lørdag 13. april 2013

ይህንያውቁኖራል -የታመቀውይው


  አያና ከበደ ኖርዌይ
በዘረኛው የውያኔ መንግስት  በመታመስለይ የምትገኘው ሀገራችን  ኢትዮጵያ 21 ዓመታት የሰው ልጆች የሰባዊ መብትን የተነፈጉበት እና የዘርኛ መንግስት የራሱን  የኑሮ ደርጃ  በህዝቦች  እና በሀገር ሃብት ያመቻቸበት  እንዲሁም  በልተው ማደር ተስኗቸው የነበሩትን ለርጅም ዘመናት  በሀገራችን ውስጥ  በድህነት  ይታውቁ የነበሩትን  የትግራይ አርሶ አደሮች  ባለ ቪላ ቤት እና የውሸት ዲግሪ  ባለበት ያደረገበት   ዘመን ነው፡፡
እንደውም ይባስ በለው የአማራውን ብሄርረሰብ ከቤት ንብረቱ  የማፈናቀሉን  ስራ  በተለያዩ የነሱ  ተግባር አስፈጻሚዎች ውሰድ መልስ  በማለት ሰዎች   ሜዳላይ ያለምንም  ምግብና መጠላያ ወድቀው ይታያሉ፡ አረ የፍርድ ያለህ የትነው  ፍርድያለው በማለት ኢትዮጵያ ጥሪዋን ታሰማለች፡፡

የወያኔ መንግሥት በሰው ቁስል  ብረት ቢሰዱበት  ለተመልካች ሕምሙ አይሰማውም እንዲሉ  የአገራችን ችግር ከኛ የተሻለ የሚያውቅልን የለም  ሁላችንም  በቁርጠኛነት መነሣት አለብን፡እንደመነሻ የአሁኑን የአማራ ብሄር ጭፍጨፋ ለንሳውእንጅ   የወያኔ መንግስት ባሳለፋቸው 21 ዓመታት  ብዙ ብሔረሰቦችን  በተለያየ ወቅቶች  መጨፍጨፉ ይታወቃል  ለምሳሌ 400 በለይ የሚሆኑ የአኟክ ብሔርሰቦች፣ቁጥራቸው ያልታወቁ  የሱማሌ እና ሌሎችም ፡፡
ከመጀመሪያው የዋያኔ ዓላማወች አንዱ የነበረው የአማራን ሕዝቦቸ እና ኢትዮጵያ የሚለውን ስም ማጥፋት መሆኑን ከተላየዩ የድሮ የድርጅቱ መስራቾች  ሲነገር የቆየ መሆኑ አይካድም   ማንይናገር የነበር ማን ያርዳ የቀበር ይሉዘንድ  1983 .የደረግ መንግስት ከመልቀቁ በፍት  ይማረኩ ከነበረ ወታደሮች  ዘራቸው ተጠይቆ የአማራ ተወላጅ ከሆነ ይረሸን እንደነበር የሌላ ብሄር ከሆነ ወደ እስርቤት  ይላክ  እንደነበር አንድ  ከድርጅቱ ጋር ለብዙ ዘመን የሰሩ  አዛውንት ፍንጭ ሰተዋል ፡፡                                 የወያኔ መንግስት  በአማራው ብሄር ላይ የፈጸመው ይህ ብቻ አይደለም 2003 ከፓዊይ 13  ህዝቦችን  በማፍናቀል  የተፈናቀሉትን  ሰዎች በአንድ ቤት ውስጥ  በመዝጋት ያቃጠላቸው  መሆኑን እና የአማራው ህዝብ ወልዶ ዘሩን እንዳይተካ  በተለየዩ የመውልዲ  መቆጣጠሪያ ሰም ሴቶችን የሚያመክን   መደሃኔት  በክተባ  መልክ እንደምሰጥ እና አሁንም  መማስገደድ የሚስጥ መሁኑን  አንድ የስነተዋልዶ ባለሞያ የሆኑ  ከባህር ማዶ ገልጸዋል ፡፡ እነዝህ ከአናሳ ብሄር የመጡ ሰውች የቀየሱት መንግስታዊ መርሆ  ለጠቅላላው ህዝብ ጥቅም ሳይሆን የራሳቸውን የስልጣን የበላይነት ለማጠናከሪያ ታስቦ የተነሳነው.የወያኔ መንግስት በዘር የመከፋፈሉን ሰልት  የተጠቀመው  እርስ በርሳችን  በማካሰስ እና እርስበርሳቸ  በማጋጨት የአማራውን ብሄር ኦሮሞ በሄር ሌሎችንም ከተለየዩ ብሔሮች ጋር በማተናኮስ የራሱን የስልጣን ዘመን እያራዘመ  መሆኑን ልንነቃበት ይገባናል፡፡ ከታሪክም እንደምንረዳው  1884 .. ራሳቸውን ገንጥለው ከኤርትራ  ጋር ለመቀላቀል  የሞከሩ እና 1935 . .የጣሊያን ፋሽስት ኢትዮጵያን  ለመውረር ስትሰናዳ  አገርን በመካድ ከጣሊያን ጎን በመሰልፍ  የኢትዮጵያን  ሰራዊት ወግተዋል  ከጥንቱም  ለኢትዮጵያ ሕዝብ ጸር ናቸው  የሚገዙትም  በቀኝ ግዛት  እንጅ በኢትዮጵያነታቸው  አለመሆኑን  ከድርጊቶቻቸው መረዳት ይቻላል፡፡ ከወያኔ ሰላምን ማሰብ ከእባብ የርግብ እንቁላል መመኘት ማለት ነው   በሚቅጥለው ጽሁፍ  እንገናኝ.፡፡

ጽኃፊውን ለማግኘት ከፈለጉ kassaqara7@gmail.com

        እግዚአብሔር ኢትዮጵያንና ሕዝቦቿን ይጠብቅ

Ingen kommentarer:

Legg inn en kommentar