onsdag 29. mai 2013

ሙስናን የተመለከተው የፍርድ ቤት ውሎ


የኢትዮጵያ ፌዴራል የሥነ ምግባር እና የፀረ ሙስና ኮሚሽን በሙስና ጠርጥሮ ከሁለት ሣምንታት ገደማ በፊት ያሰራቸው የግምሩክ ከፍተኛ ባለሥልጣናትና የባለሀብቶች የምርመራ የጊዜ
ገደብ ጉዳይ ዛሬ እንደገና በፍርድ ቤት ሲደመጥ ዋለ። ስለፍርድ ቤቱ ውሎ ስቱዲዮ ከመግባቴ በፊት ያነጋገርኩት ወኪላችንን ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር ቀጣዩን ማብራሪያ ሰጥቶዋል።
ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር
አርያም ተክሌ
ሂሩት መለሰ

AUDIOS AND VIDEOS ON THE TOPIC : http://www.dw.de/popups/mediaplayer/contentId_

16840060_mediaId_16839895

Ingen kommentarer:

Legg inn en kommentar