tag:blogger.com,1999:blog-46425578897997609332024-03-14T02:43:42.054-07:00Addisua Ethiopia AYANA KEBEDEAnonymoushttp://www.blogger.com/profile/17075260250738427924noreply@blogger.comBlogger1540125tag:blogger.com,1999:blog-4642557889799760933.post-85145305541170698012016-11-04T09:01:00.001-07:002016-11-04T09:01:04.445-07:00እኔ ብቻዬን የሰራሁት ወንጀል የለም፤ከኔ ጋር ለወንጀሉ አቤት የሚለዉ ፓርላማዉ ነዉ -THE TRUTH BEHIND T...እኔ ብቻዬን የሰራሁት ወንጀል የለም፤ከኔ ጋር ለወንጀሉ አቤት የሚለዉ ፓርላማዉ ነዉ -THE TRUTH BEHIND T...Anonymoushttp://www.blogger.com/profile/17075260250738427924noreply@blogger.com0tag:blogger.com,1999:blog-4642557889799760933.post-16526314386213400882016-11-04T08:57:00.001-07:002016-11-04T08:57:04.454-07:00http://ethiomedia.com/1000codes/police-army.pdfhttp://ethiomedia.com/1000codes/police-army.pdfAnonymoushttp://www.blogger.com/profile/17075260250738427924noreply@blogger.com0tag:blogger.com,1999:blog-4642557889799760933.post-26935593188163803722015-10-04T14:16:00.002-07:002015-10-04T14:16:48.424-07:00ምኞትና ተግባር ምንና ምን ናቸው? ርዕዮት አለሙ በአዲሱ አመት ዋዜማ የፖለቲካ እስረኞችን ለመጠየቅ ወደ ቂሊንጦ እስርቤት ከእህቴ ጋር ሄጄ ነበር ስማችንን እና የምንጠይቃቸዉን እስረኞች ስም ካስመዘገብን በኋላ መታወቂያችን አሳይተን ወደዉስጥ ልንገባ ስንል መታወቂያዉን የምትመለከተዉ ፖሊስ ስማችንን ካነበበች በኋላ "ቆይ ቆይ የእናንተማ መጠየቅ አለበት" አለችንና መታወቂያችንን ይዛ ከበር መለሰችን ከበሩ አጠገብ በሚገኝ ጎብኝዎች ወረፋ በሚጠብቁበት የእንጨት መቀመጫ ላይ አረፍ እንዳልን በሃሳብ ላይ ታቹን ማለት ጀመርኩ እንድንገባ ይፈቅዱልን ይሆን ወይስ የቃሊቲዎቹ እንዳደረጉት "ፍቃድ የላችሁም" የሚል አስቂኝና አናዳጅ መልስ በመስጠት ይመልሱን ይሆን? ለሚለዉ ጥያቄ መልሱ እኔዉ ጋር ያለ ይመስል አጎንብሼ ማሰቤን ቀጠልኩ ቀና ስል ከፊት ለፊቴ "ማረሚያ ቤቱ" ለእስረኛ ቤተሰቦች መልካም ምኞቱን የገለፀበት ወረቀት ተለጥፎ ተመለከትኩ ከአራት አመታት በላይ በመኖር የእስርቤቶቹን አሰራር አዉቀዋለሁና ተመሳሳይ የመልካም ምኞት መግለጫ የያዘ ወረቀት ለእስረኛዉም ተለጥፎ እንደሚሆን አልተጠራጠርኩም <span class="">ሰላም እየነሳ ሰላም "የሚመኝ", ህክምና እየከለከለ ጤንነትን "የሚመኝ", የሚዋደዱ ሰዎችን ከሽቦ ወዲያና ወዲህ ሆነዉ እንኳን እንዳይተያዩ እየከለከለ ፍቅርን "የሚመኝ". </span>. .ተቋም! አንድ ፖሊስ ወደኛ እየቀረበ ሲመጣ ሀሳቤ ተቋረጠ መታወቂያዬን እየመለሰልኝ መግባት እንደማልችል ነገረኝ በኋላ ለእህቴም ተቀራራቢ <br />
<a name='more'></a>መልስ በመስጠት መታወቂያዋን መለሰላት ለምን ለሚለዉ ጥያቄያችን "አላዉቅም የተወሰነውን ንገር ተብዬ ነው" የሚል ምላሽ ሰጠን ምን አይነት አምባገነንነት ነው? እስር ቤት እያለሁ በሌሎች የመጎብኘት መብቴን የነፈገው ስርዐት ዛሬ ደግሞ የጠያቂነት መብቴን እየነፈገው ነው ሙሉውን ቀን ሊባል በሚችል መልኩ ስለፖለቲካ አሳሪዎቻችን ጉዳይ እያሰብኩ ስብሰለሰል ዋልኩ የእኔና የሌሎች በርካቶች መብሰልሰል ምክንያት የሆኑት የኢህአዴግ ባለስልጣናት ደግሞ በአሉን ምክንያት በማድረግ ፍትህ እያዛቡበተ, እያሰሩትና እየገደሉት ላሉት ህዝብ የመልካም ምኞት መግለጫቸዉን ሲያዥጎደጉዱለት ዋሉ ይህንን የኢህአዴግ ምኞትና ተግባር መራራቅ እያሰብኩ እያለሁ "ኢህአዲግን ለመለወጥ የምንፈልግ ሰዎች ምኞትና ተግባርስ ምን ይመስላል?" የሚል ጥያቄ ሽው አለብኝ ጥያቄው በርካታ መልሶች ቢኖሩትም በዚህ ጽሁፍ ለማቅረብ የመረጥኳቸው ግን ሁለቱን ብቻ ነው አጉል ህልመኞች በዚህ ስርዓት ተጠቃሚ በመሆናቸው ብቻ የሌሎችን ወገኖቻቸውንና የሀገርን ጉዳት ማየት ካልቻሉ ወይም ካልፈለጉ ሆዳሞችና በህወሓት የዘረኝነት መርዝ ከተበከሉ ጥቂቶች በቀር የኢህአዴግን መሰንበት የሚፈልግ ዜጋ ስለመኖሩ እጠራጠራለሁ በተለያዩ አጋጣሚዎች የማገኛቸዉ ሰዎች ምኞትም የስርዓት ለውጥን ማየት ነው ነገር ግን "እነዚህ ሁሉ ሰዎች የሚፈልጉትን ለውጥ ለማየት ምን አይነት አስተዋፅኦ እያደረጉ ነው?" ብለን ብንጠይቅ የምናገኘው ምላሽ አስደሳች አይደለም አንዳንድ ለዉጥ ፈላጊዎች ቁጭ ብሎ ከመመኘት በቀር ለለዉጡ መምጣት የሚያደርጉት ምንም ነገር የለም ለምን አንዳች ነገር እንደማያደርጉ ስትጠይቋቸው ከምታገኟቸዉ መልሶች መሃከል "እነዚህን መዥገሮች እሱ ይንቀላቸዉ እንጂ በሰው ሃይልማ የሚሆን አይደለም; ህዝቡን ከፋፍለውታል እኮ ምን ማድረግ ይቻላል?..." የሚሉት ይገኙበታል እነዚህ ሰዎች ምንም እንዳይሰሩ ያደረጋቸዉ ትልቁን ምክንያት ጠጋ ብላችሁ ስትመረምሩ ግን ፍርሃት ሆኖ ታገኙታላችሁ ፕ / ር መሳይ ከበደ "uføret of Fear i Etiopia og nødvendigheten av omfattende kamp" በተሰኘ ፅሑፋቸዉ እንዳስቀመጡት ፍርሃት የጨመደደው ህዝብ ሁሌም ምንም ላለማድረጉ የሚያቀርባቸው በርካታ ምክንያቶች ይኖሩታል ሌሎቹ ለዉጥ ፈላጊዎች ደግሞ ለዉጥ ሊያመጡ የሚችሉ እንቅስቃሴዎቸን በማድረግ ረገድ ከላይኞቹ የተሻሉ ቢሆኑም የጀመሩትን መጨረስ ግን የማይሆንላቸው ናቸው እያደረጉ በነበረዉ እንቅስቃሴ ሳቢያ አንዳች ችግር ሲደርስባቸው ከመንገዳቸው ይወጣሉ "በዚህኛው አመተምህረት በተደረገው ምርጫ ሳቢያ ለእስር ተዳርጌ ነበር; በዛኛው ወቅት በተደረገው ሰልፍ ላይ ተገኝቼ ተደብድቤያለሁ"? ማለት ይቀናቸዋል አሁንስ ስትሏቸው ግን መልሳቸው "ጎመን በጤና" ነው እንደነዚህ አይነቶቹ ሰዎች መጀመሪያዉኑ እየታገሉት የነበረውን መንግስት ግፈኝነት በሚገባ ያወቁት አይመስሉም የቆረጡ ለዉጥ ፈላጊዎች እነዚህኞቹ አስቀድሞ ከተጠቀሱት ጋር የለዉጥ ፍላጎታቸው ቢያመሳስላቸውም ለውጥን ለማምጣት የሚያደርጉት እንቅስቃሴ መኖሩና ቁርጠኝነታቸው ደግሞ የተለዩ ያደርጋቸዋል "እሱ ያመጣዉን እሱ እስኪመልሰው" በማለት እጃቸውን አጣጥፈው አይቀመጡም ለለውጡ እዉን መሆን የሚችሉትን ሁሉ ያዋጣሉ ከነዚህ ሰዎች መሀከል በግንባር ቀደምትነት ሊጠቀስ የሚገባው ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋን መዉሰድ ይቻላል እስክንድር ለለዉጡ ያለውን ሁሉ እየከፈለ ያለ ሰው ነው ወደስምንት ጊዜ ያህል ሲታሰርና ሲፈታ, የመፃፍ መብቱን ሲገፈፍ, ሲደበደብ, ንብረቱ ሲወረስና ከሚወዳት ባለቤቱና ልጁ ጋር በአካል መለያየት ግድ ሲለዉ ሁሉ በአላማው ከመጽናት ውጭ ለአፍታ እንኳን ሸብረክ ሲል አልታየም እስክንድርና መሰሎቹ ዲሞክራሲ እንዲሰፍንና ነፃነት እንዲገኝ ካስፈለገ ከምኞት ባለፈ ስራና መስዕዋትነት እንደሚጠይቅ ገብቷቸዋል ለገባቸው እውነት ደግሞ እየኖሩ ነው እነ እስክንድር ይሄን ሁሉ መስዕዋትነት ሲከፍሉ ታዲያ ሁኔታው ያማያማቸው ሆኖ አይደለም ህመሙን ጥርሳቸውን ነክሰው እየቻሉ እንጂ! አቶ ኤፍሬም ማዴቦ "ከዊሃ እስከ ኦምሃጀር-አንድ ሰሞን ከአርበኞች ጋር" በሚል ርዕስ በቅርቡ ባስነበቡን ጽሑፋቸዉ የአርበኞች ግንቦት 7 ጦርን ለመቀላቀል ከአሜሪካን ሀገር ከተደላደለ ኑሮዋቸው ተነስተው ሲሄዱ ይሰማቸው የነበረዉን ከሚወዱት ልጃቸው የመለየት ህመም በዉብ አገላላፅ ተርከዉልናል አቶ ኤፍሬም አውሮፕላን ማረፊያ ድረስ ሊሸኛቸው የመጣዉን የ 17 አመት ልጃቸውን ሲሰናበቱ "ልጄ ይሄን ማድረግ አልፈልግም ነገር ግን ማድረግ አለብኝ" ያሉት ፊታቸው በእንባ እየታጠበ ነበር የማይፈልጉትን ነገር ለማድረግ እራሳቸዉን ያስገደዱበትን ምክንያት የገለጹት "የምወደውን አንድ ልጄንና ጥሩ ስራዬን ደህና ሁኑ ብዬ በረሃ የገባሁት ሃገሬ ዉስጥ ፍትህ, ነፃነት, እኩልነትና ዲሞክራሲ አብቦ ለማየት ነው" በማለት ነው ጋዜጠኛ እስክንድርና አቶ ኤፍሬም ምንም እንኳን ለውጥን ለማምጣት የሚሄዱበት መንገድ ለየቅል ቢሆንም ሁለቱም ግን ለለውጡ ያላቸውን ሁሉ ለመስጠት ተዘጋጅተዋል አንደኛቸው ለውጡ ግድ ብሎአቸው ቤታቸው እስርቤት ሲሆን ሌላኛቸው ዱርቤቴ ብለዋል ሁለቱም ከሚወዷቸው ወንዶች ልጆቻቸው ጋር ተለያይተዋል ሁለቱም ለውጥ በምኞት ብቻ እንደማይመጣ ያውቃሉና እራሳቸው ሄደው ይገናኙት ዘንድ በተለያየ መንገድም ቢሆን በጉዞ ላይ ናቸው በመጨረሻም. . . በኢትዮጵያ እኩልነት ዴሞክራሲ ነፃነትና ፍትህ እንዲሰፍን የምንመኝ ሁላችን ከቀን ህልማችን መንቃትና ምኞቶቻችንን ወደ ተግባር ለመለወጥ መንቀሳቀስ ያስፈልገናል ከመንቀሳቀስ ያገደን ፍርሃታችን ከሆነ በቀደመው ንዑስርዕስ ስር የጠቀስኩት የፕ / ር መሳይ ጽሑፍ ፍርሃትን ለመዋጋት የሚያስቀምጠው አንድ መፍትሄ አለ ድርጊት! ራሳችንን ለፈሪነት የተመደብን አድርገን የምንቆጥርና በሌሎች ደፋርነት መንፈሳዊ ቅናት የሚያድርብን ሰዎች ካለን ፕ / ሩ የጠቀሱት የፈላስፋው አርስቶትል ሃሳብ ሳይጠቅመን አይቀርም አርስቶትል "ጀግና ለመሆን ጀግንነትን መለማመድ ያስፈልጋል" ይለናል ለአርስቶትል ድፍረት እንደሌሎቹ የሞራል እሴቶች ሁሉ አብሮን የሚወለድ እምቅ ሃይል ሲሆን እውን ለመሆንና ለመዳበር እንዴሎቹ እሴቶች ሁሉ ልምምድ ያስፈልገዋል አስፈላጊዉ ጥንቃቄ እንደዳለ ሆኖ እስኪ እስከዛሬ ያላደረግነዉን አንድ ድፍረት የተሞላበት ድርጊት እናድርግ ፕ / ሩ እንደሚሉንና እኔም እንደማምነው ድርጊት ስኬትን ያመጣል ስኬቱ የቱንም ያህል ትንሽ ቢሆን በራስ መተማመንን ይወልዳል በራስ በተማመን ሲኖር ደግሞ ፍርሃት ይጠፋል ወይም ችግር ሊሆን በማይችልበት ደረጃ ዝቅ ይላል ከፍርሃታችን ወጥተን እንቅስቃሴ በማድረግ ላይ ሳለን ከኢህአዴግ በሚወረወርብን ዱላ ተሰብረን ከመንገዳችን ላለመውጣት ደግሞ የገዢዉን ፓርቲ ማንነት ጠንቅቆ ማወቅና ቢያንስ የስነልቦና ዝግጅት ማድረግ ያስፈልጋል ለማንጠብቀው ነገር አንዘጋጅም ያልተዘጋጀንበት ነገር ደግሞ ሁሌም ይጥለናል በመሆኑም የምንታገለው ስርዓት ስልጣኑን ላለማጣት የቱንም አይነት ጭካኔ የተሞላው እርምጃ እንደሚወስድ ማወቅና ለዛም እራስን ማዘጋጀት ግድ ይላል ደግሞስ ኢህአዴግ ምን ሊያደርገን ይችላል? ሊያደርገን የሚችለው ሁሉ አስቀድሞም ከአፈር በታች እንዲዉል የተወሰነበት ስጋችን ላይ አይደለምን? መልካም አዲስ አመት! መስከረም 3/2008 - Ethiomedia.com - 14 september 2015Anonymoushttp://www.blogger.com/profile/17075260250738427924noreply@blogger.com0tag:blogger.com,1999:blog-4642557889799760933.post-67662039642137512512015-06-29T14:24:00.001-07:002015-06-29T14:24:48.688-07:00Free Andargachew Tsige Protest Frankfurt, Germany in front of British Em...<iframe allowfullscreen="" frameborder="0" height="344" src="https://www.youtube.com/embed/GmkTbUGXwE8" width="459"></iframe>Anonymoushttp://www.blogger.com/profile/17075260250738427924noreply@blogger.com0tag:blogger.com,1999:blog-4642557889799760933.post-30071424188103835522015-06-29T14:14:00.001-07:002015-06-29T14:14:16.533-07:00Andargachew Tsige has opened his mouth<iframe allowfullscreen="" frameborder="0" height="270" src="https://www.youtube.com/embed/FcmlVzuR2OA" width="480"></iframe>Anonymoushttp://www.blogger.com/profile/17075260250738427924noreply@blogger.com0tag:blogger.com,1999:blog-4642557889799760933.post-15066675880238729042015-06-29T13:54:00.001-07:002015-06-29T13:54:20.432-07:00ESAT breaking News june 24 2015 Ethiopia<iframe allowfullscreen="" frameborder="0" height="344" src="https://www.youtube.com/embed/WxTUo6EWFp0" width="459"></iframe>Anonymoushttp://www.blogger.com/profile/17075260250738427924noreply@blogger.com0tag:blogger.com,1999:blog-4642557889799760933.post-13917297086101710252015-06-29T08:47:00.001-07:002015-06-29T08:47:04.657-07:00መታየት ያለበት የታማኝ በየነ ንግግር<iframe width="480" height="270" src="https://www.youtube.com/embed/c_LQlBqU19c" frameborder="0" allowFullScreen=""></iframe>Anonymoushttp://www.blogger.com/profile/17075260250738427924noreply@blogger.com0tag:blogger.com,1999:blog-4642557889799760933.post-36422544921651225912015-06-29T08:42:00.001-07:002015-06-29T08:42:19.138-07:00ESAT Tamagne Guest With Berhanu Tezera Lafonte Part 1 of 3 March 2015<iframe allowfullscreen="" frameborder="0" height="270" src="https://www.youtube.com/embed/maHfWarrtbQ" width="480"></iframe>Anonymoushttp://www.blogger.com/profile/17075260250738427924noreply@blogger.com0tag:blogger.com,1999:blog-4642557889799760933.post-92038122625796133992015-03-18T15:35:00.001-07:002015-03-18T15:35:11.498-07:00ESAT Ginbot 7 Meeting Across US Cities Sep 2014<iframe allowfullscreen="" frameborder="0" height="344" src="https://www.youtube.com/embed/h153VowLbC8" width="459"></iframe>Anonymoushttp://www.blogger.com/profile/17075260250738427924noreply@blogger.com0tag:blogger.com,1999:blog-4642557889799760933.post-24984292355659208192015-03-18T15:30:00.001-07:002015-03-18T15:30:20.117-07:00Ethiopians in Norway Rally Nov 29, 2014<iframe allowfullscreen="" frameborder="0" height="270" src="https://www.youtube.com/embed/X8BqrBeGydg" width="480"></iframe>Anonymoushttp://www.blogger.com/profile/17075260250738427924noreply@blogger.com0tag:blogger.com,1999:blog-4642557889799760933.post-79972056996573735162015-02-25T13:34:00.003-08:002015-02-25T13:34:55.015-08:00ኢሳት ምሽት ፕሮግራም በኖርዌይ ኦስሎ ከተማ ተካሄደ<table style="background-color: white; color: black; font-family: Georgia, Helvetica, Arial, sans-serif; font-size: 13px; line-height: 18px;"><tbody>
<tr><td style="font-family: arial, sans-serif; line-height: 1.4em; margin: 0px;"><div style="margin-bottom: 3px; margin-top: 1em;">
<br /></div>
<div style="color: #555555; font-family: Georgia, Helvetica, Arial, sans-serif; margin-bottom: 3px; margin-top: 9px;">
Posted: 30 Apr 2014 01:11 PM PDT</div>
<div style="font-family: Georgia, Helvetica, Arial, sans-serif; margin: 0px;">
<h3 style="font-family: Georgia, Utopia, 'Palatino Linotype', Palatino, serif; font-size: 24px; font-style: italic; font-weight: normal; margin: 0px;">
በኖርዌይ የሚኖሩትን ኢትዮጵያን ስደተኞችን የአኖኖር ሁኔታ በሚመለከት ህዝባዊ ውይይት እና የኢሳት ምሽት ፕሮግራም በኖርዌይ ኦስሎ ከተማ ተካሄደ </h3>
<div style="color: #6e5d3d; font-family: 'Droid Serif'; font-size: 15px; line-height: 1.6; margin: 0px 0px 1em;">
<div>
</div>
</div>
<div style="font-family: 'Droid Serif'; font-size: 15px; line-height: 1.5; width: 718px;">
<div dir="ltr">
March 1/2014<br /><br /><div style="clear: both; text-align: center;">
<a href="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEiQxRV9Tf-YIS6R7NgVhA0W-p8fpUZp1qv5D8FRKuLYxeoDUll2mfQzX3BY39cNeyx6OPTCNROENIn_uUYwLeexqaGvh__XHUlMCCwjHYYdpA6zh3OCZZ1BU5mK4o5lBljEWUJ90-U0uPw/s1600/1514601_1426645440910428_849081668_n.jpg" style="clear: left; color: #cc0000; float: left; margin-bottom: 1em; margin-right: 1em; text-decoration: none;" target="_blank"><img border="0" class="CToWUd" height="180" src="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEiQxRV9Tf-YIS6R7NgVhA0W-p8fpUZp1qv5D8FRKuLYxeoDUll2mfQzX3BY39cNeyx6OPTCNROENIn_uUYwLeexqaGvh__XHUlMCCwjHYYdpA6zh3OCZZ1BU5mK4o5lBljEWUJ90-U0uPw/s1600/1514601_1426645440910428_849081668_n.jpg" style="border: none; padding: 8px;" width="320" /></a></div>
በኖርዌይ ከተማ ኦስሎ በኖርዌይ የሚኖሩ ኢትዮጵያኖች በኖርዌይ የሚኖሩትን ኢትዮጵያን ስደተኞችን የአኖኖር ሁኔታ በሚመለከት ሐሙስ የካቲት20,2006 ዓ ም በአንድ ላይ በመሰብሰብ ውይይት እና ምክክር አድርገዋል :: ስብሰባው በኖርዌይ የስደተተኛ ማህበር የተዘጋጀ ሲሆን በስብሰባው ላይ ከተለያዩ ከተሞች የመጡ እና በኦስሎ ከተማ የሚኖሩ ኢትዮጵያኖች የተሳተፉ ሲሆን የኢሳት ጋዜጠኛ የሆኑት ጋዜጠኛ መታሰቢያ ቀፀላ እና ጋዜጠኛ ደረጀ ሃብተወልድ ጋር በመሆን በኖርዌይ ያሉ የኢትዮጵያውያን ስደተኞችን የአኗኗር ሁኔታ እንዲሁም ለስደት ያበቋቸውን ምክንያቶች በተመለከተ ሰፋ ያለ ውይይት አድርገዋል፥፥<br /><br /> በስብሰባውም ኢትዮጵያኖች በሀገራቸው እንዳይኖሩ የወያኔ መንግስት በሚያደርስባቸው ጫና እና በደል ሀገራቸውን ጥለው ቢሰደዱም ነገር ግን ኖርዌይ ከገቡ በኋላም የኖርዌይ መንግስት የኢትዮጵያኖችን የፓለቲካ ጥገኝነት በሚገባ እንደማያየው እና እንደማይቀበለው በየጊዜው ወደ ሀገራቸው እንዲመለሱ የተለያየ ጫና እንደሚያደርስባቸው በሰፊ ውይይት ያደረጉ ሲሆን በስብሰባው ላይ ከነበሩት ተሳታፊዎች የተለያዩ አስተያየቶች እና የየእራሳቸውን የህይወት ተሞክሮ እና ኖርዌይ ከገቡ ጀምሮ በሕይወታቸው ያለፈውን እና እየኖሩ ያለው ኑሮ ምን እንደሚመስል እንዲሁም ለስደት ያበቋቸውን ምክንያቶች በተመለከተ ውይይት አድርገዋል ::<br /><br /><a href="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEhBJxreiWkXInTvamhv0zBvuzO57GTsWO5TdB5QWCidllMh9xgJRRxemOLmnCgxlmozBzRXq8QeqWAjKB4FcQiwl2san09jY5qsiXNOwAv59jrCGL7QAEuHDYMYmQpQume67r6eDaoTqCA/s1600/1932439_1426645434243762_1425517312_n.jpg" style="clear: left; color: #cc0000; float: left; margin-bottom: 1em; margin-right: 1em; text-decoration: none;" target="_blank"><img border="0" class="CToWUd" height="180" src="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEhBJxreiWkXInTvamhv0zBvuzO57GTsWO5TdB5QWCidllMh9xgJRRxemOLmnCgxlmozBzRXq8QeqWAjKB4FcQiwl2san09jY5qsiXNOwAv59jrCGL7QAEuHDYMYmQpQume67r6eDaoTqCA/s1600/1932439_1426645434243762_1425517312_n.jpg" style="border: none; padding: 8px;" width="320" /></a> አንዳንድ ሰዎች በተለያየ ምክንያት ከሀገር እየወጡ ኖርዌይ ገብተው የፖለቲካ ጥገኝነት በመጠየቅ ወረቀት ካገኙ በኋላ ወይም ፖለቲካ ጥገኝነት ጠያቂ መስለው ትንሽ ጊዜ በመቆየት ካዛም በገዛ ፍቃዳቸው ወደ ኢትዮጵያ እንደሚመለሱ እና በኢትዮጵያ መንግስትም ምንም አይነት በደል እንዳልደረሰባቸው የኖርዌይ መንግስት እንደሚያውቅ ከዚህም የተነሳ ሌሎች ኢትዮጵያን ስደተኞ ላይ ወደ የፓለቲካ ጥገኝነት እንደማይቀበል ወደ ሀገራቸው እንዲመለሱም የኖርዌይ መንግስት የተለያየ ጫና እንደሚያደርስባቸው በስብሰባው ከነበሩ ተሳታፊዎች የተገለጸ ሲሆን ነገር ግን እንደነዚህ አይነት ሰዎች በመጀመሪያ ወደ ኖርዌይ የሚመጡበት ምክንያት እንዳላቸው እና ምክንያታቸውም በኖርዌይ የሚኖሩትን እውነተኛ የወያኔ ተቃዋሚዎ ችን ለመሰለል እና ለማደን ሲሆን እንደነዚህ አይነት ሰዎችን እንዳሉ እና እንደሚያውቆቸው ነገር ግን ኢትዮጵያውን እነዚህ የወያኔ ሰላዮች መፍራት እንደሌለባቸው ይህንንም ለኖርዌይ የስደተኞችን ጉዳይ ለሚመለከተው መስሪያ ቤት utlendingsnemnda (UNE) በተለያየ ጊዜ መሳወቃቸውን በስብሰባው ላይ ተገልጾል ::<br /><br />በስብሰባው ላይ በመገኛት በኖርዌይ ያሉ የኢትዮጵያውያን ስደተኞችን የአኗኗር ሁኔታ ምን እንደሚመስል ጥያቄ ሲጠይቁት የነበሩት ጋዜጠኛ መታሰቢያ ቀፀላ እና ጋዜጠኛ ደረጀ ሃብተወልድ ኖርዌይ በሚኖሩት ኢትዮጵያኖች በሚያደርጉት ትግል ወይም እንቅስቃሴ በጣም እንደሚደሰቱ እና እንደሚደነቁ በመናገር ማንኛውንም ማድረግ ያለባቸውን እና ማድረግ የሚችሉትን ነገሮች በማድረግ ከጎናቸው በመቆም አብራቸው እንደሚሰሩ ቃል ገብተውላቸዋል::<br /><br /><div style="clear: both; text-align: center;">
</div>
ይህ በእንዲህ እንዳለ በዛሬው እለት ቅዳሜ የካቲት 22, 2006 ዓም በዛው በኖርዌይ ኦስሎ ኢሳት የእኔ ነው (ESAT IS MINE) በሚል መሪ ቃል የኢሳት ምሽት ፕሮግራም የተደረገ ሲሆን የኢሳት ጋዜጠኛ የሆኑት ጋዜጠኛ መታሰቢያ ቀፀላ እና ጋዜጠኛ ደረጀ ሃብተወልድ የዝግጅቱ ተጋባዥ እንግዶች በመሆን በፕሮግራሙ ላይ ተገኝተዋል ::<br /><a href="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEhlzZggy5fUceX7cm6osp2aGwY9q4a5kG6qTrHDPP1d_1SUf8z14XAX78Ie0suxG1aJEB6y5cxavAqR88gngQZo0gkTE6jGMY1MJ_BSZhq56PmIqJLqXe5kPALE-kOMrTlBSP3iuXP3yaE/s1600/1975175_1376785199262228_219308134_n.jpg" style="clear: right; color: #cc0000; float: right; margin-bottom: 1em; margin-left: 1em; text-decoration: none;" target="_blank"><img border="0" class="CToWUd" height="213" src="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEhlzZggy5fUceX7cm6osp2aGwY9q4a5kG6qTrHDPP1d_1SUf8z14XAX78Ie0suxG1aJEB6y5cxavAqR88gngQZo0gkTE6jGMY1MJ_BSZhq56PmIqJLqXe5kPALE-kOMrTlBSP3iuXP3yaE/s1600/1975175_1376785199262228_219308134_n.jpg" style="border: none; padding: 8px;" width="320" /></a><br /> በፕሮግራሙ የተለያየ ዝግጅቶች የተደረጉ ሲሆን በተለያዩ ሰዎች የኢትዮጵያን የፖለቲካ ሁኔታ የሚዳስስ ጹሁፍ የቀረበ ሲሆን ለኢትዮጵያ ህዝብ ያለምንም ፖለቲካዊ ወገንተኝነት መረጃን በማቅረብ ለኢትዮጵያ ሕዝብ አይን እና ጆሮ የሆነውን ኢሳትን መርዳት እንደሚገባ በኖርዌይ የሚኖሩ የኢትዩጵያን ኮሚኒቲ ሊቀመንበር አቶ ፋሲል እና የኢሳት ኖርዌይ ዋና ተወካይ ጋዜጠኛ አበበ ደመቀ እንዲሁም በኖርዌይ የኢሳት ም/ሰብሳቢ የሆኑት አቶ ሙባረክ ንግግር አድርገዋል::በተጨማሪም አቶ እንግዳ ታደሰ የኢሳት በኖርዊይ አመሰራረት እና ስለ ኢሳት ባለቤትነት በህዝብ ዘንድ የሚወራው የተሳሰት ወሬ ትክክል እንዳልሆነ ኢሳት የማንም የፖለቲካ ድርጅት ንብረት እንዳልሆነ እና ኢሳት የኢትዮጵያ ሕዝብ ንብረት እንደሆነ ሕዝቡም ኢሳት የእኔ ነው በሚል ስሜት ኢሳትን እንዲረዳ እና እንዲደግፍ የኢሳትም አባል እንዲሆን ጥሪ በማቅረብ ንግግር አድርገዋል::<br /><br /><div style="clear: both; text-align: center;">
<a href="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEi2-wWgEPviER0w589Olwjj6pw-BlIbgAb1neV_hyWxYHud2Mqa-XeeGjHxXF5eZpRoRXlXIFC9Wjba_rfNW7_SKTEvwaDjtLt3d31xMbCLvgJqgUSc0iHa5jnHamV5g9ItGijjAvycarw/s1600/1912279_838871372805970_1171365345_n.jpg" style="clear: left; color: #cc0000; float: left; margin-bottom: 1em; margin-right: 1em; text-decoration: none;" target="_blank"><img border="0" class="CToWUd" height="426" src="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEi2-wWgEPviER0w589Olwjj6pw-BlIbgAb1neV_hyWxYHud2Mqa-XeeGjHxXF5eZpRoRXlXIFC9Wjba_rfNW7_SKTEvwaDjtLt3d31xMbCLvgJqgUSc0iHa5jnHamV5g9ItGijjAvycarw/s1600/1912279_838871372805970_1171365345_n.jpg" style="border: none; padding: 8px;" width="640" /></a></div>
<br /><div style="clear: both; text-align: center;">
</div>
@በፕሮግራሙ ላይ የተለያዩ አስደሳች ግጥሞች እና መነባንቦች በተለያዩ ሰዎች የቀረበ ሲሆን በጋዜጠኛ ደረጀ ሃብተወልድ ኑ ሀገራችንን እንስራ በሚል ርዕስ ኢትዮጵያኖችን ለስደት የዳረገው ወያኔ በሰዎች ላይ የሚያደርሰው ግፍ እና በደል እንደሆነ እና ስደት በሰው ሀገር ምንም ቢመችም ደስታን እንደማይሰጥ የስደትን ህይወት በሚመለከት አስደሳች እና ልብን የሚነካ ግጥም የቀረበ ሲሆን በጋዜጠኛ መታሰቢያ ቀፀላም ሁሉም ሰው የሀገሩ ሁኔታ ግድ እንዲለው እና ስለ ሀገር መቆርቆር ፣ሀገርን በሚመለከት ጉዳይ ላይ መሳተፍ ፖለቲከኛ መሆን እንዳይደለ ሀገራችን ከወያኔ ስርዓት ነጻ እስከምትሆን ሁሉም ሰው በጽናት መታገል እንደሚገባው አጽንኦት ሰጥታ ንግግር ያደረገች ሲሆን በስብሰባው ላይ ዋናው አላማ የነበረው ማንኛውም ሰው ኢሳት የእኔ ነው በሚል ቃል በኖርዌይ የሚኖሩ ኢትዮጵያኖች የኢሳት የባለቤትነት ስሜት ተሰምቷቸው ኢሳትን እንዲረዱ ከመሆኑ አኳያ በፕሮግራሙ ላይ ሲተላለፉ የነበሩት ግጥምም ሆነ ንግግር በዋናነት ኢሳት በመርዳት ላይ ያተኮረ ነበር :: በእለቱ የፕሮግራሙ አላማ የነበረው የገቢ ማሰባሰቢያ የጨረታ ፕሮግራም የተካሄደ ሲሆን በእለቱ ለኢሳት ማጠናከሪያ የሚሆን የተለያዩ ምግቦች ፣መጠጦች፣ ቀለበቶች፣እና ቲሸርቶች ለሽያጭ ቀርበዋል :: በተለያየ ጊዜ ለኢሳት እና ለፖለቲካ ድርጅቶች በሚደረጉ የገንዘብ ገቢ ማሰባሠቢያ ፕሮግራም ላይ በኖርዌይ የሚኖሩ ኢትዮጵያኖች ከየትኛውም ሀገር በበለጠ ንቁ ተሳትፎ እንደሚያደርጉ ይታወቃል::</div>
</div>
<img alt="" class="CToWUd" height="1" src="https://blogger.googleusercontent.com/img/proxy/AVvXsEhpN_ouzNlxHf77CdksTJqEHLIsmqINHhyphenhyphenIOKHgDEFWy_SZ7Iajq1eDtmkbdnYN4KH_AD7n7Beh68y5UmKInawC5IgMq_JqG8dVBkMAYvTeuztnLRWVKbAwaYDCbA1ZrrcofOdHUhBYwAS4TThava5Ws-GUioD68Ra8FZWo2mWAHUCRLm243iF4ttvkZ-34SqPkvwnWQ6-nvA6eTPWOr-GnXHOZhNr-PHJa9qV7fvrphQD0OkxPvIGX7JrA1QBNP7JPqETa=s0-d-e1-ft&utm_medium=email" width="1" /></div>
</td></tr>
</tbody></table>
Anonymoushttp://www.blogger.com/profile/17075260250738427924noreply@blogger.com0tag:blogger.com,1999:blog-4642557889799760933.post-9780550600804344482015-02-17T09:28:00.001-08:002015-02-17T09:28:50.748-08:00Addisua Ethiopia : የ2007ቱን ሀገራዊ ምርጫ ሂደት እና ከምርጫዉ ዉጭ ያሉ አዋጭ አማራጮችን በተመ...<a href="http://ethioaddisua.blogspot.com/2015/02/2007-7.html?spref=bl">Addisua Ethiopia : የ2007ቱን ሀገራዊ ምርጫ ሂደት እና ከምርጫዉ ዉጭ ያሉ አዋጭ አማራጮችን በተመ...</a>: February 14, 2015 | Filed under G7 Editorial , አማርኛ | Posted by admin አርበኞች ግንቦት 7: የአንድነትና ዲሞክራሲ ንቅናቄ፣ የኢትዮጵያ ሕዝ...Anonymoushttp://www.blogger.com/profile/17075260250738427924noreply@blogger.com0tag:blogger.com,1999:blog-4642557889799760933.post-14450175746011707282015-02-17T09:27:00.004-08:002015-02-17T09:27:46.826-08:00የ2007ቱን ሀገራዊ ምርጫ ሂደት እና ከምርጫዉ ዉጭ ያሉ አዋጭ አማራጮችን በተመለከተ የአርበኞች ግንቦት 7: የአንድነትና ዲሞክራሲ ንቅናቄ የአቋም መግለጫ<div id="container">
<div id="sidebar">
<div class="metasingle">
<span class="postDate">February 14, 2015 | </span>
<span class="postCategory">Filed under<a href="http://www.ginbot7.org/category/ginbot-7-editorial/" rel="category tag">G7 Editorial</a>,<a href="http://www.ginbot7.org/category/amharic-newspr/" rel="category tag">አማርኛ</a> | </span>
<span class="postAuthor">Posted by <a href="http://www.ginbot7.org/author/admin/" rel="author" title="Posts by admin">admin</a></span>
</div>
<a href="http://www.ginbot7.org/wp-content/uploads/2015/01/pg7-header.gif"><img alt="pg7-header" class="aligncenter wp-image-7690" height="134" src="http://www.ginbot7.org/wp-content/uploads/2015/01/pg7-header.gif" width="579" /></a>አርበኞች
ግንቦት 7: የአንድነትና ዲሞክራሲ ንቅናቄ፣ የኢትዮጵያ ሕዝብ በሰላማዊ፣ ተዓማኒና ፍትሀዊ በሆነ ምርጫ
የማይፈልጋቸውን መሪዎች መሻር፤ የሚፈልጋቸውን ደግሞ መሾም የሚያስችሉትን መሠረቶች ለመጣል የሚታገል ንቅናቄ ነው።
እንደሚታወቀው የሕዝብ እውነተኛ ፍላጎት የሚገለጽበት እውነተኛ ምርጫ እንዲኖር ገለልተኛና ቀልጣፋ የፍትህ ሥርዓት፣
የጦርና የፓሊስ ሠራዊት ሊኖሩ ይገባል። ነፃ የሚዲያ ተቋማትና በነፃነት የሚንቀሳቀሱ የሲቪክ ማኅበራት መኖርም
መታለፍ የሌለባቸው አቢይ ጉዳዮች ናቸው። አማራጭ ፓሊሲዎችን ማቅረብ የሚችሉ በነፃነት የሚንቀሳቀሱ የፓለቲካ
ፓርቲዎች ከሌሉም አማራጮች የሉምና ምርጫ ትርጉም የለውም። ይህ ሁሉ ቢሟላ እንኳን ምርጫውን የሚያስፈጽመው አካል
ገለልተኛ፣ ሀቀኛና ተዓማኒ ካልሆነ የሚደረገው ምርጫ የመራጩን ሕዝብ ፍላጎት የሚያንፀባርቅ ሊሆን አይችልም።<br />
ከላይ የተዘረዘሩትን የምርጫ እሴቶች ሙሉ በሙሉ ባይሆንም እንኳን የተወሰኑትን በመጠኑም ቢሆን ያካተተ ምርጫ
እንዲኖር መጣርና በሂደት የምርጫውን አፈፃፀም ማሻሻል ይቻል ይሆናል በሚል እምነት የዲሞክራሲ ኃይሎች በህወሓት
የሴራ ምርጫዎች ሲሳተፉ ቆይተዋል። ሆኖም በህወሓትና በእውነተኛ ምርጫ መካከል ያለው ተቃርኖ እያደር እየሰፋ ሲሄድ
እንጂ ሲጠብ አልታየም። በህወሓት ሙሉ ቁጥጥር ስር በሚካሄድ ምርጫ ኢትዮጵያን የሚጠቅም ለውጥ ሊመጣ ይችላል የሚለው
እምነት ለአርበኞች ግንቦት 7 ፈጽሞ የተሟጠጠው ከምርጫ 97 ማግስት ጀምሮ ነው። በግንቦት 7 ቀን 1997 ዓም
የኢትዮጵያ ሕዝብ በታላቅ የለውጥ ተስፋ የሰጠው ድምጽ በህወሓት የተዘረፈው ከላይ የተዘረዘሩት ተቋማት ያልነበሩ
በመሆናቸው፤ ስለዚህም ከምርጫ በፊት ተቋማቱን መገንባት፤ ተቋማቱን ለመገንባት ደግሞ ህወሓትን ከስልጣን ማስወገድ
ይገባል ብሎ በማመኑ ነው አርበኞች ግንቦት 7 በሁለገብ የትግል ስልት በመንቀሳቀስ ላይ የሚገኘው።<br />
<a name='more'></a><br />
ያም ሆኖ ግን በምርጫ ላይ ያላቸው ተስፋ ፈጽሞ ያልተሟጠጠ ፓርቲዎችን በማክበርና ሥራቸውንም አስቸጋሪ
ላለማድረግ ሲባል ከምርጫ 97 ወዲህ የነበሩ ብሄራዊም ሆነ ክልላዊ ምርጫዎችን አስመልክቶ የኢትዮጵያ ሕዝብ ከምርጫ
ዉጭ ያሉ ሌሎች አማራጮችን ብቻ እንዲመለከት አርበኞች ግንቦት 7 ጥሪ አድርጎ አያውቅም ነበር። አሁን ግን
የአገራችን ኢትዮጵያ የፓለቲካ ሁኔታዎች ይህንን የቆየ አቋም በሚያስቀይር መንገድ፤ የአገራችንን የወደፊት ዕድል ብቻ
ሳይሆን ባጠቃላይ ያካባቢውን ሰላም በሚጎዳ መልኩ ተቀይሯል። የሰሞኑ የወያኔ እርምጃዎች ትንሽ ተስፋ ያደርግ
የነበረውን የዴሞክራሲ ወገንተኛ ተስፋም እምሽክ አድርጎ በልቶታል:: እየተቃረበ ያለው ዓይነት የፌዝ ምርጫ ወያኔ
እንደ እንጄራ የራበውን የተቀባይነት እጦት ለአጭር ጊዜ ያስታግስለት ይሆናል እንጂ የሀገሪቱን እያደር እየተወሳሰበ
የመጣ ችግር ለጊዜውም እንኳን የሚያስታግስ አይሆንም፤ ይልቁንም ጊዜው በገፋ ቁጥር ችግሩ መቋጠሪያ የጠፋው እየሆነ
ይሄዳል::<br />
የሁኔታውን አሳሳቢነት ከግምት ውስጥ በማስገባት የአርበኞች ግንቦት 7: የአንድነትና ለዲሞክራሲ ንቅናቄ አመራር የወቅቱን የአገራችን የፓለቲካ ሁኔታ በጥንቃቄ መርምሮ የሚከተሉት ግንዛቤዎች ላይ ደርሷል።<br />
1. ህወሓት ብዙዎች እትዮጵያዊያን የተሰውላቸውን አንድነት ፓርቲንና መኢአድን በመበተን የድርጅቶቹን ስምና
ንብረት ለአገልጋዮቹ መስጠቱ፤ ከዚህ በፊት ሲያደርግ እንደነበረው የመራጭን ድምጽ መስረቅ ሳይበቃው የምርጫ
ተወዳዳሪንም መዝረፍ መጀመሩን አመላካች ነው። ይህ ተግባር ህወሓት የምርጫ ውጤትን ብቻ ሳይሆን ተወዳዳሪዎችንም እሱ
ራሱ ለመምረጥ መወሰኑን ያሳያል፤ ከዚህ በተጨማሪ የሴራ ምርጫውን ከጅምሩ ጀምሮ አስቀድሞ እስከተወሰነለት መዳረሻው
ድረስ ለምንም ዓይነት ያልተጠበቀ አጋጣሚ (በምርጫው ወቅት የሚደረጉትን ክርክር ተብዬዎች ጨምሮ) እድል ላለመስጠት
ወስኖ እየተንቀሳቀሰ መሆኑን በግልጽ ያሳያል፤<br />
2. ይህ እኩይ ውሳኔ በምርጫ ቦርድ ፊርማና አንደበት ቢነገርም ምንጩ የህወሓት ፓሊት ቢሮ መሆኑን የሚከተሉት ተግባራት ይጠቁማሉ፤<br />
2.1. በምርጫ ቦርድ በኩል እንዲገለጽ የተወሰነው እርምጃ ለማስመሰል ያክልም ቢሆን የህጋዊነት ሽፋን
እንዲኖረው አለመደረጉ ውሳኔው ፍጹም እብሪተኛ በሆነ አካል መወሰኑን ያመለክታል። እንዲህ ዓይነቱ እብሪተኛ አካል
ደግሞ የህወሓት ፓሊት ቢሮ ነው። ውሳኔውን ለማስፈፀም የነበረው ጥድፊያም ይህንኑ ያጠናክራል።<br />
2.2. ለማስመሰያ ያክል እንኳን ምንም አይነት የፍርድ ቤት ትዕዛዝ ሳይኖር ፓሊስ የአንድነትና የመኢአድ
ቢሮዎችን መውረሩ፤ ህወሓት አንድነትንና መኢአድን አጥፍቶ የድርጅቶቹን ስሞችና ንብረቶች ለሚፈልጋቸው ሰዎች ሰጥቶ
በአስቸኳይ ለምርጫ ድራማው በፊት መስመር ሊያሰልፋቸው መወሰኑን አመላካች ነው። እንዲህ ዓይነት ከባድ ውሳኔ
የሚሰጠው ደግሞ የህወሓት ፓሊት ቢሮ ብቻ ነው።<br />
2.3. ወደ ፈቃድ መንጠቅ ከመደረሱ በፊትም በሰማያዊ ፓርቲ፣ በአንድነትና በመኢአድ አባላት የደረሰው
አረመኔያዊ ድብደባ፤ ንቁ የፓለቲካ ተሳትፎ የሚያደርጉ ዜጎች ላይ የሚደርሰው እስር፣ መሰወርና እና ባልታወቁ ሰዎች
ተገድሎ መገኘት መብዛት እነዚህን አገራዊ ፓርቲዎች የመበተን የፓለቲካ ውሳኔ መሰጠቱን አመላካቾች ናቸው።<br />
3. ለጊዜው የፈቃድ ነጠቃና የንብረት ዘረፋ የተፈፀመው በአንድነትና በመኢአድ ላይ ቢሆንም በሰማያዊ ፓርቲ ላይ
በየእለቱ እየጠነከረ የመጣው የአፈና እርምጃም በተመሳሳይ ፓርቲውን ወደማገድ አለዚያም ፈጽሞ መንቀሳቀስ
ወደማይችልበት ደረጃ ሊያደርሰው ይችላል የሚል እምነት አሳድሯል። ሌሎች ፓርቲዎችም ከዚህ ህወሓት ካሰመረው የውሸት
ጫወታ መስመር የመውጣት ዝንባሌ ቢያሳዩ ተመሳሳይ እርምጃ አይቀርላቸውም።<br />
4. የህወሓት የወቅቱ የጥፋት ዒላማ ያነጣጠረው አንፃራዊ በሆነ መንገድ የተሻለ መዋቅርና ማኅበራዊ መሠረት
ባላቸው እና በአገራዊ አጀንዳዎቻቸው በሚታወቁ ፓርቲዎች ላይ መሆኑ፤ የወቅቱ የጥፋት ዘመቻ የኢትዮጵያ አንድነትን
የማዳከምና ከፋፍሎ የመግዛት የህወሓት ትልቁ አጀንዳ አካል መሆኑን ያሳያል።<br />
5. እራሱን በዘር ያደራጀዉና ኢትዮጰያ ዉስጥ ያለዉ ፖለቲካዊና ማኅበራዊ አደረጃጀት ከዚሁ እሱ ከተደራጀበት
የዘር አደረጃጀት ዉጭ እንዲሆን በፍጹም የማይፈቅደዉ የወያኔ አገዛዝ፤ መጣፊያው ሲያጥረውና ወደ ማይቀረው ውድቀቱ
ሲያመራ፤ እኔ ከሞትኩ ሰርዶ አይብቀል እንዳለችው አህያ አገራችን ኢትዮጵያን በቀላሉ ወደማትወጣዉ የዘዉግ ግጭት
ዉስጥ አስገብቶ ዘመናት ያስቆጠረዉ አንድነቷ እንዲፈረስ በትጋት እየሠራ መሆኑን ያሳያል።<br />
6. ከመለስ ዜናዊ ሞት ወዲህ ህወሓት ከሁሉን ጠቅላይ (totalitarian) አገዛዝ ወደ ፋሽስታዊ ቡድንነት
ያሽቆለቆለ መሆኑን አርበኞች ግንቦት 7 ተገንዝቧል። ህወሓት ዘረኛ፣ ጠቅላይና ፈላጭ ቆራጭ ጨቌኝ በመሆኑ ፋሽስት
ብለነዋል። ሆኖም በታሪክ የሚታወቁ ፋሺስታዊ አገዛዞች ከፍተኛ ብሄራዊ ስሜት የነበራቸው ሲሆን የህወሓት ፋሽስታዊ
አገዛዝ ግን ብሔራው ስሜት አልባ መሆኑ ልዩ እና የበለጠ አደገኛ ያደርገዋል። ይህ ፋሽስታዊ ቡድን የህወሓት
መሪዎችንና ጥቂት ሌሎች አጫፋሪዎቻቸውን የያዘ ለጊዜው አስተባባሪ መሪ የሌለው ሆኖም ግን የጦር ሠራዊትን፣ የስለላ
መዋቅሩንና ፓሊስን ተቆጣጥሮ በአሁኑ ሰዓት ኢትዮጵያን እየገዛ ያለው ይህ አስኳል የለሽ ፋሽስታዊ ቡድን መሆኑ እጅግ
አሳሳቢ ጉዳይ መሆኑን አርበኞች ግንቦት 7 ተገንዝቧል። ይህ ፋሽስታዊ ቡድን ተደላድሎ መሪ እንዲፈጥር ከተፈቀደለት
አገራችንን የከፋ መከራ ውስጥ ሊከታት እንደሚችል ግንዛቤ ተወስዷል።<br />
ከላይ በአጭሩ ከተራ ቁጥ 1 እስከ 6 የተዘረዘሩትን በማገናዘብ በግንቦት 2007 ሊደረግ የታቀደውን አምስተኛው
ዙር ሀገር አቀፍ የሴራ ምርጫን በተመለከተ የአርበኞች ግንቦት 7 አመራር ውሳኔዎችን አስተላልፎ ከዚህ የሚከተሉት
ጥሪዎችን ለኢትዮጵያ ሕዝብ አቅርቧል።<br />
1. በምርጫ 2007 መሳተፍ ለዲሞክራሲያዊ ለውጥ ሁኔታዎችን ከማመቻቸት ይልቅ ፋሽስታዊውን ቡድን የሚያጠናክርና
የኢትዮጵያን ሕዝብ የወደፊት ዕድል የሚገድል በመሆኑ፣ ለፍትህ፣ ለነፃነት፤ ለዲሞክራሲና ለአገር አንድነት ግድ
ያላቸው ወገኖች ሁሉ ከአሁኑ ከዚህ የይስሙላ ምርጫ ዉጭ ዓይኖቻቸውንና ሙሉ ጉልበታቸዉን በሌሎች የኢትዮጵያን ሕዝብ
ነፃነት በሚያፋጥኑ አማራጮች ላይ እንዲያሳርፉ ጥሪ ያደርጋል። አርበኞች ግንቦት 7 የኢትዮጵያ ሕዝብ ከዚህ ዓይን
ያወጣ የሴራ ምርጫ ይልቅ መብቱን፤ ነፃነቱንና እኩልነቱን በሚያፋጥኑለት በሕዝባዊ እምቢተኝነትና በሕዝባዊ አመፅ
የትግል አመራጮች ላይ እንዲሳትፍ ለመላው ያገሪቱ ሕዝብ ጥሪ ያስተላልፋል። ህወሓት ማኅበረሰባችንን ለመከፋፈልና
ለማባላት የሚያደርገውን እኩይ ሴራ በጋራ እንድናከሽፈው ወገናዊ ጥሪ ያስተላልፋል፤ “አንከፋፈልም፤ ተከፋፍለንም
አንጠቃም“ እንበል ይላል::<br />
2. ህወሓትን ማስወገድ የሚቻለው በሕዝባዊ እምቢተኝነትና በሕዝባዊ አመጽ በመሆኑ፤ ከሁለቱ አንዱንም አለመያዝ
ሌላ ሰው ታግሎ ነፃነቴን ያቀዳጀኝ እንደማለት የሚቆጠር በመሆኑ፤ እያንዳንዱ ኢትዮጵያዊ በአፋጣኝ ከእነዚህ ሁለት
የትግል ዘርፎች ዉስጥ የተሻለ አስተዋጽኦ አበረክታለሁ በሚለው የትግል ዘርፍ ውስጥ ተሳትፎ እንዲያደርግ ጥሪ
ያቀርባል።<br />
3. አርበኞች ግንቦት 7፣ በሁለቱም የትግል ዘርፎች ድርጅታዊ መዋቅሩን እያሰፋና ከሌሎች ድርጅቶች ጋር
በመተባበር በሕዝባዊ እምቢተኝነትና በሕዝባዊ አመጽ ህወሓትን ከስልጣን ለማስወገድ አቅዶ በመንቀሳቀስ ላይ የሚገኝ
በመሆኑ ኢትዮጵያዊያን በስፋት እንዲቀላቀሉት፤ በኅብረት እንድንቆም እና የህወሓትን ውድቀትና የኢትዮጵያን ትንሳኤ
እንድናፋጥን ጥሪ ያደርጋል::<br />
4. ያለንን አቅም በሙሉ ህወሓትን በማስወገድ ላይ ካዋልነው አንድ ጠንክር ያለ ሕዝባዊ አመጽ አገዛዙን
ሊያፍረክርክው የሚችል በመሆኑ፤ በአንድ ወይም በሌላ መንገድ ከምርጫ ጋር ለተያያዙ ሥራዎች ሊውል ታስቦ የነበረው
የሰው ኃይል፣ ጊዜ፣ ገንዘብና እውቀት ለሕዝባዊ አብዮት መቀስቀሻነት እንዲውል ጥሪ ያደርጋል።<br />
5. በውጭ አገራት የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ወገኖቻችንም በ2007 ምርጫ ላይ ጊዜና ንብረት ከማባከን ይልቅ
በአንድ ልብ በኢትዮጵያ ውስጥ ለሕዝባዊ አብዮት መቀስቀስ የበኩላቸውን አስተዋጽኦ እንዲያደርጉ ጥሪ ያደርጋል።
ከሁሉም ዴሞክራሲያዊ ኃይሎች የተውጣጣ አካል የዚህን ጥሪ ተፈፃሚነት እንዲከታተል ቢደረግ ይበልጥ ውጤታማ ይሆናል
ብሎ ያምናል።<br />
ድል ለኢትዮጵያ ሕዝብ!<br />
አርበኞች ግንቦት 7: የአንድነትና ዲሞክራሲ ንቅናቄ<br />
ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ<br />
<div class="widget widget_text" id="text-39">
</div>
<div class="widget widget_text" id="text-38">
<div class="textwidget">
<a href="http://www.ginbot7.org/free-andargachew-tsege-campaign/"><img alt="" height="108" src="http://www.ginbot7.org/wp-content/uploads/2014/07/Free-Andy-Site-side-Banner.jpg" title="Free Andy Site side Banner" width="300" /></a></div>
</div>
<div class="widget widget_text" id="text-6">
<div class="textwidget">
<a href="http://www.ginbot7.org/radio/"><img alt="" class="alignleft size-full wp-image-442" height="61" src="http://www.ginbot7.org/wp-content/uploads/2012/01/G7-Radio-Front-Banner.jpg" title="G7 Radio Front Banner" width="300" /></a></div>
</div>
<div class="widget widget_text" id="text-33">
<div class="textwidget">
<div style="text-align: center;">
17th February 2015 (<span style="color: red;"><a href="http://www.ginbot7.org/Audio/jan_apr2015/tdp1-150217-1700.ram" target="_blank"><span style="color: red;">Real</span></a></span>) (<span style="color: red;"><a href="http://www.ginbot7.org/Audio/jan_apr2015/tdp1-150217-1700.mp3" target="_blank"><span style="color: red;">MP3</span></a></span>) (<span style="color: red;"><a href="http://www.ginbot7.org/Audio/jan_apr2015/tdp1-150217-1700.wma" target="_blank"><span style="color: red;">WM</span></a></span>)</div>
<div style="text-align: center;">
14th February 2015 (<span style="color: red;"><a href="http://www.ginbot7.org/Audio/jan_apr2015/tdp1-150214-1700.ram" target="_blank"><span style="color: red;">Real</span></a></span>) (<span style="color: red;"><a href="http://www.ginbot7.org/Audio/jan_apr2015/tdp1-150214-1700.mp3" target="_blank"><span style="color: red;">MP3</span></a></span>) (<span style="color: red;"><a href="http://www.ginbot7.org/Audio/jan_apr2015/tdp1-150214-1700.wma" target="_blank"><span style="color: red;">WM</span></a></span>)</div>
<div style="text-align: center;">
12th February 2015 (<span style="color: red;"><a href="http://www.ginbot7.org/Audio/jan_apr2015/tdp1-150212-1700.ram" target="_blank"><span style="color: red;">Real</span></a></span>) (<span style="color: red;"><a href="http://www.ginbot7.org/Audio/jan_apr2015/tdp1-150212-1700.mp3" target="_blank"><span style="color: red;">MP3</span></a></span>) (<span style="color: red;"><a href="http://www.ginbot7.org/Audio/jan_apr2015/tdp1-150212-1700.wma" target="_blank"><span style="color: red;">WM</span></a></span>)</div>
</div>
</div>
<div class="widget widget_text" id="text-8">
<div class="textwidget">
<span style="color: blue; font-size: 12pt; line-height: 110%;">አቶ ኤፍሬም ማዴቦ የግንቦት 7 ሕዝብ ግንኙነት ወያኔ ሰሞኑን ስላወጣው አዲሱ የአንዳርጋቸው ቪዲዮ ከህብር ሬዲዮ ጋር ያደረጉት ቃለ ምልልስ</span>
<a href="http://www.ginbot7.org/2015/02/14/%e1%8b%a82007%e1%89%b1%e1%8a%95-%e1%88%80%e1%8c%88%e1%88%ab%e1%8b%8a-%e1%88%9d%e1%88%ad%e1%8c%ab-%e1%88%82%e1%8b%b0%e1%89%b5-%e1%8a%a5%e1%8a%93-%e1%8a%a8%e1%88%9d%e1%88%ad%e1%8c%ab%e1%8b%89-%e1%8b%89/Audio/interviews/ephrem-with-hiber-radio-04012015.mp3">(MP3) </a>
<hr style="border: 1px dotted #dddddd;" />
<span style="color: blue; font-size: 12pt; line-height: 110%;">SBS radio interview with Abebe Bogale </span>
<a href="http://www.ginbot7.org/2015/02/14/%e1%8b%a82007%e1%89%b1%e1%8a%95-%e1%88%80%e1%8c%88%e1%88%ab%e1%8b%8a-%e1%88%9d%e1%88%ad%e1%8c%ab-%e1%88%82%e1%8b%b0%e1%89%b5-%e1%8a%a5%e1%8a%93-%e1%8a%a8%e1%88%9d%e1%88%ad%e1%8c%ab%e1%8b%89-%e1%8b%89/Audio/SBS%20interview%20with%20Abebe%20Bogale%20Oct%2018%202014%20%20p1.mp3">(Part 1) </a>
<a href="http://www.ginbot7.org/2015/02/14/%e1%8b%a82007%e1%89%b1%e1%8a%95-%e1%88%80%e1%8c%88%e1%88%ab%e1%8b%8a-%e1%88%9d%e1%88%ad%e1%8c%ab-%e1%88%82%e1%8b%b0%e1%89%b5-%e1%8a%a5%e1%8a%93-%e1%8a%a8%e1%88%9d%e1%88%ad%e1%8c%ab%e1%8b%89-%e1%8b%89/Audio/SBS%20interview%20with%20Abebe%20Bogale%20Oct%2018%202014%20p2.mp3">(Part 2) </a>
<hr style="border: 1px dotted #dddddd;" />
<a href="http://www.ginbot7.org/news-paper/"><img alt="" class="alignleft size-full wp-image-440" height="63" src="http://www.ginbot7.org/wp-content/uploads/2012/01/G7-Newspaper-Front-Banner.jpg" title="G7 Newspaper Front Banner" width="265" /></a></div>
</div>
<div class="widget widget_text" id="text-9">
<div class="textwidget">
<div style="text-align: center;">
<a href="http://www.ginbot7.org/wp-content/uploads/2015/02/Ginbot_7_Dimts_Issue_No352.pdf" target="_blank"><span style="color: red;">ቁጥር 352 ጥር 29 2007 </span></a> </div>
<div style="text-align: center;">
<a href="http://www.ginbot7.org/wp-content/uploads/2015/02/Ginbot_7_Dimts_Issue_No351.pdf" target="_blank"><span style="color: red;">ቁጥር 351 ጥር 22 2007 </span></a> </div>
</div>
</div>
</div>
</div>
<div id="foo_widget1">
<div class="widget widget_text" id="text-24">
<h3 class="widgettitle">
Ginbot 7 Vision</h3>
<div class="textwidget">
The GINBOT 7 Movement envisions the creation
of a nation wherein each and every Ethiopian enjoys the full respect of
its democratic and human rights, achieves economic prosperity and social
justice, and the respect of the citizen’s life, safety and human
dignity.</div>
</div>
</div>
<div id="foo_widget2">
<div class="widget widget_text" id="text-27">
<h3 class="widgettitle">
የግንቦት 7 ራዕይ</h3>
<div class="textwidget">
የግንቦት 7 ንቅናቄ፣ እያንዳንዱ ኢትዮጵያዊ ዴሞክራሲያዊና ሰብአዊ መብቱ
የተከበረበት፣ የኢኮኖሚ ብልፅግናና ማኅባራዊ ፍትህ የሚያገኙበት፣ የዜጎች ህይወት፣ ደህንነትና ጥቅም የተከበረበት
ሃገር እንዲኖረው ማድረግ ነው።</div>
</div>
</div>
<div id="foo_widget3">
<div class="widget widget_text" id="text-42">
<h3 class="widgettitle">
Contact Us</h3>
<div class="textwidget">
<span style="color: #cb9a34;"><strong>Ginbot 7 Dimts Radio & Newspaper:</strong></span>
g7radio@ginbot7.org , +44 203 286 9661
<span style="color: #cb9a34;"><strong>Ginbot 7 Public Relations:</strong></span>
pr@ginbot7.org
<span style="color: #cb9a34;"><strong>Ginbot 7 Foreign Relations:</strong></span>
foreign@ginbot7.org
</div>
</div>
</div>
Anonymoushttp://www.blogger.com/profile/17075260250738427924noreply@blogger.com0tag:blogger.com,1999:blog-4642557889799760933.post-72805636541312340992015-02-17T09:24:00.001-08:002015-02-17T09:24:31.471-08:00Addisua Ethiopia : የአንድነት ለፍትህና ለዲሞክራሲ ፓርቲ አባላት በይፋ ሰማያዊ ፓርቲን ተቀላቀሉ<a href="http://ethioaddisua.blogspot.com/2015/02/blog-post_17.html?spref=bl">Addisua Ethiopia : የአንድነት ለፍትህና ለዲሞክራሲ ፓርቲ አባላት በይፋ ሰማያዊ ፓርቲን ተቀላቀሉ</a>: ጥር ፳፮(ሃያ ስድስት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም :-<<ብሄራዊ ምርጫ ቦርድና ኢህአዴግ በወሰኑብን ፖለቲካዊ ውሳኔ ምክንያት አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲን ተነጥቀናል>...Anonymoushttp://www.blogger.com/profile/17075260250738427924noreply@blogger.com0tag:blogger.com,1999:blog-4642557889799760933.post-35392563236281946082015-02-17T09:23:00.003-08:002015-02-17T09:23:32.419-08:00የአንድነት ለፍትህና ለዲሞክራሲ ፓርቲ አባላት በይፋ ሰማያዊ ፓርቲን ተቀላቀሉ<div class="cat_article_title">
<br /></div>
<img alt="የአንድነት ለፍትህና ለዲሞክራሲ ፓርቲ አባላት በይፋ ሰማያዊ ፓርቲን ተቀላቀሉ" src="http://abbaymedia.com/amharic/wp-content/themes/goodnews4/framework/scripts/timthumb.php?src=http://abbaymedia.com/amharic/wp-content/uploads/2015/02/Semayawi-udj.png&h=275&w=599&zc=1" title="የአንድነት ለፍትህና ለዲሞክራሲ ፓርቲ አባላት በይፋ ሰማያዊ ፓርቲን ተቀላቀሉ" />
ጥር ፳፮(ሃያ ስድስት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም :-<<ብሄራዊ ምርጫ ቦርድና
ኢህአዴግ በወሰኑብን ፖለቲካዊ ውሳኔ ምክንያት አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲን ተነጥቀናል>> ያሉ
የአንድነት ፓርቲ አባላት› በይፋ ሰማያዊ ፓርቲን መቀላቀላቸውን ሰማያዊ ፓርቲ አስታውቋል፡፡ በእነ በላይ ፍቃዱ
አመራርነት አንድነት ፓርቲን በተለያዩ የኃላፊነት ቦታዎች ሲመሩ የነበሩ አመራሮች ዛሬ ጥር 26 ቀን 2007 ዓ.ም
በሰማያዊ ፓርቲ ጽ/ቤት በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ፤ ከቀድሞ ፓርቲያቸው አንድነት ጋር የፕሮግራምም ሆነ የስትራቴጂ
ተመሳሳይነት ወዳለው ሰማያዊ ፓርቲ ተቀላቅለው ሰላማዊ ትግላቸውን ለመቀጠል መወሰናቸውን ይፋ አድርገዋል፡፡<br />
ሌሎችን የ አንድነት አባላትን በመወከል መግለጫውን የሰጡት፦ የቀድሞው አንድነት ፓርቲ አፈ ጉባዔ አቶ አበበ
አካሉ፣ ምክትል አፈ ጉባዔ አቶ ፀጋዬ አላምረው፣ የአዲስ አበባ ምክር ቤት ሰብሳቢ አቶ ነገሰ ተፋረደኝ እና
የወጣቶች ጉዳይ ኃላፊው አቶ ስንታየሁ ቸኮል ናቸው፡፡<br />
‹‹የምናምነው በሰላማዊ ትግል ብቻ ነው፡፡ ይህን ሰላማዊ ትግል ለመምራት ደግሞ ሰማያዊ ፓርቲ ብቁ ነው ብለን
በማመን ፓርቲውን ተቀላቅለናል›› ብለዋል የቀድሞዎቹ የአንድነት አመራሮች። በዚህም መሰረት በርከት ያሉ
የአንድነት አመራሮችና አባላት በይፋ የሰማያዊ ፓርቲን የአባልነት ፎርም መሙላታቸው ተመልክቷል፡፡<br />
በሌላ በኩል የአንድነት አባላት ሰማያዊ ፓርቲን መቀላቀላቸውን አስመልክቶ መግለጫ ለመስጠት ወደ ሰማያዊ ቢሮ
ባቀኑበት ወቅት ፖሊስ ሰማያዊ ፓርቲ ቢሮ ድረስ በመግባት፦ ‹‹በሰማያዊ ስም መግለጫ የሚሰጡ አካላት እንዳሉ
ሰለሰማን ነው›› በሚል ለፓርቲው አመራሮች ጥያቄዎችን ማቅረባቸውን ከሰማያዊ ፓርቲ ጽህፈት ቤት የወጡ መረጃዎች
ያመለክታሉ።፡፡ ይህ በእንዲህ እንዳለ-“በመድብለ ፓርቲ ስርዓት ስልጣን ይያዛል ብሎ ማመን ህዝቡን ማታለል ነው”
ሲል አንድነት ፓርቲ አስታወቀ አንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ ባወጣው መግለጫ ስርዓቱ ለመድብለ ፓርቲ ፖለቲካ
የሚመች የአስተሳሰብ ለውጥ እስካላመጣ ድረስ ፣ በመድብለ ፓርቲ ስርዓት ስልጣን ይያዛል ብሎ ማመን ህዝቡን ማታለል
ነው ብሎአል። የምርጫ ቦርድ ፓርቲውን ለማፍረስ የወሰደውን እርምጃ አጥብቆ የኮነነው አንድነት፣ አሁን ባለው
ሁኔታ የመድብለ ፓርቲ ፖለቲካ ተቀበረዋል የሚል ድምዳሜ ላይ መድረሱን አስታውቋል። አባሎቹ ይህን ህገወጥ እርምጃ
በፅኑ እየተቃወሙ ለነፃነትና ለኢትዮጵያዊነት የሚከፈለውን መስዋዕትነት ለመከፍል ዝግጁ መሆን እንደሚኖርባቸው
አሳስቧል፡፡ ምርጫን በተመለከተ ፓርቲው አቋሙን ሲገልጽ፣ በአምስት ዓመት የሚደረግ ክብረ በዓል አድርጎ ለማድመቅ
እና የህዝብ ሀብት ለማባከን በሚደረግ ሂደት ተሳታፊ ለመሆን አዲስ ፓርቲ መመስረትም ሆነ አሁን ካሉት ፓርቲዎች ጋር
ተቀላቅሎ መታገል የሚያመጣው ለውጥ የለም ብሎአል፡፡ በመድብለ ፓርቲ ሰርዓት ስልጣን ይያዛል ብሎ ማመን ህዝቡን
ማታለል ነው የሚል ፅኑ እምነት መያዙን የሚገልጸው አንድነት፣ የፓርቲ ፖለቲካ አላበቃም ብለው የሚያምኑ
የአንድነት አባላት ካሉ በራሳቸው ነፃ ውሳኔ ወደ ፈለጉት ፓርቲ ተቀላቅለው የመታግል መብታቸው መጠበቁንም
አስታውሷል። ህዝቡ የትግሉ ባለቤት ሆኖ የስርዓት ለውጥ እንዲመጣ የፓርቲው አባላት ሀገራዊ ግዴታቸውን ለመወጣት
ቁርጠኞች መሆናቸውንም መግለጫው ጠቅሷል። አንድነት ፓርቲ በምርጫ ቦርድ ውሳኔ እንዲፈርስ መደረጉ ብዙ
ኢትዮጵያውያንን አበሳጭቷል።
Anonymoushttp://www.blogger.com/profile/17075260250738427924noreply@blogger.com0tag:blogger.com,1999:blog-4642557889799760933.post-16592180270972461982015-02-17T09:21:00.002-08:002015-02-17T09:31:57.964-08:005 የአየር ሃይል የጥበቃ አባላትና 2 ፓይለቶች ጠፉ<img alt="5 የአየር ሃይል የጥበቃ አባላትና 2 ፓይለቶች ጠፉ" src="http://abbaymedia.com/amharic/wp-content/themes/goodnews4/framework/scripts/timthumb.php?src=http://abbaymedia.com/amharic/wp-content/uploads/2015/01/airforce.jpg&h=275&w=599&zc=1" title="5 የአየር ሃይል የጥበቃ አባላትና 2 ፓይለቶች ጠፉ" /><br />
Feb 06, 2015<br />
<div>
ጥር ፳፱(ሃያ ዘጠኝ) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-የኢሳት የአየር ሃይል ምንጮች እንደገለጹት ከሁለት
ሳምንት በፊት 5 የአየር ሃይል የጥበቃ አባላት እስከነ ሙሉ ትጥቃቸው እንዲሁም 2 ፓይለቶች ከድሬዳዋ አየር ሃይል
ጠፍተዋል። የጥበቃ አባላቱም ሆነ ፓይለቶቹ ያሉበትን ለማወቅ የተደረገው ጥረት እስካሁን አልተሳካም። ይህንን
ተከትሎ ጄ/ል ሳሞራ የኑስ ከመቶ አለቃ ማእረግ በላይ ያላቸውን አየር ሃይል አባላት ሰብስበው ግምገማ አካሂደው
ነበር።<br />
ጄ/ል ሳሞራ “የአየር ሃይል አባላት ለምን ይከዳሉ? አሁን ያላችሁትስ ምን ታስባላችሁ?” የሚል ጥያቄ
ለተሰብሳቢው ያቀረቡ ሲሆን፣ የአየር ሃይል አባላቱም ከፍተኛ የሆነ የአስተዳደር በደል እንደሚደርስባቸው፣ ከእጅ
ወደ አፍ የሆነ ክፍያ እንደሚከፈላቸው፣ በመኖሪያ ቤት እጦት እንደሚሰቃዩ ገልጸዋል። መኮንኖቹ በርካታ ችግሮችን
ዘርዝረው ያቀረቡ ቢሆንም፣ ጄ/ል ሳሞራ ችግሮችን ከመስማት ውጭ ምንም አይነት ምላሽ ሳይሰጡ ሄደዋል።<br />
<a name='more'></a><br />
የአየር ሃይል አባላት ሞራል ( ስሜት) መዳከም ገዢው ፓርቲ በሩሲያ ቅጥር አብራሪዎች ላይ እምነቱን እንዲጥል
አድርጎታል። የትግራይ ተወላጅ የሆኑት ሻምበል ሳሙኤል ግደይ እና ቴክኒሻን ብርሃን ግደይ ከመቶ አለቃ ቢልልኝ
ደሳለኝ ጋር በመሆን ስርአቱን አናገለግልም ብለው ሄሊኮፕተር ይዘው መጥፋታቸው፣ የህወሃትን የዘር ፖለቲካ መሰረት
እንዳናጋው ምንጮች ይገልጻሉ። ለወትሮው ይታመኑ የነበሩ የትግራይ ተወላጅ የአየር ሃይል አባላት ሳይቀሩ የሚታመኑ
ሆነው ባለመገኘታቸው ፣ ባለስልጣናቱ አይናቸውን የውጭ ቅጥረኞች ላይ እያዞሩ ነው።<br />
ስርዓቱን አናገለግልም ብለው የጠፉት የአየር ሃይል አባላት የተቃዋሚ ድርጅቶችን ተቀላቅለው እየታገሉ ነው።
በሌላ በኩል ደግሞ የአፍሪካ መሪዎችም ሆነ የሌሎች አገራት መንግስታት ለስብሰባ ወደ አዲስ አበባ በሚመጡበት ጊዜ
ለደህንነት ስራም ሆነ ለልዩ ጥበቃ የሚመደቡት የአንድ ብሄር ተወላጆች ናቸው በማለት የሌሎች ክልሎች የደህንነት
አባላት ቅሬታ ማሰማታቸው ታውቋል። የ24ኛው የአፍሪካ የመሪዎች ጉባኤ ከተካሄደ በሁዋላ ለግምገማ ከተጠሩት ምድብተኛ
የደህንነት ሰራተኞችና የጸጥታ አካላት መካከል አንዳንዶች፣ ” ለመሪዎችና ለእንግዶች ደህንነት የሚመደቡት
ጠባቂዎች የአንድ አካባቢ ተወላጆች ብቻ መሆናቸው፣ “ስርአቱ የእናንተ አይደለም፣ አናምናችሁም” የሚል መልክት አለው
በማለት በድፍረት ለገምጋሚዎች ተናግረዋል።<br />
“በብሄራችን ምክንያት ተበድለናል” ያሉት የደህንነት ሰራተኞችና ጠባቂዎች፣ ደረሱብን ያሉዋቸውን በርካታ ችግሮች
ዘርዝረው አቅረበዋል። ” በኢትዮጵያ ውስጥ አሸባሪዎች ራሳቸውን እያደራጁና መረባቸውን እየዘረጉ በመጡበት ሁኔታ
የምናምነውን ሰው እንመድባለን” የሚል መልስ ግምገማውን ከሚመሩ መሪዎች የተሰጠ ሲሆን፣ ተሳታፊዎች በተሰጠው
መልስ ማዘናቸውን በግምገማው የተሳተፉ የኢሳት ምንጮች ገልጸዋል።</div>
Anonymoushttp://www.blogger.com/profile/17075260250738427924noreply@blogger.com0tag:blogger.com,1999:blog-4642557889799760933.post-47289733760894569012015-02-17T07:48:00.001-08:002015-02-17T07:48:22.058-08:00The 60th Birthday celebration of Andargachew Tesige in Oslo Norway<table style="background-color: white; color: black; font-family: Georgia, Helvetica, Arial, sans-serif; font-size: 13px; line-height: 18px;"><tbody>
<tr><td style="font-family: arial, sans-serif; line-height: 1.4em; margin: 0px;"><div style="margin-bottom: 3px; margin-top: 1em;">
<span style="color: #555555; font-family: Georgia, Helvetica, Arial, sans-serif; line-height: 1.4em;">Posted:</span><span style="color: #555555; font-family: Georgia, Helvetica, Arial, sans-serif; line-height: 1.4em;"> </span><span style="color: #555555; font-family: Georgia, Helvetica, Arial, sans-serif; line-height: 1.4em;">15 Feb 2015 01:40 PM PS</span></div>
<div style="font-family: Georgia, Helvetica, Arial, sans-serif; margin: 0px;">
<div class="MsoNormal" style="margin: 0px;">
On february 14.2015 was a big day for DECSON celebrating our Hero Andargachew Tesige 60th birthday prepared by (Democratic Change in Ethiopia Support Organization Norway)</div>
<div class="MsoNormal" style="margin: 0px;">
92 milio -4miliio banda 88miloions Ethiopians we are Andargachew .</div>
<div class="MsoNormal" style="margin: 0px;">
<br /></div>
<div class="MsoNormal" style="margin: 0px;">
<br /></div>
<div class="MsoNormal" style="margin: 0px;">
<a href="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEht3M_CQWhksm-885BLlHQAbHMwTkyFFCgqR-tSsXrpqXYV5j4NrycPYS5FXB-9AKalEY83GpXN_HP5wwkcZG-ulvzZ6ksmqRjUlxtmYIM941kZElD8NQX2Tw8WPoofqW7Wa20MnWKRBZg/s1600/DSC_0007.JPG" style="clear: left; color: #1155cc; float: left; margin-bottom: 1em; margin-right: 1em;" target="_blank"><img border="0" class="CToWUd" height="426" src="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEht3M_CQWhksm-885BLlHQAbHMwTkyFFCgqR-tSsXrpqXYV5j4NrycPYS5FXB-9AKalEY83GpXN_HP5wwkcZG-ulvzZ6ksmqRjUlxtmYIM941kZElD8NQX2Tw8WPoofqW7Wa20MnWKRBZg/s1600/DSC_0007.JPG" width="640" /></a>As its known its has been almost 8 month since the brave hero and freedom fighter Andrgachew Tsgi has been kidnapped and arrested by the criminal regim TPLF.</div>
<div style="clear: both; text-align: center;">
<a href="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEiqA1V5PYEN15MdahjoIeutOQrbR3UCo5wdWr0kPbR5VO_nM-dVRIHsJk-rrrQrSdOeG6tlC1XEjxXJ3QWfsOBOZLIinHBr23fKLDetNdrE6YpdfpNNx-ScUtM9bNXYu4A7bebLglJL7Eo/s1600/nor-2.jpg" style="color: #1155cc; margin-left: 1em; margin-right: 1em;" target="_blank"><img border="0" class="CToWUd" height="358" src="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEiqA1V5PYEN15MdahjoIeutOQrbR3UCo5wdWr0kPbR5VO_nM-dVRIHsJk-rrrQrSdOeG6tlC1XEjxXJ3QWfsOBOZLIinHBr23fKLDetNdrE6YpdfpNNx-ScUtM9bNXYu4A7bebLglJL7Eo/s1600/nor-2.jpg" width="640" /></a></div>
<div class="MsoNormal" style="margin: 0px;">
<a href="http://www.zehabesha.com/wp-content/uploads/2015/02/Norway1.jpg" style="color: #1155cc;" target="_blank"><br /></a></div>
<div class="MsoNormal" style="margin: 0px;">
Andargachew Tsige, secretary-general of Ginbot 7 has been labelled as a terrorist and labelled as working in a terrorist organisation by the Ethiopian government) only because He and his organization movement is a threat to the regime.</div>
<div class="MsoNormal" style="margin: 0px;">
<br /></div>
<div class="MsoNormal" style="margin: 0px;">
The 60th birthday celebration of Andargachew Tsige was world wide and here in Oslo celebrated with warm cermoney presented about Andargachew’s previous life history in a projector, like his educational background, where he studys and also his struggle for freedom.<br />In additional there was a poem and birthday song.</div>
<div class="MsoNormal" style="margin: 0px;">
</div>
<div class="MsoNormal" style="margin: 0px;">
Their was an invited gusts out of Norway who attend the celebration. People who love him and knows him were presented a speech about his patriotism and honest struggle. They called Him a true Ethiopian and the father of Ethiopians.</div>
<div class="MsoNormal" style="margin: 0px;">
We Ethiopians can learn from Andargachew Tsige that freedom can not come without struggle and sacrifice.</div>
<div class="MsoNormal" style="margin: 0px;">
Even though he is facing hard time in Ethiopia he is remebered by the people who cares about him and will never stop pressing for his release until justice is served.</div>
<div class="MsoNormal" style="margin: 0px;">
Hi is our hero and symbol of struggle that shows us commitment,devotion who cares for his motherland over his family. who never deserve to be in prison instead he deserves rewards for heroism.</div>
<div class="MsoNormal" style="margin: 0px;">
Related Posts:</div>
</div>
</td></tr>
</tbody></table>
Anonymoushttp://www.blogger.com/profile/17075260250738427924noreply@blogger.com0tag:blogger.com,1999:blog-4642557889799760933.post-63343669074429058612015-02-16T15:02:00.005-08:002015-02-16T15:02:58.062-08:00ሰበር ዜና – ምርጫ ቦርድ ሰማያዊ ፓርቲን ከምርጫ ለማገድ ፍላጎት እንዳለው ታወቀ፣ ‹‹ሰማያዊ ሳይጠብቁት በመላ አገሪቱ ዕጩ በማቅረቡ ደንግጠዋል›› ኢ/ር ይልቃል ጌትነት<center style="background-color: white; font-family: nyala, 'GF Zemen', 'GF Zemen Unicode', 'Visual Geez Unicode'; font-size: 14px; line-height: 21px;">
<span style="font-size: 17px;"> February 15, 2015</span></center>
<div id="getsocialmain" style="background-color: white; border: 0px; font-family: nyala, 'GF Zemen', 'GF Zemen Unicode', 'Visual Geez Unicode'; font-size: 14px; line-height: 21px; margin: 0px; padding: 0px; vertical-align: baseline;">
<div style="border: 0px; font-family: inherit; font-size: 17px; font-style: inherit; margin-bottom: 15px; padding: 0px; vertical-align: baseline;">
<strong>• ‹‹ሰማያዊ ሳይጠብቁት በመላ አገሪቱ ዕጩ በማቅረቡ ደንግጠዋል›› ኢ/ር ይልቃል ጌትነት</strong></div>
<div style="border: 0px; font-family: inherit; font-size: 17px; font-style: inherit; margin-bottom: 15px; padding: 0px; vertical-align: baseline;">
(ነገረ-ኢትዮጵያ) ምርጫ ቦርድ በየወረዳው ለሚገኙ የምርጫ ቦርድ አስፈፃሚዎች ‹‹ከቦርድ የሚጠበቅ ውሳኔ ስላለ፣ ሰኞ ተሰብስበን እስክንወስን ድረስ የሰማያዊ ፓርቲ ዕጩዎቹን ወደ ቅጽ 4 እንዳታዘዋውሩ›› የሚል መልዕክት ማስተላለፉን እና ሰማያዊ ፓርቲ ያቀረባቸውን ዕጩዎች ከመቀነስ ጀምሮ ፓርቲውን ከምርጫው ለማገድ ፍላጎት እንዳለው ከምርጫ አስፈጻሚዎች መረጃዎች ደርሰውናል ሲሉ የፓርቲው ሊቀመንበር ኢ/ር ይልቃል ጌትነት ለነገረ ኢትዮጵያ ገልጸዋል፡፡</div>
<div style="border: 0px; font-family: inherit; font-size: 17px; font-style: inherit; margin-bottom: 15px; padding: 0px; vertical-align: baseline;">
ፓርቲው ከትግራይ፣ እስከ ሞያሌ ጫፍ ዕጩ ማቅረቡ ለገዥው ፓርቲ ያልተጠበቀና አስደንጋጭ ሆኖበታል ያሉት ኢ/ር ይልቃል በህጋዊ መንገድ እየተንቀሳቀሰ የሚገኘው ሰማያዊ ፓርቲ ላይ የሚደረጉት ጫናዎች ተጠናክረው መቀጠላቸውን ለነገረ ኢትዮጵያ ገልጸዋል፡፡ ‹‹ሰማያዊ ሰይጠብቁት በመላ አገሪቱ ዕጩ በማቅረቡ ደንግጠዋል፡፡ በአዲስ አበባ 23 ዕጩዎችን አቅርበናል፡፡ አዲስ አበባ ውስጥ አንድ ዕጩ ያቀረቡ ፓርቲዎች ሳይቀር በሚዲያ ሲነገርላቸው ሰማያዊ ፓርቲ ያቀረባቸውን ዕጩዎች ለመግለጽ ፈቃደኛ አልሆኑም፡፡ ዛሬ ጠዋት ደግሞ የምርጫ ቦርድ ባለስልጣናት በቴሊቪዥን ቀርበው ‹ሰማያዊ በተደጋጋሚ ብንነግረው አልሰማም፣ በመሆኑም ሰኞ ቦርዱ ተሰብስቦ ውሳኔ ያስተላልፋል› ብለዋል፡፡ ይህም የሚያሳየው ሰማያዊ በምርጫው እንዳይሳተፍ ችግር መፍጠር እንደሚፈልጉ ነው፡፡›› ሲሉ ፓርቲው ላይ እየተፈጠረበት ያለውን ጫና ገልጸዋል፡፡</div>
<div style="border: 0px; font-family: inherit; font-size: 17px; font-style: inherit; margin-bottom: 15px; padding: 0px; vertical-align: baseline;">
የምርጫ ቦርድ ጽ/ቤት ምክትል ኃላፊ አቶ ወንድሙ ጎላ በዛሬው ዕለት በኢቢሲ ቀርበው ሰማያዊ ይቅርታ ባለመጠየቁና ማስጠንቀቂያዎችን ባለመቀበሉ ነገ ሰኞ ጥር 9/2007 ዓ.ም ውሳኔ ያስተላልፋል ብለዋል፡፡</div>
<div style="border: 0px; font-family: inherit; font-size: 17px; font-style: inherit; margin-bottom: 15px; padding: 0px; vertical-align: baseline;">
ከሌሎች ፓርቲዎች ሰማያዊን በመቀላቀል በፓርቲው ምልክት ለመወዳደር የወሰኑ ዕጩ ተወዳዳሪዎች እንዲሰረዙ መደረጉና በሌሎች ዕጩዎች ላይም ከፍተኛ ወከባ እየደረሰባቸው እንደሚገኝ ነገረ ኢትዮጵያ መዘገቧ ይታወሳል፡፡</div>
<div style="border: 0px; font-family: inherit; font-size: 17px; font-style: inherit; margin-bottom: 15px; padding: 0px; vertical-align: baseline;">
ይህ በዚህ እንዳለ፣ በምዕራብ ጎጃም ዞን ፈረሲት ወረዳ የሰማያዊ ፓርቲ ዕጩ ተወዳዳሪ የሆነው አቶ ግርማ ቢተው በፈረሲት ወረዳ ፖሊሶች መያዙን ለማወቅ ተችሏል፡፡</div>
<div class="_5pbx userContent" data-ft="{"tn":"K"}" style="border: 0px; font-family: inherit; font-style: inherit; margin: 0px; padding: 0px; vertical-align: baseline;">
<div style="border: 0px; font-family: inherit; font-size: 17px; font-style: inherit; margin-bottom: 15px; padding: 0px; vertical-align: baseline;">
በተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች የሚገኙ የሰማያዊ ፓርቲ ዕጩ ተወዳዳሪዎች በገዥው ፓርቲ ደህንነቶችና ፖሊስ ወከባ እየደረሰባቸው እንደሚገኝ ተገልጾአል፡፡</div>
</div>
</div>
Anonymoushttp://www.blogger.com/profile/17075260250738427924noreply@blogger.com0tag:blogger.com,1999:blog-4642557889799760933.post-10225572302000834692015-02-16T14:56:00.000-08:002015-02-16T14:56:08.270-08:00<table style="background-color: white; color: black; font-family: Georgia, Helvetica, Arial, sans-serif; font-size: 13px; line-height: 18px;"><tbody>
<tr><td style="font-family: arial, sans-serif; line-height: 1.4em; margin: 0px;"><div style="margin-bottom: 3px; margin-top: 1em;">
<a href="http://feedproxy.google.com/~r/DiggingForTruthOneNationandOneCountryEthiopia/~3/YRFXfisG5R8/blog-post.html?utm_source=feedburner&utm_medium=email" name="14b2cce04dbd3a05_1" style="color: #1155cc; font-family: Arial, Helvetica, sans-serif; font-size: 18px;" target="_blank">ታላቅ ሰላማዊ ሰልፍ በኖርዌይ ኦስሎ በደማቅ ሁኔታ ተካሄደ</a></div>
<div style="color: #555555; font-family: Georgia, Helvetica, Arial, sans-serif; margin-bottom: 3px; margin-top: 9px;">
<br /></div>
<div style="font-family: Georgia, Helvetica, Arial, sans-serif; margin: 0px;">
<span style="color: #141823; font-family: Helvetica, Arial, 'lucida grande', tahoma, verdana, arial, sans-serif; font-size: 14px; line-height: 20px;">በዲሞክራሲያዊ ለውጥ በኢትዮጵያ ድጋፍ ድርጅት ኖርዌ በወጣቶች ክፍል አስተባባሪነት በዛሬው እለት ሰኞ( January 26,2015) በኖርዌ ኦስሎ በእንግሊዝ ኢንባሲ ፊት ለፊት በኖርዌይ የሚኖሩ አገር ወዳድ ኢትዮጵያውያን በህብረት ሁነው ከ14፡00 _15፡00 ስዓት ታላቅ የተቃውሞ ሰላማዊ ሰ</span><span style="color: #141823; font-family: Helvetica, Arial, 'lucida grande', tahoma, verdana, arial, sans-serif; font-size: 14px; line-height: 20px;">ልፉ በደማቅ ሁኔታ አካሄዱ።<br />የሰልፉ ዋና አላማ የግንቦት 7 የፍትህ የነፃነትና የዲሞክራሲ ንቅናቄ ዋና ፀሃፊ የነበሩትንና የሰባዊ መብት ተቆርቋሪ የሆኑትን አቶ አንዳርጋቸው ፅጌ በአረመኔው፣ ሰው በላ፣ ጨቋኙና በአንምባ ገነኑ የወያኔ ፋሺስታዊ ቡድን የአለም አቀፍ የሰባዊ መብትን ህግ በጣሰ መንገድ በሰኔ 2014 ታፍነው እስኳሁንም ድረስ ፍትህ ተነፍገው በእስር ቤት መታሰራቸውን ለመቃወም እንዲሁም የእንግሊዝ መንግስት አርበኛው የነጻነት ታጋዩ አንዳርጋቸው እየተፈጸመበት ያለውን ተፈጥሮአዊና ዲሞክራሲያዊ የመብት ጥሰት ተመልክቶ ከእስር ሊወጣበት የሚችልበትን አፋጣኝ ህጋዊ እርምጃ እንዲወስዱ ለማሳሰብ ነው። </span><br /><div style="clear: both; text-align: center;">
<a href="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEh2Ui7gTTHvJemxM_MWDFFaSsRlPxRVUZyDverCvQHxyvD3CMuBarhMFosJK1kxsp6PoXaFx1oIwRmnQnzajWvxk6OzYJJ7Cvn0RUjomnHrWi6fwvfdloeJ4iv5vwc2cm8XWt7eCPJwgPo/s1600/DSC_0064.JPG" style="clear: left; color: #1155cc; float: left; margin-bottom: 1em; margin-right: 1em;" target="_blank"><img border="0" class="CToWUd" height="213" src="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEh2Ui7gTTHvJemxM_MWDFFaSsRlPxRVUZyDverCvQHxyvD3CMuBarhMFosJK1kxsp6PoXaFx1oIwRmnQnzajWvxk6OzYJJ7Cvn0RUjomnHrWi6fwvfdloeJ4iv5vwc2cm8XWt7eCPJwgPo/s1600/DSC_0064.JPG" width="320" /></a></div>
<span style="color: #141823; font-family: Helvetica, Arial, 'lucida grande', tahoma, verdana, arial, sans-serif; font-size: 14px; line-height: 20px;"><br />በተጨማሪም አንዳርጋቸው ከተያዘበት ቀን ጀምሮ አገር ወዳድ ኢትዮጵያውያን በወያኔ የተፈጸመውን የውንብድና ድርጊት በመቃዎም ለእንግሊዝ መንግሥት በተለያየ መልኩ የአገሩን ዜጋ ህይወት ይታደግ ዘንድ በተደጋጋሚ ለማሳሰብ ቢሞከርም አፋጣኝ እርምጃ አለመወሰዱ ብዙዎችን አስቆጥቷል።<br />አንዳርጋቸው አገር ወዳድ፣ ሰላም ፈላጊ፣ ነጻነትና ፍትህ ናፋቂ፣ ለህዝብና ለአገር ክብር ተቆርቋሪ፣ ከእራሱ እና ከሚወዳቸው ቤተሰቦቹ ይልቅ ለእናት አገሩ ኢትዮጵያ ጊዜውን፣ እውቀቱንና ህይወቱን የሰዋ ብርቅዬ የኢትዮጵያ ጀግና መሆኑን በኩራት መስክረዋል። የውጭ ዜጎችም ሳይቀሩ ኢትዮጵያዊ ማንዴላ ብለው ሰይመውታል። ለዲሞክራሲ መከበር ለሚታገል አርበኛ እስርና እንግልት ኮቶ እንደማይገባ በተለይ የእንግሊዝ መንግሥት በትኩረት ሊመክርበት የሚገባ አንገብጋቢ ጉዳይ መሆኑን እና በወያኔ ላይ ግፊትና ጫና መፍጠር እንዳለበት ሁሉም ተሰላፊዎች ድምጻቸውን ከፍ አድርገው መልእክታቸውን አስተላልፈዋል።</span><br /><span style="color: #141823; font-family: Helvetica, Arial, 'lucida grande', tahoma, verdana, arial, sans-serif; font-size: 14px; line-height: 20px;"><br />እንዲሁም ሰልፈኞቹ የተለያዩ መፈክሮችን በመያዝ በታላቅ ድምጽና ስሜት የኖርዌይ ቅዝቃዜና በረዶ ሳይበግራቸው ለኢንባሲው አሰምተዋል። ከአሰሟቸው መፈክሮች መካከል ለአብነት ፣ “Andargachew is a freedom fithter, UK, were is your citizen, Free Andrgachew Tsige, Andargachew is our icon of democracy, where is your action , stop discrimination among citizens, Yes, we are all Andrgachew Tsige, Yes, Andargachew is an Ethiopian Mandela, Brtain don't support terrirost regim in Ethiopia, ” የሚሉት ይገኙበታል::<br />እንደተለመደው በድርጅቱ የተዘጋጀውን ደብዳቤ በድርጅቱ ተወካዮች በአቶ ይበልጣል ጋሹ እና በአቶ ዮናስ ዮሴፍ አማካኝነት ለእንግሊዝ ኢምባሲ ተወካይ የአቶ አንዳርጋቸው ጽጌ ጉዳዩ ትኩረት የሚሻና ጊዜ የማይሰጠው መሆኑን በመግለጽ ህይወቱም በእጅጉ አሳሳቢ ደረጃ ላይ እንዳለ በጥብቅ በማሳሰብ ደብዳቤውን በኢምባሲው ተወካይ አማካኝነት እንዲደርሳቸው ተደርጓል። </span><br /><br /><span style="color: #141823; font-family: Helvetica, Arial, 'lucida grande', tahoma, verdana, arial, sans-serif; font-size: 14px; line-height: 20px;">በመጨረሻም ግፈኛው የወያኔ ቡድን በለመደው ተራ የሀሰት ወሬ በሚያወራበት ቴሌቪዥኑ ላይ ለትርጉም በሚያስቸግር መልኩ ቆራርጦና በጣጥሶ አንዳርጋቸውን ለማስወራት መሞከሩ የወያኔን ከንቱነት እና እውቀት ዓልባነቱ እንዲሁም ለህዝብና ለአገር የሚሰጠው ንቀት ይበልጥ ለዓለም መጋለጡ ለእኛ ለአገር ወዳድ ኢትዮጵያውያን ደግሞ ህብርትና አንድነት ፈጥረን በእልህ፣ በቁጭትና በቁርጠኝነት ከበፊቱ በበለጠ ትግላችንን አጠናክረን እንድንቀጥል ትልቅ በር ከፍቶልናል፤ ለትግልና ለተቃውሞም ይበልጥ አነሳስቶናል። እንደ አርበኞችና ግንቦት ሰባት የተለያዩ የፖለቲካ ድርጅቶችም ውህደት ፈጥረው በሁለገብ ትግል ዘረኛው ወያኔን ለማስወገድ ቆርጠው እንዲነሱ የድርጅቱ ሊቀመንበር አቶ ዮሐንስ ዓለሙ መልእክታቸውን አስተላልፈዋል። በተመሳሳይም የወጣቶች ክፍል ተወካይ አቶ ይበልጣል ጋሹ ወጣቶች ለፍትህ፣ ለነጻነትና ዲሞክራሲ ለሚደረገው ትግል አስትዋጾ ማድረግ እንዳለባቸው በአጽንኦት አሳስበዋል።<br />ወጣት ሁሉን ነገር የመለወጥ ኃይልና አቅም አለው!አምባገነን መንግሥትን ማስወገድ እንችላለን! ወያኔን ከኢትዮጵያ ህዝብ ላይ ማስወገድ እንችላለን!<br />ዛሬም ነገም ሁላችንም አንዳርጋቸው ፅጌ ነን!!!<br />ድል ለኢትዮጵያ ህዝብ!!!<br />የወጣቶች ክፍል</span></div>
</td></tr>
</tbody></table>
Anonymoushttp://www.blogger.com/profile/17075260250738427924noreply@blogger.com0tag:blogger.com,1999:blog-4642557889799760933.post-32317505637981524042014-11-03T14:06:00.001-08:002014-11-03T14:06:08.973-08:00ESAT THE Show Strategic Planning and Change Episode 4 Interview with Dr ...<iframe allowfullscreen="" frameborder="0" height="344" src="https://www.youtube.com/embed/SRKl15WoD6o" width="459"></iframe>Anonymoushttp://www.blogger.com/profile/17075260250738427924noreply@blogger.com0tag:blogger.com,1999:blog-4642557889799760933.post-4665099766955893952014-09-23T14:02:00.001-07:002015-02-16T14:56:35.605-08:00Funny moment Andargachew Tsige speaks about Bereket Simon<iframe allowfullscreen="" frameborder="0" height="344" src="//www.youtube.com/embed/JCWbdp27OdY" width="459"></iframe>Anonymoushttp://www.blogger.com/profile/17075260250738427924noreply@blogger.com0tag:blogger.com,1999:blog-4642557889799760933.post-18903921017979048392014-09-23T13:57:00.001-07:002014-09-23T13:57:55.535-07:00Andargachew Tsigie Sweden<iframe allowfullscreen="" frameborder="0" height="344" src="//www.youtube.com/embed/l23WMUTikfY" width="459"></iframe>Anonymoushttp://www.blogger.com/profile/17075260250738427924noreply@blogger.com0tag:blogger.com,1999:blog-4642557889799760933.post-1164521222892189422014-09-21T12:34:00.004-07:002014-09-21T12:34:53.408-07:00inbot 7 held a successful public meeting and fundraising in Oslo on 31 August 2014 Posted: 06 Sep 2<table style="background-color: white; color: black; font-family: Georgia, Helvetica, Arial, sans-serif; font-size: 13px; line-height: 18.200000762939453px;"><tbody>
<tr><td style="font-family: arial, sans-serif; line-height: 1.4em; margin: 0px;"><div style="margin-bottom: 3px; margin-top: 1em;">
<br /></div>
<div style="font-family: Georgia, Helvetica, Arial, sans-serif; margin: 0px;">
<div class="MsoNormal" style="margin: 0px 0px 0.0001pt;">
<span style="color: #222222; font-size: 14pt;"><b><br /></b></span></div>
<div class="MsoNormal" style="margin: 0px 0px 0.0001pt;">
<span style="color: #222222; font-size: 14pt;"><b>source Abi </b></span></div>
<div class="MsoNormal" style="margin: 0px 0px 0.0001pt;">
<span style="color: #222222; font-size: 14pt;"><b>The event that included public meeting and fund raising for the Ginbot7 movement for justice, freedom and democracy was successfully held in Norway, Oslo.<u></u><u></u></b></span></div>
<div class="MsoNormal" style="margin: 0px 0px 0.0001pt;">
<b><br /></b></div>
<div class="MsoNormal" style="margin: 0px 0px 0.0001pt;">
<span style="color: #222222; font-size: 14pt;"><b>This event was part of the worldwide one planned to be held in 26 countries and major cities and held on August 31 starting at 15:00 (3:00 p.m.). This colorful event was organized by the Democratic Change in Ethiopia Support Organization in Norway (DCESON) and Ato Abebe Bogale the deputy chairman of Ginbot 7 was the guest.<u></u><u></u></b></span></div>
<div class="MsoNormal" style="margin: 0px 0px 0.0001pt;">
<b><br /></b></div>
<div class="MsoNormal" style="margin: 0px 0px 0.0001pt;">
<b><span style="color: #222222; font-size: 14pt;"><u></u><u></u><u></u><u></u><u></u><u></u><u></u><u></u><u></u><u></u><u></u><u></u><u></u><u></u><u></u><u></u><u></u><u></u><u></u><u></u><u></u><u></u><u></u><u></u><u></u><u></u><u></u><u></u><u></u><u></u><u></u><u></u><u></u><u></u><u></u><u></u><u></u><u></u></span><span style="color: #222222; font-size: 14pt;"><u></u><u></u></span></b></div>
<div class="MsoNormal" style="margin: 0px 0px 0.0001pt;">
<b><br /></b></div>
<div style="clear: both; text-align: center;">
<a href="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEiK4uqaJUqmTFF7w33ZTBd1sjfLH7tQ1Y23kyf6B9wQAJk7KM4TUfQbbEhkttI9RTBYeqzBgtgGgPBq31-Y8sZnqRVRC2qsMixCFxcwKrEMw_cJjAnRc59ugbRFs98PW_kH7WTMZsNLM_Q/s1600/DSC_0007.JPG" style="color: #1155cc; margin-left: 1em; margin-right: 1em;" target="_blank"><b><img border="0" height="426" src="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEiK4uqaJUqmTFF7w33ZTBd1sjfLH7tQ1Y23kyf6B9wQAJk7KM4TUfQbbEhkttI9RTBYeqzBgtgGgPBq31-Y8sZnqRVRC2qsMixCFxcwKrEMw_cJjAnRc59ugbRFs98PW_kH7WTMZsNLM_Q/s1600/DSC_0007.JPG" width="640" /></b></a></div>
<b><br /></b><div class="MsoNormal" style="margin: 0px 0px 0.0001pt;">
<span style="color: #222222; font-size: 14pt;"><b>Many Ethiopians living in Oslo and its environs attended the event. The programs of the day began by the participants singing the song of the Ginbot7 popular force and Ato Abi Amare the head of the public relations part of the DCESON, welcomed the participants. A minute of silence was observed for all the victims of the brutal TPLF rule for 23 years.<u></u><u></u></b></span></div>
<div class="MsoNormal" style="margin: 0px 0px 0.0001pt;">
<span style="color: #222222; font-size: 14pt;"><b>The first speaker was Ato Debasu Melesu the chairman of the taskforce and conveyed 3 main and strong messages. His first message was to Ato Andargachew Tsige and noted the suffering of the latter in the hands of the TPLF and assured him that the struggle will be intensified and the goal he has been struggling for will be achieved.<u></u><u></u></b></span></div>
<div class="MsoNormal" style="margin: 0px 0px 0.0001pt;">
<b><span style="color: #222222; font-size: 14pt;"><u></u><u></u><u></u><u></u></span><span style="color: #222222; font-size: 14pt;"><u></u><u></u></span></b></div>
<div class="MsoNormal" style="margin: 0px 0px 0.0001pt;">
<b><br /></b></div>
<div class="MsoNormal" style="margin: 0px 0px 0.0001pt;">
<span style="color: #222222; font-size: 14pt;"><b>He also stressed that we will make your and our enemies, the TPLF pay for it. His second message was to all who have decided to fight the TPLF and taken up arms and said that we Ethiopians are by your side and you will win. The third message was to the TPLF and he urged them to overcome their inferiority complex and end the imprisonment, persecutions, killings and brutal torture of Ethiopians, Ato Debassu`s speech was followed by the video presentation of the objectives, visions, and missions of Ginbot 7.<u></u><u></u></b></span></div>
<div class="MsoNormal" style="margin: 0px 0px 0.0001pt;">
<b><br /></b></div>
<div class="MsoNormal" style="margin: 0px 0px 0.0001pt;">
<span style="color: #222222; font-size: 14pt;"><b>The next speaker was Ato Yohannes Alemu chairman of the DCESON and stated that similar events are being or to be held worldwide. He is pleased with the DCESON`s work to organize a similar event in Norway. Moreover, he mentioned about the worsening misrule of the TPLF and its aggravated violations of human rights and repressions in Ethiopia, The only option and solution to these repressions and violations is the removal of the TPLF from power and we all should continue the struggle and participate with concrete actions to attain this goal (removing the TPLF from power).<u></u><u></u></b></span></div>
<div class="MsoNormal" style="margin: 0px 0px 0.0001pt;">
<b><br /></b></div>
<div class="MsoNormal" style="margin: 0px 0px 0.0001pt;">
<span style="color: #222222; font-size: 14pt;"><b>He pointed out that the time for action has come and we should seize it. In the end he thanked all who contributed to organizing the event. The next speaker was ato Abebe Bogale who was the guest of the day. He mentioned that this event is part of the worldwide one being or to be held in different countries and the messages to be conveyed on are the same (I am also Andargachew Tsige).<u></u><u></u></b></span></div>
<div class="MsoNormal" style="margin: 0px 0px 0.0001pt;">
<b><br /></b></div>
<div class="MsoNormal" style="margin: 0px 0px 0.0001pt;">
<span style="color: #222222; font-size: 14pt;"><b> He explained the meaning and significance of the rallying motto `I am also Andargachew Tsige` to the participants. Our fellow Ethiopians are fleeing in large numbers to the Arab countries and the rest of the world. The root cause of this flight is the racist and repressive rule of the TPLF and thus it is the responsibility of all Ethiopians to get rid of this dictatorial rule. He also dealt with the reasons for the prolonged rule of the TPLF in Ethiopia.<u></u><u></u></b></span></div>
<div class="MsoNormal" style="margin: 0px 0px 0.0001pt;">
<b><br /></b></div>
<div class="MsoNormal" style="margin: 0px 0px 0.0001pt;">
<span style="color: #222222; font-size: 14pt;"><b> He went on and said that the TPLF has formed women`s, youth etc. organizations and offers members some benefits to prolong its rule. The young have a special responsibility to remove the TPLF from power. The recent merger agreements among Ginbot 7, patriotic front and Amhara people`s movement will be finalized and the struggle will be stepped up.</b><u></u><u></u></span></div>
<br /><div class="MsoNormal" style="margin: 0px 0px 0.0001pt;">
<br /></div>
<img height="1" src="https://blogger.googleusercontent.com/img/proxy/AVvXsEimlqow-tsnCzwK3b1Umr-X5533JbS_IuosO1TYfyfAYjWh-01S4QVr8cvIEujERGjTGhHF9nYkBtYjio55tAO4FckTRPPKvoeMj2A1Rm8uDUkgQlfuwvKy2M2Rwhny1RdLHowhBeEjdYRGeSFMLTFv_1pSbGoNhK0oP6d3LvcewpX66rZPI2-q78gl-k-mtvcw9n8wYa2Lmj5YJ3r10e6Jzr277v8_YzQ5Jk9zl3mhDm9fCy-ZzFo5UoK08HcdbSZUHxJ7=s0-d-e1-ft&utm_medium=email" width="1" /></div>
<div>
<br /></div>
</td></tr>
</tbody></table>
Anonymoushttp://www.blogger.com/profile/17075260250738427924noreply@blogger.com0tag:blogger.com,1999:blog-4642557889799760933.post-48299881073889769602014-09-21T12:27:00.001-07:002014-09-21T12:27:37.164-07:00Educated Ethiopians are joining armed movements (Andargachew Tsige)<iframe allowfullscreen="" frameborder="0" height="344" src="//www.youtube.com/embed/C3wmeYHMc6g" width="459"></iframe>Anonymoushttp://www.blogger.com/profile/17075260250738427924noreply@blogger.com0tag:blogger.com,1999:blog-4642557889799760933.post-61194373891572294812014-08-15T08:58:00.003-07:002014-08-15T08:58:49.974-07:00ብሄርተኝነትን ታጥቀው አገራችንን ወደ አደገኛ ጠርዝ ከሚገፏት ምሁራን መካከል፣ የተወሰኑት ላይ የአቅሜን ያህል ሂስ ለመሰንዘር የፕሮፌሰር ጌታቸው ነገር!<br />
ወርቁ ፈረደ<br />
<br />
ሞክሬያለሁ፡፡ አሁን ደግሞ የፕሮፌሰር ጌታቸውን አንዳንድ የተዛቡ ሀሳቦች ለመዳሰስ እሞክራለሁ፡፡<br />
<br />
ፕሮፌሰር ጌታቸው አንቱ የሚባሉ ምሁርና አንተ የሚባሉ ፖለቲከኛ ናቸው፡፡ ጥናቶቻቸውን አንብቦ በእውቀታቸው ስፋት እና በጽሁፍ<br />
ችሎታቸው የማይደነቅ ሰው ማግኘት ይከብዳል፡፡ ያም ሆኖ ጌቾ በመጣጥፎቻቸው፣ በግለ ታሪካቸው፣ እንዲሁም የአባ ባህርይ<br />
ድርሰቶችን በሰበሰቡበትና ባሰናዱበት ጥራዛቸው የሚያንጸባርቋቸው አንዳንድ የተዛቡና አደገኛ ሐሳቦች አብረው የሚያኗኑሩ አይደሉም:፡<br />
<br />
ለምሳሌ በቅርቡ፣ በአንዳንድ የኦሮሞ ብሄርተኞች በኩል ለሚሰነዘሩ ዘለፋዎች ምላሽ እንዲሆን የጻፉትን “ዕርቅና ሰላም፣ የሕይወት<br />
ቅመም” የተባለ መጣጥፋቸውን ያነበበ ሰው፤ አንጋፋ ምሁራኖቻችን ከዕርቅና ከሰላም ጋራ እንዴት አድርገው እንዳቆራረጡን መረዳት<br />
አያቅተውም፡፡<br />
<br />
ጌቾ፣ ለአገሪቱ ቅርስ ውድመት የእስልምና እምነትና የኦሮምኛ ተናጋሪ ጎሳዎችን ተጠያቂ አድርገዋል፡፡ እርግጥ ነው፣ የግራኝ አህመድ ጦር<br />
ወደ መሀል አገር በዘመተ ጊዜ እንዲሁም የኦሮሞ ገዳ ጦር አንዳንድ የአገሪቱን ክፍሎች በጦር ባስገበረ ጊዜ አያሌ ሰብአዊ፣ ቁሳዊና<br />
መንፈሳዊ ሀብቶች ላይ ውድመት መድረሱ የተረጋገጠ ነው፡፡<br />
<br />
ይሁን እንጂ አውዳሚነትን ከአንድ ብሄረሰብ እና ከአንድ ሀይማኖት ጋር አያይዞ ማቅረብ አድልኦ እንጂ እውቀት ሊሆን አይችልም፡፡<br />
ዋናው የውድመት ምንጭ ሁሉም ብሄረሰቦችና ሁሉም ሀይማኖቶች የሚጋሩት የጦርነት ባህላችን ነው፡፡ በጦርነት ወቅት ክርስትያን<br />
ነገስታትም ቤተ-ክርስትያን አቃጥለዋል፡፡ ቅርስ በዝብዘዋል፡፡ ለምሳሌ፣ አለቃ ወልደማርያም በጻፉት ዜናመዋእል ውስጥ በጎንደር<br />
ስለተካሄደ አንድ ጦርነት ሲዘግቡ “(ቴዎድሮስ) በጎንደር ቤተክርስትያን በከተማው ውስጥ ያለውን አቃጠሉ፡፡ ከከተማው የራቀው ግን<br />
በእግዜር ትእዛዝ ተረፈ” ይላሉ፡፡<br />
<br />
ቴዎድሮስ እና አብዛኞቹ ወታደሮቻቸው የኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች ነበሩ፡፡ ነገር ግን ኦርቶዶክስነታቸው፣ ከሙስሊሙ ወይም<br />
ከአገር-በቀል እምነት ተከታዩ የተሻለ ለቅርስ እንዲራሩ አላደረጋቸውም፡፡ ስለዚህ አንዱን እምነት በቅርስ ፈጣሪነት፣ ሌላውን በቅርስ<br />
አውዳሚነት መፈረጅ ኢ-ታሪካዊ ይመስለኛል፡፡<br />
<br />
ፕሮፌሰሩ በብሄረሰቦች ጥናት ላይ ያላቸውን እውቀት ለማዋጣት ደክመዋል፡፡ ይሁን እንጂ እውቀታቸው በፍርዳቸው ሲበላሽ እናያለን፡፡<br />
የትግራይ ብሄር ተወላጆችን ሳያስቆጡ ስለ ትግራይ፣ የኦሮሞ ተወላጆችን ሳያስቆጡ ስለ ኦሮሞ መናገር ያቅታቸዋል፡፡ ለምሳሌ በአባ<br />
ባህርይ መጽሐፋቸው፣ ኦሮሞ የሚለውን መጠርያ በነውረኝነት ከሚጠቀሰው መጠርያ በኋላ የመጣ አስመስለው ለማሳመን ሞክረዋል፡፡<br />
ያ ቃል ከጥንት የኖረ ለመሆኑ ጥንታውያን ጸሐፊዎቹን እነ አባ ባህርይን፣ አለቃ አጥሜንና አለቃ ታዬን በዋቢነት ይጠቅሳሉ፡፡<br />
<br />
ምክንያታቸው ምንም ይሁን የተጠቀሱት ኢትዮጵያውያን ሊቃውንት በኦሮሞ ጥናት ላይ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ማድረጋቸውን<br />
መጽሀፋቸውን ያነበበ ሁሉ የሚረዳው ነው፡፡ ይሁን እንጂ ከአድልኦ የነጹ አልነበሩም፡፡ የሚበይኑት ብያኔ፣ የሚጠቀሙት ስያሜ ሁሉ<br />
በባእድ አስተያየት የተቃኘ ነው፡፡ በሌላ በኩል፣ በዘመነ መሳፍንት ማክተሚያ ላይ በኦሮሞ መካከል ኖሮ፣ የመስክ ጥናት ያካሄደው<br />
አንቶኒዮ ደ አባዲ ኦሮሞዎች ራሳቸውን ኦሮሞ ብለው እንደሚጠሩ ጽፏል፡፡ “የኢትዮጵያ ጂኦግራፊ” በተባለው ስራው ውስጥ ቃሉን ቸል<br />
ብሎ ኦሮሞ የሚለውን ቃል ይጠቀማል፡፡ እንዲሁም የአለቃ አጥሜና የአለቃ ታዬ ዘመነኛ የሆነው ቦረሊ በመጽሐፉ ኦሮሞ የሚለውን<br />
ቃል ሲገለገልበት እናያለን፡፡ ይህ የሚያሳየው ቃሉ ዘመን አመጣሽ ሳይሆን የብሄረሰቡ ቤተሰባዊ መጠርያ ሆኖ ከጥንት የነበረ መሆኑን<br />
ነው፡፡<br />
<br />
ጌቾ፣ ስለ ጥንታዊው የኦሮሞ ወታደር የጦር ዘይቤ ሲጽፉ ያቀረቡት ፍርድ ከርሳቸው የሚጠበቅ ሆኖ አላገኘሁትም፡፡ እንዲህ ይላሉ፤<br />
“ድንገት ካልተደረሰባቸው በቀር ምንም ቢሆን ከጠላት ጦር ጋራ ፊት ለፊት ውጊያ አይገጥሙም፡፡ የጦር ሀይል መምጣቱን ሲሰሙ<br />
በተገኘው አቅጣጫ ሁሉ ይሸሻሉ፡፡ ሲሸሹ ገደል አይመልሳቸውም”<br />
<br />
ይህን ፍርድ፣ በጌቾ አእምሮ ውስጥ እንጂ በእውነተኛው ታሪክ ውስጥ አናገኘውም፡፡ የአባ ባህርይ ዘመነኛ የሆኑት የኦሮሞ ተዋጊዎች<br />
ስመ-ጥር ጀግኖችና ድል ነሺዎች እንደነበሩ ከጠላት ወገን የሆኑ መንገደኞች ሳይቀር መስክረውላቸዋል፡፡ ለምሳሌ፣ ፓንክረስት<br />
በገላውድዮስና በኦሮሞ አስገባሪዎች መካከል የተደረጉ ጦርነቶችን በማስመልከት ቤርድሙዝን ጠቅሶ ሲጽፍ ይህን ይላል<br />
“ስለ ኦሮሞዎች ችሎታና በንጉስ ገላውዲዎስ ላይ የተቀዳጁትን ድል አስመልክቶ ቤርድሙዝ ምስክርነቱን ሰጥቷል፡፡ ከአንድ ውጊያ በኋላ<br />
ንጉሱ የረባ ነገር ሳይፈጽም፣ ተረትቶና ደካክሞ ወደ ሰፈሩ ተመለሰ፡፡ ከጥቂት አለፍ ብሎ ቤርድሙዝ፣ ንጉሱ በኦሮሞዎች ተሸንፎ<br />
በውርደት ለመሸሽ መገደዱን መዝግቧል›› (The Ethiopian borderlands. ገፅ 284)Anonymoushttp://www.blogger.com/profile/17075260250738427924noreply@blogger.com0