søndag 28. juli 2013

Demonistration of Ethiopians in Norway

ከሀገርም ውጭ መብትል የተነፈጉ  የኢትዮጵያ ልጆች   የብሶት ደምጽ  ሲያሰሙ   ያለመአደል  ሆኖ ነው እንጅ፡ኢትዮጵያን  ከኖርገዊይ   መንግስት ፍርፋርጊ  ምይም  ጥገም ነት ጠያቂ  መሆን የለብንም ነበር   ከታሪክ እንደምን ርዳው ከሆነ  ከማንም ያለነሰ  እርዳታ  ለዝህ  ሀገር የሰጠጭ  አገር ነመረችን ..›  ፡፡ በጣም የሚገርመው  መዓለም ላይ በዲሞክራሴ  የሚትታውቅ አገር  መጥተው   መብታቸው  አልመከበር  ፡ለወደፊት ለኖረዊ መንግስት  በአለም ላይ አጠያያቂ እንደሚሆን ፡አያጠራጥርም

Ingen kommentarer:

Legg inn en kommentar