ሰውን የምትበደል ሀገር የምትጎዳ ማንነትህ ጠፍቶ .፣
ስራህ የገነን ሰላምን አጥፍቶ ፡ ፡
በሃይማኖት ሳይሆን በዘር የምታምን ፣
የሰይጣን ተምሳሌት ልክስክስ ምናምን ፣
አንተማነህ ከቶ
በተንኮል ተክነህ በተንኮል የቀሰስክ ፣
የንጹህ ወገንን አጥንት የከሰከስክ
የቴወድሮስን ሀገር ለባዳ ያወርሰክ ፡፡
አንተማነህ ከቶ
ለሆድህ ያደርከው ማንነትህ ጠፍቶ ‹፣
ለሆድህ ያደርከው ማንነትህ ጠፍቶ ‹፣
ክፋትህ ይታወቅ እንድህ በዓለም ወጥቶ ፡ ፡
ለጥቅም እጎብዳጅ ድንበር አስደፋሪ ፣
ያአገር ውስጥ ሌባ ያገር ውስጥ ወራሪ ፣
አንተነህ ወያኔ የባንዳወች መሪ .፣
ለሀገር የቆመን አልከው አሸባሪ ፣
ትርጉሙን ታውቃለህ ማነው አሸባሪ ፣
ለአገር የሰራነው ድንበር አስደፋሪ ፡፡
አገርን የሸጥኽ ቆራርጠህ ቆራርጠህ ፣
ህዝብን ያሰቃየህ ደማቸውን መጥህ ፣
ለውሸት የቆም ከው እውነትን አድፍጠህ ፡ ፡
አንተማነህ ክቶ የወራሪ መሪ.፣
አንተነህ ወያኔ ዘርክን አስከባሪ፣
ነጭ ያልደፈራትን ሀገር አስወራሪ.
በዕውቀትህ ሳይሆን በጉልበትህ መሪ ፣
ሙህርን አባረህ እረኛ ቀጣሪ ፡፡
ይህንን ያመጣህ የውረራ ዘመን ሰው የተግፋበት ፣
ዘረኝነት ንግሶ ሰላም የጠፋበት ፣
ትግራይ ልኡልና ያሳወጀችችበት ፣
የሰው ልጅ መብቶች የተደፈረበት .፡ ፡
ከእንግዲህ ይበቃል በህዝባዊይ ሀይሉ ፣
ሰረዓቱ ይውደቅ ሆዳሞች ይጣሉ ፣
የትግራይ ውሻወች እርስ በርስ ይባሉ ፡፡
መስከርም 7 ቀን 2006 /ሴፕቴምበር 16
ኦስሎ ኖርዊይ
ደል ለኢትዮጵያ ሕዝብ
አያና ከበደ
Ingen kommentarer:
Legg inn en kommentar