tirsdag 9. juli 2013

የአሜሪካ የስለላ ቅሌት ወደ ጀርመን መዛመቱ


አሜሪካ ሚስጥ
ራዊ መረጃዎችን አሳልፎ በመስጠት ወንጀል የምትፈልገዉ የቀድሞዉ የዩናይትድ ስቴትስ የስለላ ድርጅት ሰራተኛ ኤድዋርድ ስኖዉደን በ 21 ሀገራት ተገን ጠይቆ፤ ከበርካታ አዉሮጳ ሃገራት ይሁንታን ካጣ ወዲህ፤
ጀርመን ስለላን ከዩናይትድ ስቴትስ ጋር እንደምታካሂድ አጋልጦአል። ዴር ሽፒግል የተሰኘዉ የጀርመን ጋዜጣ ባወጣዉ እትሙ፤ ራሱ ጋዜጣዉ ፣ ከስኖውደን ጋር ባደረገዉ የኢሚል ልዉዉጥ፣ ጀርመን በስለላዉ ተግባር ከአሜሪካ ጋር አባሪ ናት ብሏል። ይህን ዘገባ በተመለከተ የበርሊኑን ወኪላችን ይልማ ሃይለ ሚካኤልን በስልክ አነጋግረናል ።
ይልማ ሃይለ ሚካኤል
አዜብ ታደሰ
ተክሌ የኋላ

AUDIOS: http://www.dw.de/popups/mediaplayer/contentId_

16936476_mediaId_16936485


Ingen kommentarer:

Legg inn en kommentar