lørdag 2. mars 2013

ምርጫው ተጠናቋል


በከፍተኛ ጉጉት ሲተበቅ የነበረው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ስድስተኛው ፓትርያርክ ምርጫ በአሁኑ ሰዓት ተጠናቋ ፡፡ ከተመዘገቡት 870 መራጮች መካከል ከ800 በላይ ያህሎቹ  ድምጻቸውን መስጠታቸው ታውቋል ፡፡  ከአሁን በኋላ የሚቀረው ሂደት የካርዱን ብዛትና የመራቹን ቁጥር ማነጻጸር ፤ ድምጹን ቆጥሮ ቃለ ጉባኤ መፈራረም ፤ የመገናኛ ብዙሃንን በመጥራት ማን ምን ያህል እንዳገኝ መግለጽ እና ቀጣይ ፓትርያርኩን የማወጅ ስራ ብቻ ይሆናል ተብሎ ይጠበቃል፡፡

ስድስተኛው ፓትርያርክ ብጹእ አቡነ…………… ሆነዋል የሚ

Ingen kommentarer:

Legg inn en kommentar