onsdag 20. februar 2013

ኢትዮጵያውያን በሳውዲ


ኢትዮጵያውያን ለደረሰባቸው ግፍ ካሳ የሚያስጥ በአጠቃላይ መብቶቻቸውን የሚያስከብር የመንግሥት ተወካይ ባለማግኘታቸው ለልዩ ልዩ ችግሮች መጋለጣቸው መቀጠሉን ነብዩ ሲራክ ከጅዳ የላከው ዘገባ ያስረዳል
ሳውዲ አረቢያው ውስጥ ከአሰሪወቻቸውጋርበሚፈጠርአለመግባባት፣በመደብደብ፣ በመደፈርናበተዛማጅችግሮችከስራየተፈናቀሉኢትዮጵያውያንቁጥርእየጨመረ ነው ፡፡ከአሰሪዎቻቸውጋር ባለመግባባትና በመጋጨት በግፍየሚገደሉናየግድያወንጀልፈጽመዋልተብለውወህኒየሚወርዱትቁጥርምያንኑያህልከፍ ብሏል ፡፡ እነዚህ ወገኖች ለደረሰባቸው ግፍ ካሳ የሚያስጥ በአጠቃላይ መብቶቻቸውን የሚያስከብር የመንግሥት ተወካይ ባለማግኘታቸው ለልዩ ልዩ ችግሮች መጋለጣቸው መቀጠሉን ነብዩ ሲራክ ከጅዳ የላከው ዘገባ ያስረዳል ። በሌላ በኩል ደግሞ አንዳንድ ግለሶቦች በራስ ተነሳሽነት ኢትዮጵያውያኑን እንደሚረዱ ነብዩ ዘግቧል ።



Ingen kommentarer:

Legg inn en kommentar