tirsdag 24. september 2013

ታላቅ ህዝባዊ ስብሰባ እሁድ ሴፕቴምበር 22 ቀን 2013 በዋሽንግተን ዲሲ / ቨርጂኒያ

You know Evy body   here  are  the  true Ethiopian  they  aare finde the right way   freedom   if you have the futer longe life to Ethiopins  freedom  come and jone   us .
እሁድ ሴፕቴምበር 22 ቀን 2013 በዋሽንግተን ዲሲ/ ቨርጂኒያ የግንቦት 7 ንቅናቄ አመራር የሆኑት ዶ/ር ብርሃኑ ነጋ እና አቶ አንዳርጋቸው ጽጌ በሚገኙበት በወቅታዊ የኢትዮጵያ ጉዳዮች ላይ ከሕብረተሰቡ ጋር ውይይት ለማድረግ  ታላቅ ሕዝባዊ ስብሰባ  ተዘጋጅቷል..
ቀን : እሁድ  ሴፕቴምበር 22 2013
ሰአት: 2.00 pm – 6:00 pm
ቦታ : ሸራተን ናሽናል ሆቴል (ከዳማ ምግብ ቤት አጠገብ የሚገነው)
900 South Orme Street, Arlington, VA
መግቢያ: $20
ለተጨማሪ መረጃ: 571-239-7001
የግንቦት 7  የፍትህ የነጻነትና የዴሞክራሲ ንቅናቄ

Ingen kommentarer:

Legg inn en kommentar