lørdag 29. juni 2013

ወይዘሮ አዜብ እና ”ለመንግስት ተመላሽ ሊደረግ የነበረ ሰባ ሚሊዮን ብር (70.000.000)


qw
ስብሃት ነጋ …ህዝብን የሚያደነቁሩትን እነበረከትንና የጋሪ ፈረስ የሆኑት ሃ/ማሪያምን እርቃናቸውን አስቀሩ::
ሽማግሌውን በቅርብ የሚያውቋቸው የፓርቲው ሰዎች « ስብሃት ከበረሃ ጀምሮ በቀለኛ ነው። ጥርሱ ውስጥ የገባን ሰው ካላስወገደ እንቅልፍ አይወስደውም፤ ብዙ ሰው አጥፍቶዋል። አሁንም አዜብን እግር በእግር የሚከታተለው ለዚሁ ነው» ይላሉ።
አባተ ኪሾ ከደቡብ ባጀት ተመላሽ የሆነ ሰባ ሚሊዮን ብር (70.000.000) ለመንግስት ተመላሽ ሊያደርጉ ሲሉ …« ወዲህ በል..የምን መንግስት ነው?» በማለት ተቀብለው ኪሳቸው የከተቱት አዜብ መሆናቸውን አባተ ፍ/ቤት ጭምር ያጋለጡት ነው። ስብሃት ነጋና መለስ ዜናዊ ደግሞ ታምራት ላይኔ በውሸት እንዲመሰክር አምስት ጊዜ አግባብተውት እንቢ ሲል ከማስደብደባቸው በተጨማሪ ሌላ ክስ እንዲመሰረትበት አድርገዋል። አቃቤ ሕግ የነበረው ዮሃንስ ወ/ገብርኤል የነስብሃትን የውሸት ክስ ተቀብዬ ተግባራዊ አላደርግም፤ ህሊናዬ አይቀበለውም .. በማለቱ ብቻ ለአምስት አመት እንዲታሰር አላደረጋችሁም?…ብዙ ማስረጃና መረጃ መደርደር ይቻላል።..
ሽማግሌው ስብሃት ነጋ ከጥቂት ቀናት በፊት በሰጡት ቃለ-ምልልስ አስበውት ይሁን ሳያስቡት “እውነት” አምልጧቸዋል። አጥብቀው ያነሷቸው የሙስና ጉዳዮች ራሱን የቻለ « አላማና ግብ » አላቸው። የመጀመሪያው በፓርቲያቸው ውስጥ ያለው ክፍፍል (የጥቅም) እንደተዳፈነ እሳት ውስጥ ለውስጥ እየተብላላ መሆኑን በግልፅ ያሳያል። ከተናገሩት የሚከተለውን እንመልከት፤ « .በጤናማ ሁኔታ የሚገኙ ሰዎችን እንቆርጣለን፣ እናስራለን ወዘተ እያሉ ሲያስፈራሩ የነበሩ የፖለቲካ፣ የመንግስት ሰዎች ነን የሚሉ የፀጥታና የስነ አእምሮ ሁከት ፈጥረዋል። መቶ ሚሊዮን የሰረቁና ያስዘረፉ፣ 10ሺህ ብር የሰረቀውን ሲያገላብጡት ያታያሉ። » ብለዋል። « እንቆርጣለን » ያሉት መለስ ዜናዊ ናቸው፤ መለስ በአደባባይ ይህን ከመናገር አልፈው ሲያስፈራሩም እንደነበር እናስታውሳለን። መለስ ያንን ያሉት በ10ሺዎች የሚገመት ቡና ከመጋዘን ጠፋ በተባለበት ወቅት ነው። ያንን ቡና የሰረቁትና ባህር ማዶ ሸጠው ገንዙቡን ኪሳቸው የከተቱት አዜብ መሆናቸውን ከዚህ ቀደም ምንጭ ተጠቅሶ ይፋ ተደርጓል። እናም ስብሃት “መቶ ሚሊዮን የሰረቁ..» ያሉት አዜብ መስፍንን ሲሆን፣ « ያስዘረፉ» ያሉት ደግሞ ባለቤታቸው አቶ መለስን ነው። « 10ሺህ የሰረቁ..» የተባሉት በቅርቡ የታሰሩት የጉምሩክ ሰዎችን ሲሆን..እነዚህን በንፅፅር ያስቀመጡት የአዜብ (ተላላኪዎች) ስርቆት መጠነሰፊ መሆኑን ለማመላከት ነው። ስብሃት እስካሁን አድፍጠው ቆይተው በዚህ ሰሞን ይህን መናገራቸው ..«አዜብ የከተማዋ ም/ል ከንቲባ ይሆናሉ» የሚባለውን በመስማታቸው ሆን ብለው ያደረጉት ነው፥ ይላሉ ታዛቢዎች።
« ሙስና ከተነሳ ስብሃትም እስከአንገቱ ተነክሮበታል። በገርጂና ሳር ቤት የሚገኘው በአሜሪካ በሚኖሩ ስጋ ዘመዶቹ ስም እንዲሁም በቀድሞ የአየር ሃይል ጄ/ል ሰሎሞን ስም የሚንቀሳቀስ ግን የስብሃት የግል ንብረት መሆኑን የማይታወቅ መስሎት ነው?….ጎንደር -ሑመራ ያለው የሰሊጥ እርሻ የስብሃት አይደለም?…በ10ሚሊዮን ብር በሚገመት በመቀሌ (አፓርታይድ መንደር) ስብሃት ዘመናዊ ቪላ እንደሚገነባ አይታወቅም ብሎ ይሆን?…» ሲሉ እነዚህ ወገኖች የስብሃትን ሙስና በከፊል ይጠቅሳሉ።
ስብሃት በዚህ አላበቁም፤ « ..እስካሁን ከፍተኛ ሙሰኞች ትንሹን ሙሰኛ ከሰው አሳስረው ያስፈርዱና ያሰቃዩ ነበር ይባላል። ከፍተኛ ሙሰኞች ከመርማሪው ጀምረው አቃቤ ሕጉም ዳኛው፣ ምስክሩም ይቆጣጠራሉ። ትንሽ የሰረቀም ምንም ያልሰረቀም ሲሰቃዩና ሲያደኸዩ የነበሩም፤ አሉም ይባላል። ስልክ እየደወሉም ይፈርዱ ነበር ይባላል።» ብለው አረፉት ስብሃት። ትክክል ናቸው!! ዳኛ ብርቱካን ሚዴቅሳ « ይህን ካልፈረድሽ በመኪና ገጭተን ነው የምንገድልሽ » ተብላለች። ያውም ከቤተ መንግስት ተደውሎ።
አሁን ስብሃት ተናገሩት እንጂ…ህዝቡ ብሎ-ብሎ የታከተው ነገር ነው!! እነ እስክንድር፣መሃመድ አቡበከር፣ አንዷለም አራጌ፣ ርእዮት አለሙ….ወዘተ በርሶ ጓደኞች በስልክ ትእዛዝ የተፈረደባቸው ናቸው!!… «ፍትሃዊ ስርአትና መንግስት አለ..» እያሉ ህዝብን የሚያደነቁሩት እነበረከትና የጋሪ ፈረስ የሆኑት ሃ/ማሪያም እርቃናቸውን የሚያስቀር ነገር ነው በስብሃት የተቀመጠው።

በድጋሚ የወጣ የአቋም መግለጫ፤ ድምጼን ከፍ አድርጌ እደግመዋለ


kubbaa10

እኔ ኦሮሞ ነኝ፡፡ ኦሮሞነቴን የሰጡኝ አባቴእና እናቴ ናቸው እንጂ ከሱፐር ማርኬት ገዝቼው አይደለም፡፡ እኔ ኢትዮጵያዊ ነኝ ኢትዮጵያዊነቴን ያገኘሁት ከእናትእና ከአባቴ እንጂ አንዳች አካል እላዬ ላይ ለጥፎብኝ አይደለም፡፡ በኢትዮጵያዊነቴ እንደምኮራው ሁሉ ኦሮሞነቴም ኩራቴ ነው፡፡
በኢትዮጵያ በርካታ የኦሮሚያ አካባቢዎች ተኣአዟዙሪያለሁ፡፡ የዛን ጊዜ ከ”አካም ቡልተኒ” ውጪ ምንም ኦሮምኛ አላውቅም ነበር፡፡ ነገር ግን በየባላገሩ ያሉ ኦሮሞዎች የኔ አማርኛ ተናጋሪ መሆን፤ ወይም ኦሮምኛ ቋንቋ አለመቻል አንድም ቀን አሳስቧቸው አያውቅም፡፡ ሰው በመሆኔ ብቻ አክብረው እርጎ አቅርበውልኝ፣ እርጎ የሆነ ፈገግታ ለግሰውኝ፣ ለራቸው ከሚተኙበት የተሸለ መኝታ ሰጥውኝ በእንክብካቤ ነው የሚያስተናገዱኝ፡፡
አንዳንዶች፤ ኦሮሞ ኢትዮጵያዊ አልመሆኑን ሊነገሩኝ ታሪክ እንዳነብ፣ አዋቂ እንድይቅ፣ ጸሎት እንዳደርግ ሁላ መክረውኛል፡፡ እኔ ግን ይሄንን ሁሉ ማድረግ ሳያስፈልገኝ ከኦሮሞ የሚፎካከር ኢትዮጵያዊ እንደሌለ አሁን በቅርቡ የዞርኩባቸው የኦሮሚያ ገበሪዎች አረጋግጠውልኛል፡፡ ይህንን ነገር እኔ ብቻ ሳልሆን በቅርብ የኦሮሞን ህዝብ ጠንቅቀው የሚያውቁት እነ ጀነራል ከማል ገልቹ አረጋግጠውታል፡፡ እነ አቶ ቡልቻ ደመቅሳም መርቀውታል፡፡ ለዛም ነው ዛሬ የጀነራል ከማል ገልቹ ኦነግ በስፋት ተቀባይነት እያገኝ የመጣው፡፡ ለዛም ነው ዛሬ የኦሮሞ ልጆች በአረንጓዴ ቢጫ ቀይ ያሸበረቀ የኦነግ አርማን  ከአረንጓዴ ቢጫ ቀዩ የሀገራቸው ባንዲራ ጋር ጎን ለጎን ይዘው በአደባባይ ስለ ኢትዮጵያ ልጆች የሚጮሁት!
ለብቻ መኖር የኦሮሞ ህዝብ ጥያቄ ቢሆን ኖሮ እንደ ኦሮሞ ህዝብ ጀግንነትእና ብዛት፤ ጮክ ብዬ እደግመዋለሁ እንደ ኦሮሞ ህዝብ ጀግነነትእና ብዛት፤  አርባ አመት ፈጅቶ አይኮላሽም ነበር፡፡
በአሁኑ ጊዜ የኦሮሞ ህዝብ እየተበደለ እንደሆነ ምንም ጥያቄ የለውም፡፡ በርካታ ወዳጆቼ ኦሮምኛ ተናጋሪ ስለሆኑ ብቻ ኦነግ ናችሁ ተብለው ከዩንቨርስቲ ወጥተው እስር ቤት ገብተዋል፡፡ ከስራቸው ተባረው ለስደት ተዳርገዋል፡፡ ወዘተ ተደርገው ወዘተ ሆነዋል፡፡ ልክ እንደዛ ሁሉ ግን በደሉ ሌሎችም ዘንድ አለ፡፡ አማራውም ትግሬውም አዲሳቤውም ሁሉም ቁስል አለበት፡፡
አብሮ ታክሞ አብሮ መኖር ለሁሉም ይበጃል!!!

ሰበር ዜና ፡ በጎንደር ቅስቀሳ ላይ የነበሩ የአንድነት አባላት መታሰራቸው ቁጣን ቀሰቀሰ


በጎንደር ቅስቀሳ ላይ የነበሩ የአንድነት አባላት መታሰራቸው ቁጣን ቀሰቀሰ -አንድነት በየትኛውም የመንግስት ህገወጥ ጫና ሰልፉን እንደማይሰርዝ ይፋ አድርጓል
-HeadPic2
በጎንደር ቅስቀሳ ላይ የነበሩ 4 የአንድነት አባላት በፖሊስ መታሰራቸው በአካባቢው ነዋሪዎች ዘንድ ቁጣን ቀሰቀሰ፡፡ አንድነት ምንም አይነት ህገወጥ እስር በጎንደር የተዘጋጀውን የተቃውሞ ሰልፍ እንደማያስቆመው አሳውቋል፡፡
ዛሬ ሰኔ 22 ቀን 2005 ዓ.ም በሰሜን ጎንደር ምዕራብ አርማጨሆ በጎንደር  ሰኔ 30 የሚደረገውን የተቃውሞ ሰልፍ የሚመለከት በራሪ ወረቀት በማሰራጨት ላይ የነበሩት አለልኝ አቧይ፣ ዋኘው፣አብርሀም ልጅ አለም፣አንጋው ተገኝ የተባሉት የአንድነት አባላት ህገወጥ በሆነ መንገድ በአካባቢው ፖሊሶች መታሰራቸው የአካባቢው ነዋሪዎችን እንዳስቆጣ ከስፍራው የደረሰን መረጃ አመላክቷል፡፡ ነዋሪዎቹ እንደሚሉት ወረቀት በመበተናቸው ብቻ የታሰሩት ግለሰቦች ሁኔታ የስርአቱን አምባገነንነት አመላካች ነው፡፡
የዞኑ የአንድነት ፓርቲ አመራሮች “እስር ለጎንደር ነዋሪ በተለይም ለአንድነት አባላት አዲስ አይደለም” ካሉ በኋላ “የታሰሩት አባሎቻችንን ለማስፈታት ከምናደርገው ጥረት ጎን ለጎን የቅስቀሳ ስራው እንዳይስተጓጎል ተጨማሪ አባላት የቅስቀሳ ስራውን እንዲቀጥሉ ወደ ስፍራው ልከናል፡፡” ብለዋል፡፡
የአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ የፖለቲካ ጉዳይ ኃላፊ አቶ ሙላት ጣሰው ለሰሜን ጎንደር አስተዳዳሪ ለአቶ ግዛቴ አብዩ ስልክ በመደወል የታሰሩት የአንድነት አባላት በአፋጣኝ መፈታት እንዳለባቸው ተናግረው ገዢው ፓርቲ የሚያደርገው አፈና ከህዝባዊ ንቅናቄ እንቅስቃሴያችን አያስቆመንም በማለት አሳስበዋል፡፡
አንድነት ፓርቲ የሚጠበቅበትን ስለሰልፉ የማሳወቅ ተግባር አጠናቆ ቅስቀሳ የጀመረ ቢሆንም በበጎንደር ምዕራብ አርማጨሆ የተቃውሞ ሰልፉን አላማ የሚያብራራ በራሪ ወረቀት በማሰራጨት ላይ የነበሩ አባላቱ በህገወጥ መንገድ ከመታሰራቸውም በላይ በተለያዩ አካባቢዎች የአንድነት ፓርቲ የቅስቀሳ ቡድን አባላት የሚደርስባቸውን ማስፈራሪያ ወደ ጎን ብለው ቅስቀሳውን አጠናክረው መቀጠላቸውንና የአከባቢው ነዋሪም በራሱ ተነሳሽነት በራሪ ወረቀቶችንና መረጃዎችን በማስተላለፍ ረገድ ትልቅ አስተዋፅኦ እያደረገ እንደሚገኝ የአንድነት ፓርቲ የሰሜን ጎንደር ዞን አመራሮች ለፍኖተ ነፃነት አስታውቀዋል፡፡
አንድነት ፓርቲ በጎንደር ለሚደረገው የተቃውሞ ሰላማዊ ሰልፍ የጎንደር ከተማና አከባቢው ነዋሪዎች በስፋት እንዲሳተፉ በቀየሰው ስትራቴጂ መሰረት ስኬታማ ቅስቀሳ እያደረገ ሲሆን ሁለተኛው የቅስቀሳ ቡድንም ዛሬ ወደ ጎንገር መንቀሳቀሱ ታውቋል፡፡
ምንጭ፡ ፍኖተ ነፃነት

ባይተዋር መምህር ለማይጨበጠው ሥርዐተ-ትምህርት

ስብሰባ . . . ስብሰባ . . . ስብሰባ! ለኢትዮጵያ መምህራን አዲስ አይደለም። የፖለቲካው ግለት ቢጨምር፣ በኑሮ መጎሳቆል ማኅበረሰቡ ቢያጉረመርም፣ ተማሪዎች በፖሊስ ላይ ድንጋይ ቢወረውሩ ወይም መምህራኑ ራሳቸው በተቃዋሚነት ቢጠረጠሩ አስቸኳይ ስብሰባ አያጣቸውም። ድንገተኛ ጥሪ ከየትኛውም የኢሕአዴግ ካድሬ ሊመጣ ይችላል። ፖለቲከኛ ብርቱካን ሚደቅሳ በድጋሚ ወደ እስር ቤት እንዲገቡ ሲደረግ ርምጃው “ሕጋዊ ነው” ለማለት መምህራኑ ለስብሰባ እንደተጠሩት ሁሉ፤ አብዛኞቹ የግዴታ ጥሪዎችም ከመማር ማስተማር ጉዳይ ጋር የቀጥታ ግንኙነት የሌላቸው ናቸው።

ዛሬም፣ አዲስ የትምህርት ዘመን ሲመጣ እንደሚኾነው የ2003 መባቻን ተከትሎ ከመስከረም 4 ቀን 2003 ጀምሮ ስብሰባ እንዲቀመጡ ተጠርተዋል፤ “የትምህርት ንቅናቄ” በሚል ጉዳይ። በግልጽ መፈክሩ እንደተቀመጠው የትምህርት ጥራትን በማምጣት የአምስት ዓመቱን የእድገት እና የትራንስፎርሜሽን ዕቅድ ማገዝ ለስብሰባው በዓላማነት ተቀምጧል። ይኹንና የትምህርት ጥራት በአብዮታዊ ዴሞክራሲ በመጠመቅ  ይመጣ ይመስል ስብሰባውን የሚመሩ ካድሬዎች እንደተለመደው ከመፈክሩ አፈንግጠው ስለ አዲሱ ዕቅድ “የማይቀር” ስኬት የሚተርኩበት ሌላኛው መድረክ አድርገውታል። መምህሩ ተቀበለም አልተቀበለ ይኼን ዲስኩር የመስማት ግዴታ አለበት።
የአምስት ዓመቱ ሕልም የሚተረክለት መምህር ግን የትምህርት ጥራት ወጉ እንደቀረበት እንጂ ሌላ በቀጥታ እርሱን የሚመለከት ጉዳይ እንደተነፈገ የሰማ አይመስልም። ባለጉዳዩ መምህር አድማጭ እንጂ ተሳታፊ ባልኾነበት መድረክ ያልተነሳው ጉዳይ ግን አድማስን አካሏል። ካድሬዎችም ሰለ“ሰማያዊው” ዕቅድ ደጋግመው ቢሰብኩም በ2003 የትምህርት ዘመን ትምህርት ሚኒስቴር በሁሉም “የሥርዐተ ትምህርት” ለውጥ ማድረጉን ለማስተዋወቅ አልደፈሩም።
ይኹንና መንግሥት ባለፈው ሳምንት በብዙኀን መገናኛ ይፋ እንዳደረገው ከአዲሱ ዓመት ጀምሮ የሚተገበር በሁሉም የክፍል ደረጃዎች የሥርዐተ ትምህርት ለውጥ አድርጓል። የሥርዐተ ትምህርት ለውጡን ተከትሎ አጋዥ የትምህርት መጻሕፍት የታተሙ ሲኾን በተያዘው ዓመት በሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ተግባራዊ ይኾናል ተብሎ ይጠበቃል። ለማስፈጸሚያም 150 ሚልዮን የአሜሪካን ዶላር መመደቡን ትምህርት ሚኒስቴሩ ይገልጻል።
መንግሥት መምህራን ቅድመ ዝግጅት ሳያደርጉ እና በቂ ሥልጠና ሳያገኙ የትምህርትም ጉዳይ እንዳሻው መቀያየሩ የተለመደ ነው። በተለይ ደግሞ የአንድ የትምህርት ዘመን እንኳ ዕድሜ ሳይኖራቸው የሚለዋወጡት መርጃ መጻሕፍት የመምህሩን ይኹንታም ኾነ አስተያየት ሳያገኙ ለትግበራ የሚዘጋጁ ናቸው። በተያዘው ወር የኾነውም ጉዳይ ከዚህ ራቀ አይደለም። ይህም ያለመምህሩ ቅድመ እውቅና እና አስተያየት ያልዳበረ እንዲሁም ለመምህሩ ቅድመ ትውውቅ ያልተደረገለት የትምህርት ሥርዐት የሚያመጣው ለውጥ ለባለሞያዎቹ እንቆቅልሽ እንዲኾን አድርጎታል። የትምህርት ጥራት በተደጋጋሚ የካድሬ ስብሰባዎች ሳይኾን በትምህርት ቤቶች ውስጥ መኾኑን ለሚያውቁት መምህራንም ምንነቱ ያልተብራራውን ለውጥ ከሰማይ እንደወረደ ታምር ከመቀበል ውጪ የለውጥ መሣርያ ማድረግ ፈተናቸው ነው።
በርግጥ የሥርዐተ ትምህርት ለውጥ አለ?
ኢሕአዴግ ሥልጣን በያዘ በአጭር ጊዜ ውስጥ ለውጥ ካደረገባቸው ጉዳዮች መካከል አንዱ የትምህርት ፖሊሲ ነው። አዲሱ የትምህርት እና ሥልጠና ፖሊሲ የተቀረጸው በ1986 ዓ.ም ሲኾን በወቅቱ አዲስ ሥርዐተ ትምህርት፣  የትምህርት አስተዳደር መዋቅር እና የትምህርት መስጫ ቋንቋ በአዲስ መልኩ ትግበራ ላይ እንዲውሉ ተደርጓል። በለውጡም የአንደኛ ደረጃ ትምህርት ዝግጅት ሥልጣኑን ለክልሎች በመስጠት በአፍ መፍቻ ቋንቋ መማርን እንደ አንድ አማራጭ እንዲጠቀሙም የፈቀደ ነው።
በወቅቱ የትምህርት ፖሊሲው በያዛቸው ዓላማዎችም ይኹን ዓላማዎቹን መሠረት አደርጎ በተቀረጸው ሥርዐተ ትምህርት የተገኘው የባለሞያም ኾነ የተቀረው ሕዝብ ድጋፍ እጅግ ዝቅ ያለ ነበር። ብዙዎች ተቃውመዋል። በተለይም በአንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ተግባራዊ የኾነው አሃዳዊ (Self-contained) የማስተማር ሥነ-ዘዴ፣ የሁለተኛ ደረጃ የፕላዝማ ትምህርት አሰጣጥ፣ የሲቪክ ትምህርት ይዘት፣ የመጻሕፍት የጥራት ደረጃ እንዲሁም የመምህራን ሥልጠና እና የትምህርት ቤቶች አስተዳደር ኹናቴ ትችት ከቀረበባቸው አጨቃጫቂ ጉዳዮች መካከል ዋና ዋናዎቹ ናቸው። እስከ አሁንም ትችቱ አልረገበም፤ አጨቃጫቂነቱም አልቀረም።
ከሁሉ በላቀ ግን በቀጥታ ከሥርዐተ ትምህርቱ ጋራ የተያያዙት የባለሞያ ትችቶች የበረከቱ ነበሩ፤ ናቸውም። በተለይም በሥርዐተ ትምህርቱ መሠረታዊ ጽንሠ ሐሳብ ግድፈቶች፣ የመምህራን ሥርዐተ ትምህርቱን አለመቀበል እና ከሥርዐተ ትምህርቱም ጋራ የማይጣጣሙ የመጻሕፍት ዝግጅቶች በተደጋጋሚ መስተዋል የፖሊሲውን የማያዋጣ መንገድ ቀድመው ያመላከቱ ነበሩ። ትችቶቹ የበረከቱ ይኹኑ እንጂ መንግሥት በወቅቱ መፍትሄ ለመስጠት አልፈቀደም። ከዚህ ይልቅ የባለሞያዎቹን ምክር ወደጎን በመተው የሥርዐተ ትምህርት ማሻሻያ ሳያደርግ የመጻሕፍት ለውጥን በተደጋጋሚ ማድረግ እንደ ዋነኛ መፍትሄ ተቀበለው። በዚህም በትምህርት ገበታ ለአንድ ዓመት እንኳ ሳያገለግሉ በሌላ የሚተኩ መጻሕፍት በርካቶች ነበሩ።
በአብዛኛውን ጊዜም መጻሕፍቱ በመምህራን አስተያየቶች ያልዳበሩ፣ ይወክሉታል ተብሎ የታሰበላቸውን የክፍል ደረጃ የማይመጥኑ እና በግድፈት የተሞሉ መኾናቸው የመማር ማስተማሩን ሂደት ወደኋላ ከሚጎትቱ ሰንኮፎች መካከል ዋነኛውን ሚና የሚጫወቱ ናቸው። መንግሥትም በተደጋጋሚ ለሚያሳትማቸው መጻሕፍት የሚያወጣው ወጪ ሌላ የኢኮኖሚው ራስ ምታት በመኾን ችግሩን ይበልጥ አወሳስቦታል።
ይህን የመንግሥት ግትር አቋም በወጉ ለሚከታተሉ ባለሞያዎች ግን አሁንም የሥርዐተ ትምህርት ለውጥ አደርጌያለሁ የሚለው ዜና የሚዋጥ አይደለም። መጻሕፍትን በየትምህርት ዘመኑ መለዋወጥ እና ሥርዐተ ትምህርትን ሙሉ ለሙሉ መቀየር የተለያዩ ጉዳዮች መኾናቸውን ይረዳሉ። እስካሁን ለመምህራን እንኳ ሊገለጽ የተፈራው ጉዳይ ምን ይዘት ቢኖረው ነው የሚለው የብዙዎች ጥያቄ ቢኾንም መንግስት ሥርዐተ ትምህርቱን ቀይሬያለሁ በሚለው ዜና ላይ ግን እምነቱ የለም።
ሽግግር Vs ባይተዋሩ መምህር
ባለፉት ዐሥራ ዘጠኝ ዓመታት እንደታየው መንግሥት በመምህሩ በኩል ለማስፈጸም ለሚፈልጋቸው ፖለቲካዊ ጉዳዮች ካልኾነ በቀር መምህሩን አጥብቆ የያዘበትም ኾነ የፈለገበት ጊዜ ማግኘት ይቸግራል። መምህራን ለማስተማር በሚጠቀሙባቸው መጻሕፍት ዝግጅት ላይ የመሳተፍ ዕድል የላቸውም። በትምህርት ሥራ ላይ ምርምር እና ጥናት በማድረግ የመማር ማስተማር ተግባሩን ሂደት ማገዝ የሞያ ግዴታቸው ቢኾንም የመንግሥትን ድጋፍ እና ይኹንታ በማጣት ከምርምር ተግባር እንዲርቁ ይገደዳሉ። አብዛኛውን ጊዜም መንግሥት ለሚፈልገው ፖለቲካዊ ጉዳይ ካልኾነ በቀር በነጻነት የመሰብሰብ መብትን ስለሚነፈጉ የጠነከረ የሞያ ማኅበር በመመሥረት የሞያቸውን ክብር ለማሰጠበቅ እንኳ አልቻሉም።
ይህም በመኾኑ ምክንያት ትምህርት ሚኒስቴር የመርኀ ትምህርት (Syllaubs) ለውጥ በማድረግ ብቻ ሥርዐተ ትምህርቱ እንደተለወጠ አድርጎ በአደባባይ ሲደሰኩር ተመልካች ከመኾን የዘለለ ሚና አልነበራቸውም። እነርሱ ባልተስማሙበት ትምህርት ተምረው ወደ ሌላኛው እርከን መሸጋገር ያቃታቸው ተማሪዎች በትዕዛዝ እንዲያሳልፉ ሲገደዱም ድምፅ የማሰማት አቅም እንደሌላቸውም አሳይተዋል።
ይኹንና ሁሉን በቁጥጥሩ ሥር ያደረገው መንግሥት ከዚህ በፊት ያደርገው እንደነበረው ዛሬም በወጉ ለመምህራን ያላስተዋወቀውን “ሥርዐተ ትምህርት” ለመተግበር እነዚሁኑ ባይተዋር መምህራንን ያሰማራል። በዚህም የአምስት ዓመቱን “ዕቅድ” እውን ለማድረግ እንደሚቻለው ይተነብያል። የትምህርት ሥራ ግን  በክፍል ውስጥ እንጂ በጠቅላይ ሚኒስትር ቢሮ አይሠራም። ዋነኞቹ ባለጉዳዮች የኾኑት ተማሪ እና አስተማሪ ክፍል ውስጥ ምን እንደሚሠሩ ያውቁታል። ክፍል ውስጥ ባይተዋር የለም፤ የአምስት ዓመቱ ዕቅድም የለም። ያም ኾኖ የተማሪው ውጤት የአገሪቱን ዕጣ ፈንታ ቁልጭ አድርጎ እንደሚያሳይ የሚጠራጠር አይኖርም።http://www.addisnegeronline.com/2010/09/%E1%89%A3%E1%8B%AD%E1%89%B0%E1%8B%8B%E1%88%AD-%E1%88%98%E1%88%9D%E1%88%85%E1%88%AD-%E1%88%88%E1%88%9B%E1%8B%AD%E1%8C%A8%E1%89%A0%E1%8C%A0%E1%8B%8D-%E1%88%A5%E1%88%AD%E1%8B%90%E1%89%B0-%E1%89%B5/

የባለራእይ ወጣቶች ማህበር በደህንነት ሰዎች እየተዋከብን ነው ይላሉ


የባለራእይ ወጣቶች ማህበር በደህንነት ሰዎች እየተዋከብን ነው ይላሉ

ethiopian visionary youth organization at a conference

ታህሳስ  ፳፯(ሃያ ሰባት) ቀን ፳፻፭ ዓ/ም

ኢሳት ዜና:-የማህበሩ ተቀዳሚ ምክትል ሊቀመንበር የሆነው ወጣት አለማየሁ አበበ እና የህዝብ ግንኙነት ሀላፊው ወጣት ብርሀኑ ተክለያሬድ  እንደገለጹት ባለፈው ሳምንት ለኢሳት ቃለምልልስ ከሰጡ በሁዋላ፣ ከአሸባሪዎች ጋር ተገናኝታችሁዋል በሚል በደህንነት ሀይሎች እየተዋከቡ ነው። ከእነርሱ አልፎ ቤተሰቦቻቸውንም ማስፈራራትና ማሸበር መጀመራቸውን ገልጸዋል።

ሀገር ወዳድ ኢትዮጵያውያን በሙሉ

የትግራይ ህዝብ ነፃ ኣውጭ ድርጅት (ት. ህ. ነ .ኣ. ድ) በየካቲት ወር 1968 ዓ.ም ባወጣው የመጀመሪያ ዕትም መፅሔት ላይ ዐማራ የትግራይ ህዝብ ቀንደኛ ጠላት ነው በማለት የፖለቲካ አቋሙን ግልጽ አድርጓል። በዚህ በምስሉ ላይ የምትመለከቱት ግለሰብ ደግሞ ዓለምሰገድ ዓባይ ይባላል፤በትግራይ ክልል ውስጥ ባደረገው ጥናት 82 በመቶ የሚሆኑ የትግራይ ተወላጆች ተጀምሮ እስኪያልቅ ዐማራ የትግራይ ህዝብ ጠላት ነው ማለትን በጥናቱ ማጠቃለያ ላይ አረጋግጧል። በትናንትናው ዕለት ትግራይ ኦንላይ የተሰኘው የትግሬዎች ድረገጽ በአሁኑ ሰዓት በአማርኛ ተናጋሪ ወገኖቻችን ላይ የሚፈጸመው የዘር ማጽዳት ዘመቻ ተገቢ ነው በማለት በጥላቻ የተሞላ ግልጽ አቋሙን አሳውቋል። ይህ ደግሞ በዐማራ ህዝብ ላይ እየተፈጸመ ያለው የዘር ማጽዳት ዘመቻ ብዙዎች እንደሚሉት በሌሎች ኢትዮጵያውያን ላይ እንደሚፈጸመው ዓይነት አጠቃላይ የሰብዓዊ መብት ረገጣና የመልካም አስተዳደር እጦት አለመሆኑን በግልጽ ያሳያል። ጉዳዩ የመንግስትን ስልጣን በጨበጡ በወያኔ ትግሬዎች የሚፈጸም ሥር የሰደደ ጥላቻና በአንድ ዘር ላይ ያነጣጠር ጥቃት በመሆኑ ሁሉም ሀገር ወዳድ ኢትዮጵያዊ በረጋና በሰከነ መንፈስ ሊመለከተው ይገባል። ያማራ ድምፅ እንደ አንድ ሀላፊነት የሚሰማው ዜጋ ያለምን ማቅማማት በትግራይ ነፃ አውጭዎች እየተፈጸመ ያለውን የዘር ማጥፋት ወንጀል በተጭባጭ ማስረጃ አስደግፎ ለኢትዮጵያ ለህዝብ ያሳውቃል። እርሶም እንደ አንድ ኢትዮጵያዊ የሚችሉትን በማድረግ በሀገራችን ላይ ያንዣበበውን ጥፋትና ወደ እርስ በእርስ ጦርነት ሊያመራ የሚችል አደጋ በመከላከል የዜግነት ግዴታችንን በጋር እንወጣ።

ሐረርነት እና ጎንደርነት! በሰሎሞን ተሰማ ጂ.

አዳላህ እንዳልባል እንጂ፣ የዚህ መጣጥፍ ርዕስ “ጎንደርነት እና ሐረርነት”ም ቢባል አያወዛግብም፡፡ ነገር ግን፣ ሐረር ከጎንደር በምስረታዋም ሆነ በቀደምትነቷ የታወቀች ስለሆነ ነው ርዕሳችንን ሐረርነት እና ጎንደርነት ያልነው፡፡ እንደምታውቁት ስለሐረርነት እና ስለጎንደርነት ማውራት ማለት፣ ስለሐረሬዎች ወይም ስለሐረሪዎች ማውራት አይደለም፡፡ በተመሳሳይ መልኩም፣ ስለጎንደርነት ማውራት ማለት፣ ስለጎንደሬዎች ማውራት ማለት አይደለም፡፡ የዛሬዎቹ ሐረሬዎችም ሆኑ የዛሬዎቹ ጎንደሬዎች ከመፈጠራቸው ብዙ መቶ አመታት በፊትም ሐረርነት እና ጎንደርነት ነበሩ፡፡ በዚህ ጽሑፍ ውስጥ ልናወሳው የፈለግነው ስለሁለቱ ከተሞች ሳይሆን ስለታሪካቸው፣ ስለስነ-ሰብዓቸው፣ ስለሃይማኖታቸው፣ ስለፖለቲካቸው፣ ኤኮኖሚያቸውና ስለባሕላቸው ነው፡፡ በጥቅሉ ይህ፣ ጽሑፍ የሐረር እና የጎንደር (ወይም አዳላችሁ እንዳንባል የጎንደር እና የሐረር) ፖለቲካዊ ፍልስፍናን በደሕና መስኮት ወደውስጣቸው ለማሳየት የሚጥር ይሆናል፡፡ (በበሩ ገብቶ ሐረርነትን እና ጎንደርነትን በቅጡ ማወቅ የሚፈልግ ካለ፣ ጠቀም ያለ ገንዘብ ቆጥቦ/ቋጥሮ ለቀናት ወይም ለወራት ያህል ቢጎበኛቸውና ቢያጠናቸው ይበጃል፡፡) ሐረርነት እና ጎንደርነት ብዙ-ብዙ ምስጢራትን የተሸከሙ ጽንሰ-ሃሳቦች ናቸው፡፡

በአዜብ መስፍን ላይ ምርመራ እንዲደርግ ከተለያዩ አቅጣጫዎች ጥያቄዎችህ እየቀረቡ ነው::

እነመላኩ ፋንታን ተከትሎ በአዜብ መስፍን ላይ የሚቀርቡ የሙስና አቤቱታዎች ጨምረዋል::
የሙስና ኮሚሽን በአቶ ገብረዋህድ ቤት ባደረገው ፍተሻ እንዲሁም ከኣሁን ቀደም በመርማሪ
ደህንነቶች ክትትል በተደረገ የስልክ ጠለፋ የቀድሞ ሟች ጠ/ሚ ባለቤት እና በአለም ትልቁ
የሙስና አባት ኤፈርት ስራ አስኪያጅ ወይዘሮ አዜብ መስፍን ከአቶ ገብረዋህድ ባለቤት እና
እህት ጋር በከፍተኛ ደረጃ የቢዝነስ ስራ ይሰሩ እንደነበር እና ከታሰሩት ባለስልጣናት እና
ባለሃብቶች ጋር የንግድ አጋርነት እንዳላት አረጋግጧል::ይህንን የሚጠቁሙ ሰነዶች እና
ከተለያዩ ወገኖች የሚቀርቡ ጥቆማዎች እና አቤቱታዎች ምርመራው ወደ አዜብ መስፍን
አምርቶ ለጥያቄ እንደምትፈለግ ፍንጭ እየሰጠ ነው ሲሉ የሙስና ኮሚጽሽን የውስጥ አዋቂ
ምንጮች ለምንሊክ ሳልሳዊ ተናግረዋል::ለሙስና ኮሚሽን ከደረሱት አቤቱታዎች ከፊሎ
ቹ :-ኤፈርትን ተገን በማድረግ የተለያዩእቃዎችን ካለቀረጥ እያስገባች ነው:: ኤፈርት ለመንግስት መክፈል የሚገባውን ህጋዊ የግብርም ሆነ ሌላ ክፍያዎች እንዳይፈጸም አድርጋለች::

How Can We Learn From Our Mistakes?


Posted: 27 Jun 2013 02:55 PM PDT
source : Abi

Suppose that you’d like to make fewer mistakes. How do you go about actually learning from the ones you’ve already made, rather than repeating them?

The first step is to admit to yourself that you’ve made a mistake. Trivial errors, like accidentally putting the container of orange juice in the freezer, are easy enough to come to terms with. But for more serious matters, or matters that involve pride or shame, our minds often recoils at the pain caused by acknowledging we’ve screwed up. We make up excuses as to why it isn’t our fault, or pretend (even to ourselves) that it didn’t happen. But remember: refusing to accept that we’ve made a mistake frequently dooms us to making many more in the future. I find that reflecting on this fact helps me acknowledge my own mistakes. Another thing that can help is to remember that mistakes are not weird, they are the norm. The best among us still make them frequently.

Occasionally, noticing mistakes is enough to correct them, especially when they have immediate reinforcing consequences. Put your hand in a fire once, and it will be easy not to do it again. Get stung by bees enough times, and you’ll likely become more wary around bees. But if you don’t consciously reflect on what has happened, you may not learn all there is to be learned from your mistake. Worse still, many mistakes don’t lead to natural self correction.

Step two is to generalize from your mistakes so that you can see the pattern or principle underlying them. The lesson derived from the mistake of sticking your hand in fire shouldn’t just be to not stick your hand in fire, it ideally should include not sticking your hand in boiling water too. The principle to extract is that objects of high temperature can be dangerous to touch. If your friend is upset because you didn’t return his call for a month, the lesson to learn may not just be to return calls more quickly with this friend, or even just to return calls more quickly with all your friends. Considering this mistake in the context of your other mistakes, there may be something deeper that you should also learn. If you’re having trouble figuring out what, try discussing your mistakes with others whom you trust not to be judgemental. They may be able to offer a perspective that hasn’t occurred to you.

Step three is to develop a strategy to change your behavior. Just because you know that you should stop forgetting to pay your friend back for dinner doesn’t mean that you will stop forgetting. And it certainly doesn’t mean that you will start being more responsible in general when you owe something (even if you’ve made that mistake many times). What would stop your forgetting? Maybe emailing that friend right now to make lunch plans, and putting a reminder in your calendar software saying “bring the money you owe!”, set to go off just before you leave to meet that friend for lunch. Problem solved. How do you solve the more general problem of being bad about paying back what you owe? One approach that might help is to try to build a habit of always scheduling calendar reminders as soon as you borrow money to remind you (repeatedly is best) that you need to pay the money back. That way it is much harder to forget.

Step four is to review your big mistakes, as well as the principles you’ve extracted from them and the strategies you’ve developed to change your behavior. If you review these from time to time you’re much more likely to actually change. Just because you learned something from a mistake three months ago doesn’t mean you’re going to remember what you’ve learned three months from now. As unnatural a thing as it may seem to do, keeping a list which you review from time to time will dramatically magnify your ability to retain what you’ve learned.

So the next time you realize you may have made a mistake:

Acknowledge it, if it was indeed a mistake. Otherwise you may be doomed to repeat it.
See what useful principles you can learn from it, taking into account the context of the other mistakes you’ve made.
Develop a strategy to change your behavior. Just willing yourself to do things differently next time often doesn’t work. Figure out what you can do now to alter your future behavior.

Keep a list of your big mistakes and what you should learn from them. Review this from time to time (for instance, whenever you add a new mistake to the list).

ስብሃት ነጋ “እውነት” ሲያዳልጣቸው

Jከኢየሩሳሌም አርአያ
ሽማግሌው ስብሃት ነጋ ከጥቂት ቀናት በፊት በሰጡት ቃለ-ምልልስ አስበውት ይሁን ሳያስቡት “እውነት” አምልጧቸዋል። አጥብቀው ያነሷቸው የሙስና ጉዳዮች ራሱን የቻለ “አላማና ግብ” አላቸው። የመጀመሪያው በፓርቲያቸው ውስጥ ያለው ክፍፍል (የጥቅም) እንደተዳፈነ እሳት ውስጥ ለውስጥ እየተብላላ መሆኑን በግልፅ ያሳያል። ከተናገሩት የሚከተለውን እንመልከት፤ “በጤናማ ሁኔታ የሚገኙ ሰዎችን እንቆርጣለን፣ እናስራለን ወዘተ እያሉ ሲያስፈራሩ የነበሩ የፖለቲካ፣ የመንግስት ሰዎች ነን የሚሉ የፀጥታና የስነ አእምሮ ሁከት ፈጥረዋል። መቶ ሚሊዮን የሰረቁና ያስዘረፉ፣ 10ሺህ ብር የሰረቀውን ሲያገላብጡት ያታያሉ።” ብለዋል። « እንቆርጣለን » ያሉት መለስ ዜናዊ ናቸው፤ መለስ በአደባባይ ይህን ከመናገር አልፈው ሲያስፈራሩም እንደነበር እናስታውሳለን። መለስ ያንን ያሉት በ10ሺዎች የሚገመት ቡና ከመጋዘን ጠፋ በተባለበት ወቅት ነው። ያንን ቡና የሰረቁትና ባህር ማዶ ሸጠው ገንዙቡን ኪሳቸው የከተቱት አዜብ መሆናቸውን ከዚህ ቀደም ምንጭ ተጠቅሶ ይፋ ተደርጓል። እናም ስብሃት “መቶ ሚሊዮን የሰረቁ..» ያሉት አዜብ መስፍንን ሲሆን፣ « ያስዘረፉ» ያሉት ደግሞ ባለቤታቸው አቶ መለስን ነው። « 10ሺህ የሰረቁ..» የተባሉት በቅርቡ የታሰሩት የጉምሩክ ሰዎችን ሲሆን..እነዚህን በንፅፅር ያስቀመጡት የአዜብ (ተላላኪዎች) ስርቆት መጠነሰፊ መሆኑን ለማመላከት ነው። ስብሃት እስካሁን አድፍጠው ቆይተው በዚህ ሰሞን ይህን መናገራቸው ..« አዜብ የከተማዋ ም/ል ከንቲባ ይሆናሉ» የሚባለውን በመስማታቸው ሆን ብለው ያደረጉት ነው፥ ይላሉ ታዛቢዎች። በተለይ ሽማግሌውን በቅርብ የሚያውቋቸው የፓርቲው ሰዎች « ስብሃት ከበረሃ ጀምሮ በቀለኛ ነው። ጥርሱ ውስጥ የገባን ሰው ካላስወገደ እንቅልፍ አይወስደውም፤ ብዙ ሰው አጥፍቶዋል። አሁንም አዜብን እግር በእግር የሚከታተለው ለዚሁ ነው» ይላሉ። በማስከተልም ፥ « ሙስና ከተነሳ ስብሃትም እስከአንገቱ ተነክሮበታል። በገርጂና ሳር ቤት የሚገኘው <ሉሲ አካዳሚ > በአሜሪካ በሚኖሩ ስጋ ዘመዶቹ ስም እንዲሁም በቀድሞ የአየር ሃይል ጄ/ል ሰሎሞን ስም የሚንቀሳቀስ ግን የስብሃት የግል ንብረት መሆኑን የማይታወቅ መስሎት ነው?….ጎንደር -ሑመራ ያለው የሰሊጥ እርሻ የስብሃት አይደለም?…በ10ሚሊዮን ብር በሚገመት በመቀሌ (አፓርታይድ መንደር) ስብሃት ዘመናዊ ቪላ እንደሚገነባ አይታወቅም ብሎ ይሆን?…» ሲሉ እነዚህ ወገኖች የስብሃትን ሙስና በከፊል ይጠቅሳሉ።sebehat nega one of the founders of TPLF
ስብሃት በዚህ አላበቁም፤ « ..እስካሁን ከፍተኛ ሙሰኞች ትንሹን ሙሰኛ ከሰው አሳስረው ያስፈርዱና ያሰቃዩ ነበር ይባላል። ከፍተኛ ሙሰኞች ከመርማሪው ጀምረው አቃቤ ሕጉም ዳኛው፣ ምስክሩም ይቆጣጠራሉ። ትንሽ የሰረቀም ምንም ያልሰረቀም ሲሰቃዩና ሲያደኸዩ የነበሩም፤ አሉም ይባላል። ስልክ እየደወሉም ይፈርዱ ነበር ይባላል።» ብለው አረፉት ስብሃት። ትክክል ናቸው!! ዳኛ ብርቱካን ሚዴቅሳ « ይህን ካልፈረድሽ በመኪና ገጭተን ነው የምንገድልሽ » ተብላለች። ያውም ከቤተ መንግስት ተደውሎ። አባተ ኪሾ ከደቡብ ባጀት ተመላሽ የሆነ ሰባ ሚሊዮን ብር (70.000.000) ለመንግስት ተመላሽ ሊያደርጉ ሲሉ …« ወዲህ በል..የምን መንግስት ነው?» በማለት ተቀብለው ኪሳቸው የከተቱት አዜብ መሆናቸውን አባተ ፍ/ቤት ጭምር ያጋለጡት ነው። ስብሃት ነጋና መለስ ዜናዊ ደግሞ ታምራት ላይኔ በውሸት እንዲመሰክር አምስት ጊዜ አግባብተውት እንቢ ሲል ከማስደብደባቸው በተጨማሪ ሌላ ክስ እንዲመሰረትበት አድርገዋል። አቃቤ ሕግ የነበረው ዮሃንስ ወ/ገብርኤል የነስብሃትን የውሸት ክስ ተቀብዬ ተግባራዊ አላደርግም፤ ህሊናዬ አይቀበለውም .. በማለቱ ብቻ ለአምስት አመት እንዲታሰር አላደረጋችሁም?…ብዙ ማስረጃና መረጃ መደርደር ይቻላል።..
አሁን ስብሃት ተናገሩት እንጂ…ህዝቡ ብሎ-ብሎ የታከተው ነገር ነው!! እነ እስክንድር፣መሃመድ አቡበከር፣ አንዷለም አራጌ፣ ርእዮት አለሙ….ወዘተ በርሶ ጓደኞች በስልክ ትእዛዝ የተፈረደባቸው ናቸው!!… «ፍትሃዊ ስርአትና መንግስት አለ..» እያሉ ህዝብን የሚያደነቁሩት እነበረከትና የጋሪ ፈረስ የሆኑት ሃ/ማሪያም እርቃናቸውን የሚያስቀር ነገር ነው በስብሃት የተቀመጠው።

ጃዋር መሃመድ እና የአማራ ሊሂቃን

ጃዋር-መሃመድ
ከያሬድ አይቼህ – ጁን 28፥2013
የኦሮሞ-አማራ ምሰሶነት ንድፈ-ሃሳብ በቀረበበት በዚህ ሰሞን ፡ አቶ ጃዋር መሃመድ በአልጀዚራ ቲሌቪዥን ላይ “መጀመሪያ ኦሮሞ ነኝ … ኢትዮጵያዊነት ያለፈቃዳችን ተጭኖብን ነው” ማለቱ ለሁለቱ መሰሶዎች ሊሂቃን አብሮ መስራት ፍላጎት የመጀመሪያው የአደባባይ ፈተና ሆኗል። ሁለቱ ምሰሶዎች አብረው መስራት የሚችሉት ለሁሉም ብሄሮች የሚበቃ ምህዳር ያለው ‘ኢትዮጵያዊነት’ ሲቃኝ ብቻ ነው። ሌላ አቋራጭ መንገድ የለውም።
- ኢትዮጵያዊነት እና አማራነት -
አማራዎች አንድ መሰረታዊ ችግር አለብን። እኛ አማራዎች ኢትዮጵያዊነትን እና አማራነትን ለይተን ማየት ተስኖናል። በተለይ አሮጌው ትውልድ በፍጹም ኢትዮጵያዊነትን ከአማራነት ፡ አማራነትን ከኢትዮጵያዊነት ለያይቶ ማየት የማይችል የአስተሳሰብ መካኖችን በብዛት አሉበት።
እኛ አማራዎች ‘አንድነት’ ስንል ‘አንድ አይነትነት’ ማለታችን መሆኑ ተነቅቶብናል። አሃዳዊት ኢትዮጵያ ለሁሉም ኢትዮጵያዊ ያልጠቀመች ኢትዮጵያ ነበረች። አሁን ብዙአዊት ኢትዮጵያ ነግሳለች። ብዙአዊት ኢትዮጵያ የጃዋር መሃመድ ኢትዮጵያ ናት። ብዙአዊት ኢትዮጵያ የሌንጮ ባቲ ኢትዮጵያ ናት። ብዙአዊት ኢትዮጵያ የዋለልኝ መኮንን ኢትዮጵያ ናት።
አማራዎች ሆይ! የዱሮዋ ኢትዮጵያ ተመልሳ አትመጣም። አማርኛ ቋንቋ ሁሉም የሚናገርባት ፡ ኦርቶዶክስ ክርስትና የተንሰራፋባት ፡ አርንጓዴ-ቢጫ-ቀይ ብቻ የሚውለወለብባት ያች ኢትዮጵያ በታሪክ መጽሃፍት እና በቪዲዮ እንጂ ወደፊት ልትመለስ አትችልም። የአሃዳዊ ስርዓት ናፋቂዎች እርማችንን እናውጣ!
- አዲስ ኢትዮጵያዊነት -
ባለፉት 22 አመታት ኢትዮጵያዊነት እንደገና ተቀርጿል ፤ አዲስ መልክ ተላብሷል። ኢትዮጵያዊነት የአማራዎች ሶፋ መሆኑ ቀርቶ ለሁሉም የሚበቃ ሰፊ አግዳሚ ወንበር ሆኗል። “መጀመሪያ ብሄሬን ነኝ ፡ ቀጥሎ ኢትዮጵያዊ ነኝ” የሚለው አስተሳሰብ በትግሬዎች ሲነገር ሃሰት ቢሆንም ፤ በምስራቅ ፡ ምዕራብና ደቡብ ኢትዮጵያዊያን ቢነገር ግን ሃቅ ነው።
ትግራያን የሚዘነጉት እውነታ ቢሆር አማርኛን ቋንቋ የኢትዮጵያ መንግስት ቋንቋ ያደረጉት አጼ ዮሃንስ መሆናቸውን ነው። ይሄን እውነታ እያወቁ የትግራይ ሊሂቃን ክህደት ውስጥ የገቡት ህወሃት በኦሮሞዎች እና በአማራዎች ላይ የፓለቲካ የበላይነት ለመያዝ ብሎ ነው።
በአዲሱ ኢትዮጵያዊነት ፡ ኢትዮጵያውያን ብዙ አይነት ማንነት አላቸው። ዜጎች አንድ አይነትነትን እንደ ኢትዮጵያዊነት አይቀበሉም። አቶ ጃዋር እንደገለጸው ፡ አንድ አይነትነት በግዴታ የሚጫን ማንነት ነው። በሰፊው ኢትዮጵያዊነት ግን ብዙ አይነትነትን የሚያስተናግዱ ፡ በፈቃደኝነት ላይ የተመሰረቱ ማንነቶች ተንሰራፍተዋል።
- የጃዋር ቁንጥጫ -
ጃዋር የቀድሞው ስርዓት ናፋቂዎችን ትዝታና የፓለቲካ ቱሪስትነት በንግግሩ ቆንጥጦታል። የትዝታ ፓለቲካ ለምንወድ የጃዋር ንግግር ያበሳጫል ፤ ንግግሩ ግን ታሪካዊ ጭብጥ ነው። የአገራችን የፓለቲካ ውጥረት በትዝታና በፓለቲካ ቱሪስትነት የሚፈታ አይደለም።
ለሁለቱ ምሰሶዎች አብሮ መስራት የአማራ ሊሂቃን የጃዋር መሃመድን ንግግር ያለምንም ቅድመ ሁኔታ መቀበላቸው የመጀመሪያ ፈተና ነው። ይሄን ማድረግ ያቃታችሁ የአማራ ሊሂቃን ፡ በተለይ በቀድሞው የአሃዳዊ ስርዓቶች ነፍስ ያወቅን ፡ ከትግሉ ጡረታ ውጡ። እናንተ ለሁለቱ ምሰሶዎች አብሮ መስራት ዋና እንቅፋትና ፡ መርዝ ናችሁና ገለል በሉ። መርዛችሁ ለኢትዮጵያዊነት መስፋፋት ፡ መዳበር እና እመርታ እንቅፋት ነውና ዞር በሉ:: አዎ! ዞር በሉ!!
ክብር ለጃዋር መሃመድ!
ቪቫ ኦሮሚያ! ቪቫ ኢትዮጵያ
የጸሃፊው አድራሻ፦ yared_to_the_point@yahoo.com

ኦባማ – “ዴሞክራሲ ከራባችሁ ኬክ ብሉ”

“ግብረሰዶማዊነት ወደፊት!”
obama in senegal
J
በድጋሚ ከተመረጡ በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ አፍሪካን እየጎበኙ ያሉት የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ በሴኔጋል ጉብኝት ባደረጉት ወቅት የግብረሰዶማውያን መብት ሊከበር እንደሚገባው አስታወቁ፡፡ የአገራቸው ጠቅላይ ፍርድቤት ሰዶማውያንን የሚደግፍ ውሳኔ ሰሞኑን በማሳለፉ ደስታቸውን ገለጹ፡፡ የሴኔጋሉ አቻቸው ግብረሰዶማውያን እንዳይወነጀሉ ለማድረግ አገራቸው ዝግጁ አለመሆኗን ተናገሩ፡፡
ሰሞኑን በአፍሪካ ጉብኝት እያደረጉ የሚገኙት ፕሬዚዳንት ኦባማ ጉብኝታቸውን በጀመሩባት ሴኔጋል የግብረሰዶማውያንን መብት በተመለከተ ለአፍሪካውያንና ለመሪዎቻቸው ማብራሪያና “ትምህርት” ሰጥተዋል፡፡ “መንግሥታት ዜጎቻቸውን እንዴት ሊያስተናገዷቸው ይገባል፤ ሕጉስ እንዴት ሊያያቸው ይገባል ለሚለው ጥያቄ መልሱ ሁሉም ሰው በእኩልነት ሊስተናገድ ይገባዋል” በማለት “ግብረሰዶማዊነት ወደፊት” የሚያስብል ንግግር አድርገዋል፡፡
አፍሪካን እየጎበኙ የሚገኙት ኦባማ የአገራቸው ጠቅላይ ፍርድቤት የግብረሰዶማውያንን መብት ሊያስከብር የሚችል ውሳኔ ማስተላለፉ እንዳስደሰታቸው በጉብኝታቸው ወቅት ጠቁመዋል፡፡ ፍርድ ቤቱ ያስተላለፈው ውሳኔ ለጋብቻ መጠበቅ ከለላ የሚያደርገውን Defense of Marriage Act (DOMA) የተባለው ሕግ ለወንድና ሴት ተጋቢዎች ብቻ በማለት ያስቀመጠው ከለላ የግብረሰዶማውያንን መብት ይጻረራል በማለት ነበር፡፡ ስለሆነም በፍርድቤቱ ውሳኔ መሠረት  በተመሳሳይ ጾታዎች መካከል የተፈጸመ “ጋብቻ” ከፌዴራል መንግሥት የሚሰጡ ጥቅማጥቅሞችን ሊያስከለክል አይገባም በማለት ወንድ ሚስትም ሆነ ሴት ባል ያላቸው ሁሉ የጥቅሙ ተካፋይ እንዲሆኑ ፈቅዶላቸዋል፡፡ እንዲሁም በካሊፎርኒያ ጠቅላይ ግዛት የሰዶማውያን ጋብቻ እንዲቀጥል ፈቃድ የሚሰጥ ውሳኔ ጠቅላይ ፍርድቤቱ አስተላልፏል፡፡

የአብዬን ወደ እምዬ

ወያኔና ከወያኔ አፍ የሰሙትን ሁሉ እንደበቀቀን እየደጋገሙ የሚያነበንቡ ሎሌዎች የራሳቸውን መልክ የሚያዩበት መስታወት የተቸገሩ ይመስላል። ወየኔና ሎሌዎቹ እራሳቸውን ማየት ስለተሳናቸው ህዝብም ልክ እንደ እነሱ ኣራሱን የማያይና እነሱንና እኩይ ስራቸዉን የማያዉቅ እየመሰላቸው ሄዷል፡፡ ለዚህም ነዉ በግፈኛ አገዛዛቸው ተንገፍግፎ የሚቃወማቸውን ሁሉ ጥላሸት ለመቀባትና በራሳቸው ስም ለመጥራት ሲንጠራሩ የሚታዩት።
የወያኔ ዘረኞች የኢትዮጵያን ተቃዋሚ ኃይሎች በሙሉ በፀረ-ኢትዮጵያዊነትና የአገርን ጥቅም ለባዕድ አሳልፎ በመሸጥ ሲከስሱ ስንሰማ አይናቸዉንና ፊታቸዉን ታጥበዉ አይነ ደረቅ ለመመሰል ስንት ኪሎ ጨው እንደፈጀባቸዉ መገመት ያዳግታል።
በአገራችን ታሪክ ውስጥ እንደወያኔ በኢትዮጵያ ህልውናና በወሳኝና ዘላቂ ጥቅሞቿ ላይ የዘመተ ኃይል ኖሮም ተፈጥሮም አያውቅም። ለመሆኑ በኢትዮጵያ ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ የጀግኖች አባቶቻችን አጽም ያረፈበትን መሬት በስጦታ ለጎረቤት አገር እናካችሁ ብሎ የሰጠ ማነዉ? ማነው በሽፍትነት ዘመኑ ለተደረገለት ውለታና ተቀናቃኞቹን እንዲጠብቁለት በማሰብ የኢትዮጵያን ድንበር እንደ ዳቦ እየገመሰ ለባዕዳን የሸጠው?
ማነው የገዛ ወገኑን ከአያት ቅድመ አያት አጽመ ርስቱ ላይ እያፈናቀለ አንድ ሲኒ ቡና በማይገዛ ገንዛብ ለምለም መሬታችንን ለባእዳን የሚያቀራምተው? ማነው በህዝብ ስም በልመናና በችሮታ የተገኘን ገንዘብ እየዘረፈ ከአገርና ከህዝብ ደብቆ የባእድ አገር ባንኮችን የሚያደልበው? ኢትዮጵያ በሶማሊያ በተወረረችበት በ1970ዎቹ አመታት የሞቃዲሾን ፓስፖርት ተሸክመው ይንጎማለሉ የነበሩት የዛሬዎቹ የወያኔ አለቆች መሆናቸውን የኢትዮጵያ ህዝብ ገና አልረሳዉምኮ!

onsdag 26. juni 2013

አቶ ገብረመድህን አርአያ የዘማናችን አሉላ አባ ነጋ ተብለው በከፍተኛ ክብር ተሰየሙ

June 24, 2013Print Friendly Version of this pagePrint Get a PDF version of this webpagePDFበምእራብ አውስትራሊያ በፐርዝ ከተማና አካባቢዋ ኗሪ የሆኑ ኢትዮጵያውያን ጁን 23 ቀን 2013 ባደረጉት ልዩ ዝግጅት ታዋቂውን የነፃነት ተፋላሚና የቁርጥ ቀን የኢትዮጵያ ልጅ አቶ ገብረመድህን አርአያን የዘመናችን አሉላ አባ ነጋ በማለት በክብር ሰይመዋቸዋል። በዚህ ለእርሳቸው ታስቦ በተደረገው ልዩ የእራት ግብዣ ስነ ስርዓት ላይ በርካታ ቁጥር ያላቸው ኢትዮጵያውያን የተገኙ ሲሆን፣ እንግዶቹ ለአቶ ገብረመድህን አርአያ ያላቸውን ልዩ ክብርና አድናቆት በየተራ እየተነሱ ምስክርነታቸውን ሰጥተዋል። በዚሁ መሰረትም አቶ ገብረመድህን ህወሓት በኢትዮጵያ ሕዝብ ላይ ይዞ የተነሳውን እኩይ አላማና ተግባር በማጋለጥ ያደረጉት ጉልህ አስተዋጽኦ፣ በተለያዩ የሚዲያ ዘርፎች በመረጃ የተደገፉ መግለጫዎችን እና ትምህርቶችን በመስጠት የከወኗቸው ሥራዎች፤ እንዲሁም ለእሩብ ምእተዓመታት ያህል በጽኑነት፤ በቆራጥነትና በሕዝብ ወገናዊነት መቆማቸው በምሳሌነት በጉልህ ተጠቅሰዋል።

በረከት ስምኦን በሰማያዊ ፓርቲ ዙሪያ እየዶለቱ ነው

June 26, 2013

Get a PDF version of this webpageከኢየሩሳሌም አርአያ                            
Bereket Simon is the Ethiopian Communications Ministerበዶ/ር ብርሃኑ ነጋ ሊቀመንርንት ከሚመራው ግንቦት ሰባት ጋር በተያያዘ በሰማያዊ ፓርቲ ዙሪያ በረከት ስምኦን የሚመሩት የመንግስት አካል በምስጢር እየዶለተ መሆኑን ምንጮች ጠቆሙ። በቅርቡ በአንድ ድረገፅ ላይ የወጣውን የዶ/ር ብርሃኑን ንግግር በማስረጃነት ይዘው እየተንቀሳቀሱ ያሉት አቶ በረከትና ተከታዮቻቸው በአገር ውስጥ እየተንቀሳቅሰ የሚገኘው ሰማያዊ ፓርቲ « ከግንቦት ሰባት ጋር ግንኙነት አለው፤ ከግንቦት ሰባት የገንዘብ ድጋፍ ይደረግለታል» በሚል እነበረከት ድምዳሜ ላይ መድረሳቸውን የጠቆሙት ምንጮቹ የፓርቲውን አመራሮች «ከሽብረተኛ ቡድን ጋር በመገናኘት» ብለው ለመክሰስ ሴራ እያበጃጁ መሆኑን አስውታውቀዋል። የፓርቲው አመራሮችን ከማሰር ባለፈ «ሰማያዊ ፓርቲ በሽብርተኛ ድርጅት የሚረዳ ነው» በሚል በአገር ውስጥ የሚኖረውን የፓርቲው ቀጣይ ህልውና ለማክሰም ጭምር እየዶለቱ መሆኑን ምንጮቹ ጠቁመዋል። ከበረከት በተጨማሪ ደብረፂዮን ይህንን ሴራ በበላይነት እየመከሩበት እንደሆነ ምንጮቹ አያይዘው ገልፀዋል።ይህ በእንዲህ እንዳለ አሜሪካ ለሚገኝ አንድ ጋዜጠኛ ከገዢው ባለስልጣናት ዳጎስ ያለ ገንዘብ እንደተላከለት የቅርብ ምንጮች አጋለጡ። መጀመሪያ 250.000 (ሁለት መቶ ሃምሳ ሺህ ብር) ፣ በማስከተል 50.00 (ሃምሳ ሺህ ብር) ሃዋላ እንደተደረገለትና ባጠቃላይ 300.000 (ሶስት መቶ ሺህ ብር) በዶላር ተመንዝሮ በእጁ እንደደረሰው ምንጮቹ ጠቁመዋል። ገንዘቡ ከነበረከት በኩል በምስጢር የተላከ መሆኑን ያጋለጡት ምንጮቹ በዚሁ መሰረት ጋዜጠኛው ለሕወሐት/ኢህአዴግ ማገልገል መቀጠሉንና በተለይ አሁን በሰማያዊ ፓርቲ ዙሪያ እየተሸረበ ያለው ሴራ መነሻው ይህ ሰው እንደሆነ አያይዘው ገልፀዋል።

ለ ርዕሰ አድባራት ለንደን ደብረ ጽዮን ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን ወቅታዊ መረጃ

June 26, 2013

Print Friendly Version of this pagePrint Get a PDF version of this webpagePDFቀን፡ 18/06/2013

UKእና በመላው ዓለም በስደት ላይ የምትገኙ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ሃይማኖት ተከታዮችና መላው ነጻነት ወዳድ ኢትዮጵያውያን።

ከሃገሩ ርቆ በስደት ዓላም የሚገኘው ኢትዮጵያዊ የኦርቶዶክስ ሃይማኖት ተከታይ በፈጣሪው ተራዳዒነት ጥሮና ግሮ ላለፉት 40 ዓመታት ያቆማትና ያሳደጋት ቤተ ክርስቲያኑን እንዲያስተዳድሩና መንፈሳዊ አባት እንዲሆኑት መርጦ የሾማቸው አባ ግርማ ከበደ በገንዘቡም ሆነ በማንኛቸውም ነገር ላይ አዛዥና ፈራጭ ቆራጩ እኔ ካልሆንኩ በማለት ሆነ ብለው ያስነሱት ውዝግብ አልሰምር ሲላቸው እነሆ አሁን ደግሞ ቤተ ክርስቲያኗን ከነ ሃብትና ንብረቷ ከስደተኛው ህብረተሰብ ወስጄ በዘረኛው የወያኔ አገዛዝ ቀጥተኛ ቁጥጥር ሥር በሚገኘው ቅዱስ ሲኖዶስ ሥር ትሆናለች በሚል አስባብ በአውሮፓ ውስጥ በስደተኛው የተቋቋሙ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያናትን በቀጥታ ለመቆጣጠር ሲባል ለተቋቋመው ሃገረ ስብከት አስረክቤ ጥቅሜን አስረክባለሁ በማለት ተከታዮቻቸውን ይዘው በሚያደርጉት ትግል ትንቅንቁ ቀጥሎ ይገኛል።
ርዕሰ አድባራት ለንደን ደብረ ጽዮን ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን ዘረኛው የወያኔ አገዛዝ በሃገር፤ በሕዝብና በቤተ ክርስቲያን ላይ የሚከተለውን የዘረኛ ፖሊሲና አሠራር ባለመቀበል የዚህም ዘረኛ አገዛዝ ተዋናኝ ለነበሩት ለአባ ጳውሎስ ሳትበገር ለ22 ዓመታት የመንግሥትም ሆነ የፓለቲካ ተጽዕኖ ሳይኖርባት  በነፃነት ቆማ የኖረችና ነጻ በመሆኗም ለከፍተኛ የዕድገት ደረጃ የበቃች በአውሮፓ አንጋፋዋ ቤተ ክርስቲያን ነች።
ይህንን በመሰለ አኩሪ የነጻነት ታሪክ የምትታወቀውን ቤተክርስቲያን ነው ዛሬ አባ ግርማ ከበደና ተከታዮቻቸው ለንዋይና ለሥልጣን ሲሉ የወያኔ ዘረኛ አገዛዝ ላቋቋመው ሃገረ ስብከት ለማስረከብ የሚችሉትን ሁሉ በማድረግ ላይ የሚገኙት።
ይህ የእነ አባ ግርማ የክህደት ሥራ ተግባራዊ ሆነ ማለት ደግሞ በስደት ላይ የሚገኘው ሕዝብ ሳይተርፈው ከራሱና ከልጆቹ አፍ በመነጠል ከ1.7 ሚሊዮን ፓውንድ በላይ ገንዘብ በማውጣት ጥሮና ግሮ ከትውልድ ወደ ትውልድ የምትተላለፍልኝ የሃይማኖቴና የኢትዮጵያውነቴ ቅርስ ትሆነኛለች ብሎ ህንፃ ገዝቶ ያቆማትን ቤተ ክርስቲያን ሃገር አይል ኤምባሲ ከመሸጥ ወደ ኋላ የማይለው ወያኔ ተረክቦ ህዝበ ክርስቲያኑን በመበታተን ቢያሻው ሊሸጣት ካልሆነም ደግሞ የራሱ ሰዎች መገልገያ ብቻ እንዲያደርጋት እድሉን አገኘ ማለት ነው።
በሌላ በኩል ቤተ ክርስቲያኗን የዘረኛው ወያኔ አገዛዝ ተሿሚዎች ተቆጣጠሯት ማለት ደግሞ ነፃነትና ፍትሕ በሰፈነበት ሃገር  የወያኔ አገዛዝ ልክ ኢትዮጵያ ውስጥ እንደሚካሄደው ሁሉ የቤተ ክርስቲያኗ አባላት የሆኑ ስደተኞችን ከPersonal Data ጀምሮ ሥራቸው፤ ግንኙነታቸው፤ የፓለቲካ አመለካከታቸውና በአጠቃላይ እንቅስቃሴአቸውን ሁሉ በአገዛዙ የስለላ መነጽር ውስጥ በስገባት መብትና  ነጻነታቸውን ሁሉ መቆጣጠር ተቻለው ማለት ነው ።
ከዚሁ ጋርም የወያኔ አገዛዝ ሹመኞች አንድ እግራቸው ቤተ ክርስቲያኗ ውስጥ ገባ ማለት ኢትዮጵያ ውስጥ ከፍተኛ ገቢ ያላቸውንና ቁልፍ ሚና አላቸው የሚባሉትን አብያተ ክርስቲያናት በቁጥጥር ሥር ለማዋል ወያኔ በሚጠቀመው ስልት መሠረት የአገዛዙን የጎሳ አባላትና ደጋፊዎች በብዛት የቤተ ክርስቲያኗ አባል በማድረግና under cover ካህናትን አስርጎ በማስገባት በቤተክርስቲያኗ የሥራና የኃላፊነት ዘርፉ ሁሉ የራሱን ሰዎች በመሰግሰግ የቤተ ክርስቲያኗን ሃብትና ንዋይ በቁጥጥር ሥር ማዋልና አባላቷ የወያኔ አገዛዝ የሚሰራውንና የሚለውን ከመደገፍና ከመቀበል ሌላ በነፃነት ማሰብም ሆነ በነፃነት መወሰን የሚባል ነገር እንዳይኖራቸው በማድረግ ለወያኔ ሹመኞች ሰጥ ረጥ ብለው የሚገዙበትን ሁኔታ ማመቻቸ ቻሉ ማለት ነው።
ይህም ብቻ አይደለም ሌላው ቤተ ክርስቲያኗ በሃገር ስብከቱ ሥር እስከ ሆነች ድረሥ ከምታገኘው አጠቃላይ ገቢ ውስጥ ለሃገረ ስብከቱ ፈሰስ በሚልና በሌላ ሰበብ አስባብ በተ ክርስቲያኗን የውጪ ምንዛሪ ገቢ ምንጭ አድርጎ ለመጠቀም ነው። ይህ ማለት ደግሞ በተዘዋዋሪ መንገድ ቤተ ክርስቲያኗ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚካሄደውን የሰብዓዊ መብት ጥሰት፤ በደልና ግፍ ሁሉ በፋይናንስ የምታጠናክር ተቋም ሆነች ማለት ነው።
አባ ግርማ ከበደ ትላንትና ቤተ ክርስቲያኗ በአባ ጳውሎስ ላይ እና በዘረኛው የወያኔ አገዛዝ ላይ የወሰደችውን አቋም መደገፍ ብቻ ሳይሆን ከዛም አልፈው የወያኔን አገዛዝ በሚቃወሙ ሰላማዊ ሰልፎች ላይ በመገኘትና የተቃዋሚ ፓለቲካ ድርጅቶችንና የኮሚኒቲ አመራሮችን በመቅረብ ሃገርና ሕዝብን የሚወዱና የወያኔን አገዛዝ የሚቃወሙ እውነተኛ መነኩሴ ተደርገው ለመታየት ይሞክሩ ነበር።
እሳቸው ግን ይህን ሁሉ ያደርጉ የነበረው ሥልጣናቸውን ለማደላደል እንዲችሉ የስደተኛውን ስነ ልቦና ለመግዛት እንጂ የእውነት ስላልነበር በአሁኑ ወቅት ስደተኛው ህብረተሰብ ከቤተ ክርስቲያን አስተዳዳሪነት የዘለለ የጵጵስናም ሆነ የሃገረ ስብከት ሹመት ስለማይሰጣቸው አምኖና አክብሮ፤ አቅፎና ደግፎ ያኖራቸውን ስደተኛ ህብረተሰብ ጀርባችውን በመስጠት 180 ዲግሪ ከዞሩ ውለው አድረዋል። በዚህም መሠረት ከጥቂት ተባባሪዎቻቸው ጋር በመሆን ለወያኔ ኤምባሲና ሃገረ ስብከት በማደር ቤተ ክርስቲያኗን ከስደተኛው መዳፍ ፈልቅቀው ለማስረከብ ከመማጸን አልፈው ከኢትዮጵያ ድረስ ጳጳሳትን በማስመጣት፤ የሳቸው ደጋፊ ከሆኑ ጥቂቶች በስተቀር በሺህ የሚቁጠሩት በገንዘብና ጉልበታቸው የቤተ ክርስቲያኑን ህንፃ ገዝተው ያቆሙ የቤተ ክርስቲያኗን አባላት በመካድ እነሱ በሌሉበትና ባልተጠየቁበት ሁኔታ የሌሎች ቤተ ክርስቲያናት አባላትን በመሰብሰብ በጳጳሳቱ ፊት ቤተ ክርስቲያኗ ሙሉ በሙሉ ዘረኛው የወያኔ አገዛዝ በጎሳ መርጦ ባቋቋመው ሃገረ ስብከት ሥር ነች በማለት ቤተ ክርስቲያኗን በጠራራ ፀሐይ ሸጠዋል።
አባ ግርማ ከበደና ተከታዮቻቸው በሺህ የሚቆጠረውን የቤተ ክርስቲያኗን አባላት እንደሌለ ቆጥረው ይህንን የመሰለ የክህደት ተግባር ከፈጸሙ በኋላ፡
1) በ26/05/2013 በዕለተ እሑድ ቤተ ክርስቲያኑ ተዘግቶበት ለራሱም ሆነ ለልጆቹ መጸለያና ማቁረቢያ አጥቶ፤ ወንጌልን ተጠምቶ በከፍተኛ ሃዘንና ትካዜ ውስጥ የሚገኘው ሕዝበ ክርስቲያን የቤተ ክርስቲያኑን ግንብ ተጠግቶ የዕለት ጸሎቱን በሚያደርስበት ወቅት አባ ግርማ ከበደ ግን ቤተ ክርስቲያኑን የዘጉበትና ሊከፍቱም የሚችሉበት የቤተ ክርስቲያኑ መዝጊያ ቁልፍ በኪሳቸው እንደያዙ፤ ከዚህም ሌላ የስላሴን ቤተ ክርስቲያን አማራጭ አድርገው ሲያገለግሉና ሲገለገሉ እንዳልሰነበቱ ልክ እንደ ሕዝቡ ተበዳይ መስለው ለመታየት እቤተ ክርስቲያኗ ቅጥር ግቢ ውስጥ ለመግባት በሚሞክሩበት ወቅት በድርጊታቸው የተቆጣው ሕዝብ የቤተ ክርስቲያኑን ቁልፍ ስጡን በማለት በሩን አላስገባም በማለቱ፤ በተነሳው ሁከት አባ ግርማ ከበደ እግዚአብብሄርን ሳይፈሩና ሰውንም ሳያፍሩ ቤተ ክርስቲያኗ የግል ንብረቴ ነች (This is my Property) ባማለት ለፖለስ አቤቱታ በማቅረብ የባለቤትነት መብታቸው ተጠብቆላቸው ፓሊስ አጅቦ ወደ ቤተ ክርስቲያኗ ግቢ እንዲያስገባቸው ጠየቁ።(ይህን ያሉበት ምክንያት ሕዝቡ የገዛውን ሕንፃ ቤተ ክርስቲያንና የቪካሬጅ ህንፃ አደራ ጠባቂ (Holding Trustee) ሆነው እንዲጠብቁ አምኖ አደራ ከጣለባቸው ሁለት ካህናትና ሁለት ምእመናን መካከል አንዱ በመሆናቸው ነው) ሕዝብ ከሌሎች ሦስት ሰዎች ጋር ሆነህ ንብረቴን ጠብቅልኝ ብሎ የሰጠውን አደራ እዛው አደራ የሰጠው ሕዝብ ፊት ቆሞ ይህ የግል ንብረቴ ነው በማለት አይን ያወጣ ክህደት የሚፈጽምን ሰው ከቶ ማን ይሉታል? እግዚአብሔርን ለማገልገል ለዚህ ዓለም ሞቻለሁ ያለ መነኩሴ ወይስ አይን ያወጣ፤ ተራ ሌባ?
2) በ02/06/2013 በዕለተ እሑድ እንደተለመደው አባ ግርማ ከበደ ስላሴ ቤተ ክርስቲያን ሄደው የመገልገልና የማገልገል አማራጩ እያላቸው አማራጭ አጥተው በሃዘንና በቁጭት የቤተ ክርስቲያናቸውን ግንብ ተጠግተው ጸሎታቸውን የሚያደርሱትን የቤተ ክርስቲያኗን አባላት ለመምሰል በሚሞክሩበት ወቅት ከሕዝቡ በተነሳው ቁጣ ቤተ ክርስቲያኑ ቅጥር ግቢ ውስጥ መግባት ያልቻሉ ሲሆን አባ ግርማ ከበደ ግን የሚፈልጉት በእሳቸው ምክንያት በሕዝቡ መካከል ጸብና እረብሻ ተነስቶ በሕዝብ መካከል ከፍተኛ መጎዳዳት እንዲደርስ ቢሆንም ሕዝቡ ከጸጥታ አስከባሪዎች ጋር በመሆን ሁከቱ እንዳይስፋፋና ጉዳት እንዳይከሰት በማድረግ አባ ግርማ ከበደን ቤተ ክርስቲያኑ ቅጥር ግቢ ውስጥ ሳይገቡ ከውጪ እንዲመለሱ አድርጓቸዋል።
3) በ09/06/2013 በዕለተ እሑድ የአባ ግርማ ከበደ ደጋፊ የሆኑ የሰንበት ት/ቤተ ወጣቶች የነበሩና አንዳንድ የቤተ ክርስቲያኗ አባላትም ሆኑ ያልሆኑ ጭምር ወደ ቤተ ክርስቲያኑ ቅጥር ግቢ ሲገቡ አንዳችም ነገር ሳይፈጠር ከቆየ በኋላ ሕዝበ ክርስቲያኑ የዕለት ጸሎቱን ጨርሶ ባለበት ወቅት አባ ግርማ ከበደ የፓሊስ ኃይልን በማስጠራት መግቢያ በሩ በፓሊስ መጠበቁን ካረጋገጡ በኋላ ረፋዱ ላይ ከወደ ደቡብ በኩል ብቅ እንዳሉ ሰው ሁሉ ዓይኑን ወደ እሳቸው ሲወረውር ይባስ ብለው መሰቀል መያዝ ባለበት እጃቸው የቪዲዮ ምስል መቅረጫ ሞባይል ፍታቸው ላይ ደቅነው በመያዝ ግራና ቀኝ በትዕቢት እያዘዋወሩ ቤተ ክርስቲያኑ ቅጥር ግቢ ውስጥ ያለውን ምእመን በቪዲዮ ሲቀርጹ በሳቸው ምክንያትና በሳቸው አማካኝነት ቤተ ክርስቲያኑ ተዘግቶበት በጠዋት ቁር በቤተ ክርስቲያን አጥር ጥግ ጥግ ተኮራምቶ የቆመውን ሕዝበ ክርስቲያ ሃዘንና እሮሮ እግዚአብሔር አይቶ ከሰማይ ቁጣ ያወረደ በሚመስል ሁኔታ ከየት እንደሚዘንብ የማይታወቅ ያልበሰለ እንቁላል መዓት በአባ ግርማ አናት ላይ መፍረጥ ጀመረ።
London Ethiopian Orthodox church controversy
አባ ግርማ ከበደ የምስል ቀረጻቸው በዚህ የእንቁላል አደጋ ከተቋረጠባቸው በኋላ በር ላይ የነበሩትን የጸጥታ አስከባሪዎች መከታ አድርገው በጉልበት ወደ ቤተ ክርስቲያኑ ቅጥር ግቢ ካልገባሁ በማለት ትግልና ግብ ግብ በገጠሙበት ወቅት ራሳቸው ላይ ያለው ቆብ በእንቁላሉ ተሙለጭልጮ ወልቆ ሊወድቅባቸው ችሏል። ይህ በተፈጠረበት ወቅት አባ ግርማ ይበልጥ በመበሳጨታቸው ሊሆን ይችላል ሰውን ለመማታት ሲወራጩ በአካባቢያቸው ሆኖ ሁኔታውን በቪድዮ ይቀርጽ የነበረን ጋዜጠኛ በቅርብ አግኝተው እሱን ለመደባደብ እጃቸውን ሲሰነዝሩ በፓሊስ ገላጋይነት ቪዲዎ ቀራጩ ከመመታት ሊተርፍ ችሏል።
አባ ግርማ ከበደ ይህንን ሁሉ የሚያደርጉበት ምክንያት እንደምንም ብለው ቤተ ክርስቲያኗ ቅጥር ግቢ ውስጥ በመግባት እውስጥ በሚገኘው የእሳቸው ደጋፊና ተቃዋሚ በማለት የተፈረጀው አንድ ሕዝብ መካከል ጸብ እንዲነሳና ሕዝቡን እርስ በእርሱ በማጎዳዳት ጸቡ ጥላቻውና በደሉ ሁሉ በዝቡ መካከል ሆኖላቸው ሕዝቡ ሲፋጅ እሳቸው ከጎን ቆመው ለማየትና ችግሩ የእሳቸው እንዳልሆነ አድርገው ለማሳየት ነበር።
ሆኖም ግን ውርደቱ ሁሉ በሳቸው ላይ እንጂ በሕዝብ መካከል አልነበረምና ዕቅዳቸው ባለመሳካቱ የተበሳጩት አባ ግርማ ወደ ቤተ ክርስቲያኗ ቅጥር ግቢ ካልገባሁ የሚለው ትንቅንቃቸውን ማቆም ስላልቻሉ በመጨረሻ በጸጥታ ኃይሎቹ አማካኝነት ከአካባቢው እንዲርቁ ተደርገው በሕዝቡ መካከል እንዲከሰት ፈልገውት የነበረው ጸብና መጎዳዳት ሳይከሰት ቀርቷል።
4) በሦስቱ ተከታታይ ሳምንታት የሕዝቡ ተቃውሞው እሳቸው እንደተመኙት ክራሳቸው አልፎ ሕዝብን ከሕዝብ ወደ ማጎዳዳት አልሸጋገር ያላቸው አባ ግርማ ከበደ በ16/06/2013 በዕለተ እሑድ ከጠዋቱ 0730 ሰዓት ጀምር በቁጥር ወደ 20 የሚጠጉ የቤተ ክርስቲያኑ አባላት ያልሆኑና በቤተ ክርስቲያንም አካባቢ ታይተው የማይታወቁ ወጣቶችን እቤተ ክርስቲያኑ ቅጥር ግቢ ውስጥ በማሰማራት የፀብና የአምባ ጓሮ አሰላለፍ እንዲይዙ አስደረጉ። 
ቤተ ክርስቲያኗን ከስደተኛው ሕዝብ እጅ ወስዶ ለዘረኛው የወያኔ አገዛዝ ሹመኞች ለማስረከብ የሚደረገውን ጥረት ለማሳካትና የአባ ግርማን ሃጢአትና በደል ሽፋንና ከለላ ለመሥጠት የተሰማሩት ወጣቶች እነዚህ ነበሩ።
UK, London Ethiopian Orthodox Church
ቀጥሎም የቤተ ክርስቲያኑ አካባቢ ጸጥታ ያሰጋቸው የፓሊስ ኃይሎች ወደ ቤተ ክርስቲያኗ አካባቢ እንደደረሱ አባ ግርማ ከበደ በቤተ ክርስቲያኑ አጥር መግቢያ ግራና ቀኝ ባሰለፏቸው ወጣቶች ተከልለው ወደ ቤተ ክርስቲያኗ ቅጥር ግቢ ሲገቡ ሕዝበ ከርስቲያኑ በሰለጠነ መንገድ ለሥራቸው የሚመጥን የተቃሞ ድምጽ ካሰማ በኋላ በዚህ ዕለትም አባ ግርማ የሚመኙት በሕዝብና በሕዝብ መካከል ምንም ግጭትና አንባጓሮ ሳይነሳ ነገሩ በሰላም ሊያልፍ ቻለ።
በዚህ ዕለት ሕዝበ ክርስቲያኑ የታዘበው ነገር ቢኖር ከአሁን በፊት አባ ግርማ ከበደ የሰንበት ት/ቤት ወጣቶችን በመቀስቀስና በማደራጀት በ10/02/2013 በዕለተ እሑድ በቤተ ክርስቲያን ውስጥ ወጣቶቹ አባ ግርማን አይደግፉም ያሏቸውን አባትና አያቶቻቸው የሚሆኑትን አዛውንቶችን ሳይቀር እጅግ የሚያጸይፍ ስድብ እንዲሰድቧቸውና እንዲያዋርዷቸው በማስደረግ ይህ ድርጊታቸውም በቪዲዮ ተቀርጾ በዩ ትዩብ ዓለም እንዲያየው ሆነ።
ነገሩ ከተፈጸመ በኋላም ወጣቶቹ ንሰሃ ገብተው ሕዝቡን ይቅርታ በመጠየቅ ጉዳዩ መክሰም ሲችል የወጣቶቹን ከሕዝብ ጋር መጋጨት የኃይል ማጠናከሪያቸው አድርገው የሚጠቀሙበት አባ ግርማ ከበደ ቅራኔው የባሰ ሰፍቶ ሄዶ ቤተ ክርስቲያኗ በሁከትና በብጥብጥ ዓለም የሚያውቃት አስደረጓት።
አሁንም እንደገና አባ ግርማ ከበደ ከወያኔ የስለላና የደህንነት አካል ጋር ቁርኝት በመፍጠር የቤተ ክርስቲያኑን ችግርም ሆነ የሃገሪቱን Criminal Law ጠንቅቀው ያውቃሉ ሊባሉ የማይችሉ፤ በቤተ ክርስቲያኗ እና በአባላቷ ዘንድ ጨርሶ የማይታወቁ እንግዳ ሰዎችን ሆነ ብለው በማሰማራት በቤተ ክርስቲያኗ ቅጥር ግቢ ውስጥ ብጥብጥና ረብሻ ተነስቶ ሕዝብ እርስ በእርሱ የሚጎዳዳበት ሁኔታ ሊያመቻቹ ችለዋል።
የእነዚህ በቁጥር ከ20 የማይበልጡ ወጣቶች ትክክለኛ ማንነትም ሆነ በምን ምክንያትና ለምን ዓላማ በዛን ዕለት ወደ ቤተ ክርስቲያኗ ቅጥር ግቢ እንደመጡ በሚመለከተው አካል ክትትልና ጥናት እየተደረገበት ሲሆን አባ ግርማና ደጋፊዎቻቸው ግን ራሳቸው መሸፈንና መከለል ያቃታቸውን አሳፋሪ የክህደት ተግባራቸውን ወጣቶቹ እንዲሸፍኑላቸውና እንዲከልሏቸው በመሣሪያነት ለመጠቀም መሞከራቸው ወጣቶቹ ገና በለጋ ዕድሜአቸው በማያውቁት ነገር ውስጥ ገብተው ከሕዝብ ጋር በመጣላትና በመጋጨት ያልተገባ ነገር ፈጽመው በወንጀለኝነት መዝገብ (Criminal record) ውስጥ እንዲገቡና ወደ ፊት የሚጠብቃቸው የብሩህ የተስፋ ህይወታቸው ሁሉ ጨልሞ ዕድሜአቸውን በሃዘንና በፀፀት እንዲያልፍ የሚያደርግ በመሆኑ በእጅጉ የሚያሳዝን ነው።
ሕዝቡ ግን የአባ ግርማንና የተከታዮቻቸውን የተንኮል ተግባር አስቀድሞ ተረድቶ ሥለነበር የዕለቱ ሂደት በሰላም እንዲያልፍ አስቀድሞ አቅዶ የመጣ ስለነበር በዕቅዱ መሠረት ዕለቱ በሰላም ሊያልፍ ችሏል።
ሕዝበ ክርስቲያን ሆይ፡ አሁንም ቢሆን አባ ግርማ ከበደና ተከታዮቻቸው የቤተ ክርስቲያኗን አባላት ክደውና ንቀው በሕገ ወጥ መንገድ ቤተ ክርስቲያኗን ባለንብረት ከሆነው ስደተኛ ሕዝብ ነጥቀው ለወያኔ አገዛዝ ሹመኞች ለማስረከብ የሚያደርጉት ጥረት እንደቀጠለ ሲሆን ይህ የሚቆመው አባላቱ መብታቸውን ተጠቅመው በሚያደርጉት ትግልና የምንኖርበት ሃገር ሕግ ለጉዳዩ እልባት በሚሰጥበት ወቅት ነው። እስከዛው ድረሥ ግን የቤተ ክርስቲያኗ አባላትና መላው በስደት ላይ የሚገኝ ነጻነት ወዳድ ኢትዮጵያዊ ሁሉ ይህቺን በእግዚአብሔር ተራዳኢነትና በስደተኛው ሕዝብ ሃብትና ጉልበት የቆመችን ቤተ ክርስቲያን እግዚአብሔርን ከማይፈሩና ሕዝብን ከማያከብሩ የሥልጣንና የንዋይ ጥመኞች  ለመከላከልና ለማዳን ገንዘቡንና ጉልበቱን አስተባብሮ በአንድነት በመቆም በቁርጠኝነት በመታገል ደባና ተንኮላቸውን ሁሉ በጣጥሶ ጥሎ ለአንዴና ለመጨራሻ በአሸናፊነት መወጣት ይኖርበታል።
አባ ግርማ ከበደ ዛሬ አሉ ነገ አላፊ ናቸው ሕዝብ ግን ትውልድ ትውልድን እየተካ ለዘለዓለም ኗሪ ነውና የነገሩ ሁሉ ቀንደኛ ተዋናኝ፤ የችግሩ ሁሉ ዋንኛ መሠረት፤ ሰላማዊ መፍትሄዎችን ሁሉ አምካኝና በቤተ ክርስቲያኗ ውስጥ ለተፈጠረው ችግር ሁሉ በአንደኛ ደረጃ ተጠያቂ አባ ግርማ ከበደ እንጂ ሕዝብ ስላልሆነ በተለይ በአሁኑ ወቅት በቤተ ክርስቲያኗ ውስጥ ችግር ቀሰቀሰ የተባለው ነገር ቀርቶ የሲኖዶስንና የሃገረ ስብከትን አጀንዳ በማንሳት ሕዝብን የበለጠ ለመከፋፈልና እርስ በእርሱ ለማጋጨት የሚደረገው ሙከራ ዋንኛ ተዋናኝ አባ ግርማ ከበደ ስለሆኑ ሕዝበ ክርስቲያን ሁሉ ወዳጅና ጠላቱንም ሆነ ክፉና ደጉን በሚገባ በመለየት ከሁሉም በላይ የስደት ቅርሱና ትንሿ ኢትዮጵያው የሆነችውን ቤተ ክርስቲያኑን ተነጠቀ ማለት በነፃነት ሃገር ነጻነቱን፤ ክብሩንና ህልውናውን አሳልፎ ሰጠ ማለት ስለሆነ ቤተ ክርስቲያኑንም ሆነ ነጻነቱን እና ክብሩን ማስከበር ሰብዓዊ ግዴታው መሆኑን አውቆ ትግሉ በሚጠይቀው መስክ ሁሉ በመገኘት የሚጠበቅበትን አስተዋጽኦ ሁሉ እንዲፈጽም በእመቤታችን ቅድስት ድግል ማርያም ሥም ጥሪ ተላልፎለታል።
ወስብሐት ለእግዚአብሔር! አሜን!!

2 Responses to ስለ ርዕሰ አድባራት ለንደን ደብረ ጽዮን ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን ወቅታዊ መረጃ

በዋልድባ ገዳም በገዳማውያኑ አባቶች ላይ እየተፈጸመ ያለውን እንግልትና መፈናቀል አስመልክቶ

une 26, 2013




በታሪካዊው በዋልድባ ገዳም ላይ በልማት ሰበብ እየደረሰ ያለውን ችግርና በገዳማውያኑ አባቶች ላይ እየተፈጸመ ያለውን እንግልትና መፈናቀል አስመልክቶ፣ ከዓለምአቀፍ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን እምነት ተከታዮች አንድነት (ዋልድባን እናድን ኮሚቴ) የተሰጠ መግለጫ። ሙሉውን ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
waldiba-ethiopia

“መቶ ሚልዮን የሰረቁና ያስዘረፉ፤ 10ሺህ ብር የሰረቀውን ሲያገላብጡት ሲያስፈራሩት ይታያሉ” – ስብሃት ነጋ (አዲስ ቃለ-ምልልስ)

(በቀጣይ ለዘ-ሐበሻ አንባቢዎች ያቀረብነው ቃለ ምልልስ አቶ ስብሃት ነጋ ሰንደቅ ለሚባለው ጋዜጣ የሰጡትን ቃለ ምልልስ ነው። ቃለ ምልልሱ ዛሬ በኢትዮጵያ በታተመው ጋዜጣ ላይ ታትሞ ተሰራጭቷል። ጥያቄዎቹ በሰሞናዊዎቹ በሙስና እና በአባይ ጉዳይ ያተኩራሉ። ለግንዛቤዎ በሚል እንደወረደ አቅርበነዋል”")

ሰንደቅ፡- ባለፉት ስርዓቶች ሙስና እንደ አሁኑ ብዙ ጫጫታ አይሰማበትም ነበር። ለምን አሁን?
አቶ ስብሀት ነጋ፡- ትክክል ነህ። ምክንያቱም በፊውዳሉ ስርዓት መሬቱም ጉልበቱም የባላባቶቹ ንብረት ስለነበረ ቀጣፊ የሚባለው ጭሰኛ ነበር። “ቅጥፈቱም” ለባላባቶች ከሚያርሰው መሬት ትንሽ ለሆዱ የሚሆን በቆሎ ከዘራበት ለምን ቦሎቄ አልዘራህም ተብሎ በቦሎቄ ሂሳብ ይቀጣል። የመንግስት ሰራተኛ የመንግስት ገንዘብ ከሰረቀ ግን ጐደለበት ነበር የሚባለው። በደርጉ ቢሮክራቲክ ሶሻሊዝም ስርዓትም ቢሆን የከተማ ንብረት በመሉ በእጁ ስለነበረ የተገኘችው እንደፈለገ ነበር፤ ለራሱም ለቤተሰቦቹም ሲጠቀምበት የነበረው። ስለዚህ ሁለቱም ሃብት ፈጣሪዎችም አልነበሩም የተፈጠረው ሃብትም በመሰረቱ የራሳቸው ነበር። አሁን በመንግስትም በገበሬም በግሉ ባለሀብትም በፍጥነት ሃብት እየተፈጠረ እያለ ከስርዓቱ ጋር የማይሄድ ሙስና እያጋጠመ ነው።

የኢትዮጵያዊያን ትግል – ( ክፍል ሶስት ) digg


የሁለት ደረጃ ትግላችን፤
ሰኔ ፲፰ ቀን ፳ ፻ ፭ ዓመተ ምህረት – June 25, 2013
ከአንዱ ዓለም ተፈራ – የእስከመቼ አዘጋጅ፤ Facebook እና Twitter 
http://nigatu.wordpress.com/
በዚህ ርዕስ በተከታታይ በቀረበው ባሁኑ የሶስተኛው ክፍል፤ በቀጥታና በግልፅ ቋንቋ ምን ማድረግ እንዳለብን አብራራለሁ። በመጨረሻውና አራተኛው ክፍል ደግሞ ከዚህ ወዴት? በሚል መዝጊያን አቀርባለሁ። ኢትዮጵያዊያን አሁን ባለንበት የፖለቲካ ሀቅ፤ ሁለት ደረጃ ያለው ትግል ማድረግ የግድ አለብን። እኒህን በቅደም ተከተል መደረግ ያለባቸው ትግሎች፤ በግልፅ ተረድተንና ተከትለን ካልሄድን፤ ትግላችን የእሬያ ታጥቦ ጭቃነት ነው። እኒህ ትግሎች በፊታችን የተጋረጡ ለመሆናቸውና የግድ ማድረግ ያሉብን ለመሆናቸው፤ ማናችንም ብንሆን ጥርጣሬ የለንም። አንጥረን የለየናቸውና በዚያ ስሌት ያስቀመጥናቸው ለመሆናቸው ግን፤ ጥያቄ አይጠፋም። እንዲያውም ዝብርቅርቅ ያለ ጭጋግ ወጥሮ ይዞናል። ይህን ለማሳየት መጀመሪያ ኢትዮጵያዊያን ያለንበትን ሁኔታ እንመልከት።

Exiled journalists in risky places need helping hand.


Posted: 26 Jun 2013 07:02 AM PDT

Wednesday, 19 June 2013


The dangerous neighborhood of Eastleigh is home to some exiled journalists. (AP)
The dangerous neighborhood of Eastleigh is home to some exiled journalists. (AP)
It was well past mid-day in Eastleigh, a shanty district on the east side of Nairobi, Kenya. The billows of dust rising from the rock-scarred road showed a government that had long lost interest in the neighborhood. A young man, struggling with horribly dry conditions, was fighting with his patrons. "Welahi, today's khat is so small. I need more," a Somali customer was complaining. "Pole, hakuna unvua" ("Sorry, no rain"). "Khat is getting expensive in these days," the young man tried to convince him in Kiswahili and English. Few knew that the young peddler was once a journalist in Ethiopia. They cared neither about his profession nor the reasons he had fled his home country. For them, he was just a dealer of khat, the mildly addictive green leaf that is chewed in East Africa. It was as simple as that. 
The story of this young exiled reporter, one of many I came to know during my own time in Nairobi, symbolizes the dismal conditions that exiled journalists face in East Africa. A number of my colleagues have been forgotten by their nation, their host country, and the world in general. Some have had the opportunity to speak with organizations like the U.N. High Commissioner for Refugees only to find they have been denied asylum. I was one of these exiled journalists, enduring an extremely depressing life for three years in Nairobi.
Journalists in Exile
• CPJ's 2013 Exile report
The authoritarian regime in Addis Ababa, Ethiopia, has been harshly cracking down on independent journalists. After my own departure in December 2009, numerous colleagues fled the country in the face of possibleimprisonment. In all, 45 Ethiopian journalists have been forced into exile since 2008, according to the Committee to Protect Journalists. Human rights activists in East Africa believe that the plight of Ethiopian journalists will not disappear anytime soon.
The Ethiopian regime has been trumpeting the country's democracy, but the people's right to freedom of expressions remains unrealized. Newspapers are being sent into early graves, before even their first anniversaries. A newspaper's life span is very short unless it is affiliated with the ruling party or is careful not to cross the red lines drawn by the government. 
Before going into exile, I worked as a journalist for Addis Neger, one of the few critical newspapers being published at the time. The newspaper's clout and reputation prompted officials to intimidate and blackmail its journalists. As if that was not enough, the government went further and planned to prosecute staff members under the anti-terror law.
The government has charged numerous journalists under this law, including the veteran journalist and blogger Eskinder Nega, a 2012 recipient of the PEN/Barbara Goldsmith Freedom to Write Award. Some foreign correspondents and activists were optimistic the media environment would improve after the death of Prime Minister Meles Zenawi in August 2012. But nothing has changed. Since then, a newspaper and a magazine I had worked for as a columnist were forced to shut down. More journalists are fleeing.
A few days before I left Nairobi for the United States, I met a Kenyan human rights activist to discuss the problems facing exiled Ethiopian journalists. The conversation turned quiet as she considered what my colleagues face every day in exile and what they face back home in a country where dissent is called terrorism. She told me that she was happy for me but very worried about the Ethiopian journalists still on the run. She told me, "Exile journalists need a lending hand, especially from their colleagues who know the new environment very well, 'til they can stand on their own feet. When experienced activists like you leave, the challenge will surely be harsher for those who are on their way to flee." 
It was a bitter truth. I had been serving as a host and liaison for those starting a new life in exile. My friend knew how difficult it is to find real solutions; after all, there was not much I could do but provide some information and advice. But she wanted to emphasise how exiled journalists, despite having fled their homes for some place safer, find themselves alone with little guidance in their new host country.
Now, I am in a very safe place where I enjoy the rights of freedom of expression. But I am always thinking about my friends who are still in risky places with little help, and my jailed colleagues back in Addis Ababa. I hope we all shall be free and back to our profession: journalism. 

søndag 23. juni 2013

በአቃቤ ሕግና በፍረድ ቤቱ መካከል አለመስማማት እየነገሰ መሆኑ ተሰማ!


ቅዳሜ ሰኔ 15/2005
‹‹ዳኞቹ እናንተ ናችሁ እኛ?›› ከዳኞቹ መካከል አንዱ ለአቃቤ ሕጎቹ ከተናገረው!
የመፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴ አባላት የክስ ሂደትን ታክኮ በአቃቤ ሕግና በዳኞች መካከል አለመስማማት መፈጠሩ ተነገረ፡፡ አለመስማማቱ የተፈጠረው አቃቤ ሕግ ለተደጋጋሚ ጊዜ በችሎት ውስጥ ከዳኞች ጭምር የበላይ መሆኑን ለማሳየት ጥረት በማድረጉ ነው ተብሏል፡፡ በዚሁ እያገባደድነው ባለው ሳምንት ተሰይሞ ምንም ሳያከናውን ተበትኖ በነበረው ችሎት ላይ አቃቤ ሕግ ቀድሞ ለፍርድ ቤት ሪጂስትራ ገቢ ማድረግ የነበረበትን ሲዲ እዚያው ለችሎቱ ገቢ ለማድረግ መሞከሩና ሲዲውን ገቢ ማድረግ የነበረበት ክሱ በተመሰረተበት ወቅት ማለትም (ከስድስት ወራት በፊት) ሆኖ ሳለ እስከአሁን ሳያስገባ መቆየቱ በዳኞቹና አቃቤ ሕጎቹ መካከል ፍጥጫ ጭምር እንዲፈጠር ምክንያት ሆኗል፡፡
Ethiopian Musilmsባለፉት ስድስት ወራት በነበሩት የችሎት ትእይንቶች በዳኞችና በአቃቤ ሕጎች ግንኙነት እንዲሁም የዳኞችን ሚና በመጫወት ላይ የሚገኙት አቃቤ ሕጎች መሆናቸውንና ይህም ምንም አይነት ፍትሀዊ አያያዝም ሆነ ፍርድ ከፍረድ ቤቱ ልንጠብቅ እንደማንችል በምንሰራቸው የችሎት ዘገባዎች ስንገልጽ መቆየታችን የሚታወስ ሲሆን አሁንም ይህ የአቃቤያን ሕጎች ከማንም በላይ ሆኖ በችሎት ለመታየት የሚያደርጉት ጥረት ዳኞችን ብስጭት ውስጥ ከትቶ ጠንካራ ቃላት እንዲሰነዝሩ ምክንያት ሆኗል፡፡ እንደ ፍረድ ቤት ምንጮች ዘገባ በእለቱ ችሎት መጀመር የነበረበት ከማለዳ 2፡30 ቢሆንም ዳኞች ፍረድ ቤት የደረሱት ከረፋዱ 4 ሰዐት ነበር ሆኖም አቃቤ ሕጎች ከዳኞች ጭምር በአንድ ሰዓት በመዘግየት ከቀኑ አምስት ሰአት መድረሳቸው የውዝግብ መነሻ ሊሆን ችሏል፡፡ ይህን መነሻ በማድረግም አንዱ ዳኛ ‹‹ዳኞቹ እናንተ ናችሁ እኛ?›› የሚል ንግግር የሰነዘሩ ሲሆን አቃቤ ሕግ የበላይ ሆኖ ለመታየት የሚያደርገውን ጥረት እንዲያቆምም ጠይቀዋል፡፡

የትኛው አማራጭ ለአሜሪካ? “ኢህአዴግን ምን እናድርገው? ንገሩን!”



Posted: 23 Jun 2013 05:11 AM PDT

June 22, 2013


አሜሪካ ከመቼውም ጊዜ በላይ ደንግጣለች። ኦባንግ እንዳሉት ለህዝባቸው “ሬት” ለምዕራባውያንና “ማር” (የቤት ቀጋ፤ የውጭ አልጋ) የነበሩት አምባገነን በድንገት እንደ ተነቀለ ቡሽ ተስፈንጥረው ከሲስተም መውጣታቸው አሜሪካንን አስጨንቋታል። በተለይም እሳቸው አፍነው የያዙት የስርዓቱ “ክፉ ጠረን” አሁን እነርሱ (አሜሪካውያኑ) ደጅ የደረሰ ያህል መፍትሄ ለመፈለግ የወሰኑ ይመስላሉ።
አውቀውና ፈቅደው ሲታለሉ የቆዩበትን ጊዜ አስልተው መንገዳቸውን የማስተካከል ስራ የጀመሩት ዛሬ አይደለም። አንዳንድ ምንጮች እንደሚሉት ከመለስ ሞት በኋላ አሜሪካ በምስራቅ አፍሪካ ላይ ሚዛኗን ሊያስታት የሚችል ውድቀት የሚደርስባት ኢትዮጵያ ላይ ያላትን አቋም ማስተካከል ሲያቅታት ብቻ እንደሆነ ይናገራሉ
Obang Metho’s Testimony before the Subcommittee on Africa
“… ሆን ተብሎ በተቀነባበረ እቅድ ህወሃት አዲስ አበባን እንዲቆጣጠር የተወሰነው ውሳኔ አሳዛኝና ከቶውንም ሊታመን የማይችል ነው። የሰከረ ርዕዮት ዓለም የሚከተሉ፣ በብሄርና በጎሳ ፖለቲካ ላይ የተተከሉ ጠባብ ቡድኖች፣ በስታሊናዊ መርህ የተጠመቁ፣ እንኳንስ 50 ሚሊዮን ህዝብ ያላት አገር ቤተሰብን የመምራትና የማስተዳደር ተሞክሮ የሌላቸው፣ አገርን መምራትን የሚያክል ታላቅ ሃላፊነት ማሸከም ለኔ ከአእምሮ በላይ ነው …” የዛሬ 22ዓመት ኮሎኔል ጎሹ ወልዴ ከተናገሩት፡፡
“አሜሪካኖች ነጻ እንድታወጡን አንጠይቃችሁም። የኢትዮጵያ ህዝብ እንዴት ነጻ እንደሚወጣ ያውቃል። እናንተ ግን በነጻነት መንገዳችን ላይ ዕንቅፋት አትሁኑብን፤ (የነጻነት መንገዱን አትዝጉብን)። ከመንገዱ ላይ ገለል በሉ … እስካሁን ያልተሞከረ መንገድ አለ … እሱም እርቅ ነው … ከመንግሥትም ሆነ ከተቃዋሚው በኩል ዓመኔታ የሚጣልባቸው አሉ … ” አቶ ኦባንግ ሜቶ፡፡ “የሚታየኝ ጦርነት ነው፣ የርስ በርስ ግጭት ነው። የርስ በርስ ግጭት በኢትዮጵያ የመነሳቱ ጉዳይ የማይቀር ነው። አገሪቱ ላለፉት 21 ዓመታት በተጓዘችበት መንገድ አትቀጥልም። … ሕዝብ በጭቆና አገዛዝ እየተገዛ ዝም ብሎ የማይኖርበት ደረጃ ላይ ደርሷል … ዝም ብሎ ግን አይቀመጥም … ይፈነዳል … ይህን እንድትገነዘቡ እፈልጋለሁ” ዶ/ር ብርሃኑ ነጋ፡፡

የመንገድና ትራንስፖርት ቢሮ ኃላፊ ከኃላፊነታቸው ተነሱ


የመንገድና ትራንስፖርት ቢሮ ኃላፊ ከኃላፊነታቸው ተነሱ

- ከምኒልክ ሆስፒታል ጥገና ጋር በተገናኘ መሆኑ ተጠቁሟል
በቅርቡ የተቋቋመው በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመንገድና ትራንስፖርት ቢሮ የቢሮ ኃላፊ ሆነው የተሾሙት አቶ ፈለቀ ኃይሌ ከኃላፊነታቸው መነሳታቸው ታወቀ፡፡
 ከሰኔ 12 ቀን 2005 ዓ.ም. ጀምሮ ከኃላፊነታቸው መነሳታቸውንና በእጃቸው ያለውን ንብረት እንዲያስረክቡ የሚገልጸው ደብዳቤ ከኃላፊነታቸው ለመነሳት በዋና ምክንያትነት ያስቀመጠው፣ ከዳግማዊ ምኒልክ መታሰቢያ ሪፈራል ሆስፒታል እድሳት ጋር በተገናኘ ‹‹ሙስና ተፈጽሟል›› በሚል ጥርጣሬ መሆኑን ምንጮች ጠቁመዋል፡፡
ለዘመናት ሳይታደስ በመቆየቱ ዋርዶቹ እየፈራረሱና ቅርስነታቸውን እያጡ በመምጣታቸው፣ እንዲሁም የሆስፒታሉ ግቢ ሰፊ ከመሆኑ አንፃር አዳዲስ ሕንፃዎችን ጨምሮ የተለያዩ ግንባታዎች እንዲካሄድ በሚል፣ አስተዳደሩ ከአራት ዓመታት በፊት በመደበው በጀትና ከተለያዩ ወገኖች በተገኘ ዕርዳታ የተጀመረውን ግንባታ የቦርድ ኃላፊ ሆነው ሥራውን ይመሩት የነበሩት አቶ ፈለቀ ኃይሌ እንደነበሩ ምንጮች አስረድተዋል፡፡

አንዳንድ የፓርላማ አባላት አዲሱን የአማራ ህዝብ ቁጥር እንደማይቀበሉት አስታወቁ

ESAT Amharic News

ኢሳት ዜና :- በማዕከላዊ ስታቲስቲክስ ኤጀንሲ የሕዝብ ቆጠራ ኮምሽን በ1999/2000 ዓ.ም የሶስተኛው የሕዝብና ቤት ቆጠራ ውጤት ይፋ በተደረገበት ወቅት በተለይ የአማራ ክልል ሕዝብ ብዛት ከሌሎች ክልሎች በተለየ ሁኔታ ከትንበያው ዝቅ ብሎ ተገኝቷል በሚል በቀድሞ የፓርላማ አባላት በቀረበው ቅሬታ ላይ ኮምሽኑ ፍተሻዎችን ቢያደርግም፣ አዲስ የቀረበውንም ሪፖርት አንዳንድ የፓርላማ  አባላት ሳይቀበሉት ቀርተዋል።
የብአዴን ሊቀመንበር እና የትምህርት ሚኒስትሩ አቶ ደመቀ መኮንን በአሁኑ ጊዜ የአማራ ህዝብ ቁጥር 19 ሚሊዮን መድረሱን፣ ከዚህ ቀደም የአማራ ህዝብ ቁጥር በ 1 ነጥብ 73 በመቶ ብቻ እያደገ መሆኑ የተገለጸው በስህተት መሆኑን እንዲሁም  ጥናቱ በጥንቃቄ ተካሂዶ በአዲሱ ጥናት መሰረት የአማራ ህዝብ ቁጥር 2 ነጥብ 4 በመቶ ማደጉን ለፓርላማ አባላቱ ተናግረዋል።
በክልሉ ውስጥ የሚታየው የህዝብ መፈናቀል ከዚህ ቀደም በጥናቱ ውስጥ አለመካተቱን የገለጡት አቶ ደመቀ፣ በአዲሱ ቆጠራ የተፈናቀሉ ሰዎች መካተታቸውን አስረድተዋል። ጥናቱን እንደገና ለማካሄድ ከመንግስት በተሰጠው ትእዛዝ መሰረት ተግባራዊ መደረጉን፣ አሁኑ ጥናት በጥንቃቄና ግልጽነት በተሞላበት መንገድ መሰራቱን አክለዋል።
የማዕከላዊ ስታስቲክስ ኤጀንሲ ስራ አስፈፃሚ ወ/ሮ ሳሚያ ዘካሪያ እና አቶ ደመቀ ቀድሞውንም ችግሩ የተፈጠረው ትንበያ ላይ እንደነበረ በሰፊው አስረድተዋል።
የአቅራቢዎችን ገልጻ ተከትሎ አቶ ሙጬ የተባሉ የፓርላማ አባላት የጥናቱን ውጤት እንደማይቀበሉት ገልጽ አደረጉ። ጥናቱ አሉ አቶ ሙጬ  ” የህዝብና ቤት ቆጠራ ኪሚሽን ከዚህ ቀደም የአማራ ህዝብ ቁጥር የቀነሰው ህዝቡ በበሽታ ስላለቀ ነው በማለት ለዚህ ፓርላማ ተናግሯል። ሰዎቹ በምን ሞቱ ስንላችሁ ደግሞ በኤድስ ብላችሁ መለሳችሁልን። ይህ ስህተት ነበር። የሞቱ ምክንያት ወረርሽኝ፣ ጦርነት ወይም ሌላ ሊሆን ይችላል፤ በዚህ ጊዜ ስለዚያ ጉዳይ አንስቶ መነጋገሩ ፋይዳ ለውም። የህዝቡ ቁጥር የቀነሰው በ ሞት ነው ብላችሁ በቀላሉ መደምደም ችላችሁዋል፣ እንዲህ በማለታችሁ  ስህተት ሰርታችሁዋል ህዝቡን ይቅርታ ልትጠይቁ ይገባል።” ብለዋል።
ተወካዩ አክለውም ” የአማራ ህዝብ ከሌላው ክልል ህዝብ ለብቻው ተነጥሎ የኤድስ ቫይረስ አልተወጋም። እንደዚህ ብላችሁ መናገር አልነበረባችሁም። የአማራ ህዝብ በ1 ነጥብ 7 በመቶ እያደገ ነው ብላችሁ ትናገራላችሁ፣ ይሄ የህዝብ ቁጥር እድገት ቀንሶባቸዋል በሚባሉት በስካንደቪኒያ አገራትም አልታየም። ” ካሉ በሁዋላ ” የአማራ ህዝብ ባለፈው ጊዜ በ1 ነጥብ 7 አደገ ማለታችን ስህተት ነበር ካላችሁና  ትክክለኛ እድገቱ  2 ነጥብ 4 ነው ካላችሁ እናንተው በሰጣችሁን መሰረት 969 ሺ የአማራ ህዝብ ላለፉት 6 አመታት ያለበጀት እንዲኖር ተፈርዶበት ነበር ማለት ነው። እነዚህ ሰዎች ላለፉት 6 አመታት ዳቦ አልበሉም ወይም ካገሪቱ ዳቦ እንዲበሉ አልተደረገም ነበር ማለት ነው። ይቅርታ ልትጠይቁ ይገባል ብለዋል።
ሌላው ተናጋሪ ደግሞ እናንተ በአቀረባችሁት አዲሱ የእድገት አሀዝ ቢሰላ የአማራ ህዝብ ቁጥር 22 ሚሊዮን ይሆናል እንጅ 19 ሚሊዮን ሊሆን አይችልም፣  ስለዚህ አሁንም ያቀረባችሁት ሪፖርት ትክክል አይደለም አልቀበለውም ብለዋል።
ብቸኛው የአንድነት ፓርቲ ተወካይ አቶ ግርማ ሰይፉ በአዲስ አበባ ህዝብ ቁጥር ላይ የቀረበውን አዲስ አሀዝም ሳይቀበሉት ቀርተዋል።
ማእከላዊ ስታትስቲክስ ኤጀንሲ የኢንተር ሴንስዋል ሰርቬይ የስነሕዝብ ጥናት በአማራ ክልል በ4 ሺ 322፣በአዲስአበባ በ7 ሺ 576 ፣በሶማሌ ክልል በ7 ሺ 826 የቆጠራ ቦታዎች በሚገኙ ለናሙና በተመረጡ ቤተሰቦች ላይ አምና ጥናት አካሂዶ የኢትዮጵያ ሕዝብ ቁጥር  በ2004 ዓ.ም ወደ 82 ነጥብ 6 ከፍ ማለቱን፣ የአማራ ሕዝብ ቁጥር ከ17 ሚለዮን 100ሺ ወደ 19 ሚሊዮን 2 መቶ ሺ ማደጉን የአዲስአበባ ሕዝብ ከ2 ሚሊዮን 6 መቶ ሺ ወደ 2 ሚሊዮን 9 መቶ ሺ ማደጉን መግለጹ ይታወቃል።

በመብራት ችግር ምክንያት ከባድ እንዱስትሪዎች ስራ እያቆሙ ነው

ኢሳት ዜና :- በሃገሪቱ የሚገኙ ዋና ዋና የሲምንቶ ፋብሪቻዎች በመብራት ሃይል እጥረት ምክንያት ስራ ለማቆም ወይም ምርታቸውን ለመቀነስ መገደዳቸው ታውቋል።
አቢሲኒያ ፣ ናሽናል፣ ሙገር እና ደርባን ሲምንቶ ፋብሪካዎች በመብራት ችግር ሳቢያ የምርት ሰአታቸውን ከመቀነስ ጀምሮ ለተወሰኑ ቀናት ስራ ማቆም ጀምረዋል። ሌሎች ፋብሪካዎች ደግሞ መብራት ቆጥበው እንዲጠቀሙ የሚያሳስብ ደብዳቤ ከመብራት ሀይል ደርሶአቸዋል። አንዳንድ ፋብሪካዎች ጄኔረተሮችን ለመጠቀም መገደዳቸውን የደረሰን መረጃ ያመለክታል።
መብራት ሀይል የኤልክትሪክ ሀይል ለጅቡቲ መሸጥ መጀመሩ ይፋ መደረጉ ይታወቃል። ሱዳን፣ ኬንያና የመንም እንዲሁ የኤልክትሪክ ሀይል ለመግዛት መስማማታቸው በመንግስት የመገኛ ብዙሀን ይፋ ቢደረግም በአገሪቱ ያውም በክረምት ወራት በአብዛኛው የአገሪቱ ክፍል የመብራት መጥፋት በተደጋጋሚ መከሰቱ የመንግስትን ፖለሲ ጥያቄ ውስጥ ከትቶታል ሲል ዘጋቢያችን ከአዲስ አበባ ገልጿል።

መቀሌ የትግራይ ሰማአታትን አክብራ ዋለች

ኢሳት ዜና :- በደርግ ዘመን በአየር ድብደባ የሞቱ የሀውዜን ነዋሪዎች እና ታጋዮች ለ5ኛ ጊዜ በመቀሌ ከተማ ታስበው ውለዋል።
የመንግስት የመገናኛ ብዙሀን እንደዘገቡት በሀውዜን በደረሰው ጭፍጨፋ ከ2500 በላይ ሰዎች ተገድለዋል፤ በትጥቅ ትግሉም ወቅት 40 ሺ በላይ የህወሀት  ታጋዮች ተገድለዋል።
የክልሉ ፕሬዚዳንት አባይ ወልዱ ወጣቱ ትውልድ የሰማእታቱን አላማ ከግብ ለማድረስ እንዲረባረብ አሳሰበዋል።
በሀውዜን ለደረሰው ጭፍጨፋ የደርግ ባለስልጣናት ብቻ ሳይሆኑ ጭፍጫውን ያቀነባበሩት የህወሀት ሰዎችም ተጠያቂ መሆን አለባቸው በማለት የቀድሞው የህወሀት ታጋይ አቶ ገብረመድህን አርአያ መናገራቸው ይታወሳል።
ESAT