎድሮስ ሐይሌ

ጅብ ከሚበላህ በልተህው ተቀደስ!!! ከቴዎድሮስ ሐይሌ

Ethiopia: Prime Minister Bereket Simon

Ethiopia: Prime Minister Bereket Simon

የትግራይ ህዝብ ‘ብኡ የሕልፎ’ በሚል የህወሓትን ጭቆና የተቀበለው ለምንድነው? (ኣብርሃ ደስታ ከመቐለ


“… የትግራይ ህዝብ በሙሉ የህወሓት ደጋፊ ነው ማለት ኣይቻልም። ብዙ የሚቃወም ኣለ። ብዙ የሚጨቆን ኣለ። በትግራይ የሌለው ጭቆናን የሚያጋልጥ ሰው ነው። በሌሎች ኣከባቢዎች (ከትግራይ ውጭ) ሰው ሲታሰር ወይ ሲገደል የሚናገርለት ወይ የሚጮህለት ወገን ኣለው። በትግራይ ግን የለም። ኣንዱ ሲታፈን ሌላው ኣብሮ ዝም ይላል። ይሄ ነው ልዩነቱ እንጂ በትግራይ ጭቆና ስለሌለ ኣይደለም።”

ከዚህ በመነሳት Prof. Mesfin Wolde-Mariam እንዲህ ጠየቁ:
“አብርሃ ደስታ፤ ያልከውን አምናለሁ፤ ግን አንድ ጥያቄ ልጠይቅህና አንተ በተመቸህ መንገድ መልስልኝ፤ በትግራይ ሰዎች ሲበደሉና ሲጠቁ ሌላው ሰው ዝም የሚለው በምን ምክንያት ነው?”
መልስ
ኣብዛኛው የትግራይ ሰው የህወሓት መንግስት በዜጎች በደል ሲያደርስ ከመቃወም ይልቅ “ብኡ የሕልፎ” የሚል ብሂል (ወይ ኣባባል) ተግባራዊ ያደርጋል። “ብኡ የሕልፎ” የትግርኛ ኣባባል ሲሆን Literally ‘በዛ ይለፍልን’ (ወይ ‘የባሰ ኣታምጣ’) ዓይነት ትርጉም ኣለው።
ለምንድነው የትግራይ ህዝብ ‘ብኡ የሕልፎ’ (የባሰ ኣታምጣ) በሚል የህወሓትን ጭቆና ‘ኣሜን’ ብሎ ለመቀበል የሚገደደው?
(1) ደርግ በትግራይ ህዝብ ብዙ ግፍ ያደረሰ ቢሆንም ህወሓት ከደርግ የባሰ ኣደገኛ ገዳይ መሆኑ የትግራይ ህዝብ በደምብ ያውቃል። የህወሓት የኣገዳደል ወይ ጭቆና ስልት በጣም የረቀቀ ነው። በዚህ የረቀቀ መንገድ ብዙ የትግራይ ተወላጆች ተገድለዋል ወይ እንዲጠፉ ተደርገዋል። ስለዚ የትግራይ ህዝብ ‘ህወሓት ከደርግ የባሰ ኣደገኛ ነው’ ብሎ ያስባል፤ ይፈራልም። ለምሳሌ እኔ ህወሓትን ፊት ለፊት ስቃወም ብዙ ጓደኞቼ ህወሓት ሊገድለኝ እንደሚችል ስጋታቸው ያካፍሉኛል። (የህወሓት ተግባር በደምብ ስለሚረዱ)። ይህም ሁኖ ግን በኣሁኑ ሰዓት ብዙ የሚቃወም ኣለ። (ፓርቲውም እየተዳከመ ነው)።