![]()
አሜሪካ ሚስጥ
ራዊ መረጃዎችን አሳልፎ በመስጠት ወንጀል የምትፈልገዉ የቀድሞዉ የዩናይትድ ስቴትስ የስለላ ድርጅት ሰራተኛ ኤድዋርድ ስኖዉደን በ 21 ሀገራት ተገን ጠይቆ፤ ከበርካታ አዉሮጳ ሃገራት ይሁንታን ካጣ ወዲህ፤
ጀርመን ስለላን ከዩናይትድ ስቴትስ ጋር እንደምታካሂድ አጋልጦአል። ዴር ሽፒግል የተሰኘዉ የጀርመን ጋዜጣ ባወጣዉ እትሙ፤ ራሱ ጋዜጣዉ ፣ ከስኖውደን ጋር ባደረገዉ የኢሚል ልዉዉጥ፣ ጀርመን በስለላዉ ተግባር ከአሜሪካ ጋር አባሪ ናት ብሏል። ይህን ዘገባ በተመለከተ የበርሊኑን ወኪላችን ይልማ ሃይለ ሚካኤልን በስልክ አነጋግረናል ።
ይልማ ሃይለ ሚካኤል
አዜብ ታደሰ ተክሌ የኋላ
AUDIOS: http://www.dw.de/
|

Ingen kommentarer:
Legg inn en kommentar