tirsdag 16. juli 2013
ምክር ቤቱ በግራ አጥቅቶ ግብ አስቆጠረ ግርማ ሠይፉ ማሩ
ይህን ፅሁፍ ሇመፃፍ ስነሳ የምክር ቤት ጉዲይ ሪፖርተር የሆንኩ መሰሇኝ፡፡ ምክር ቤቱ ዛሬ
የዋሇበትን ሪፖርት አሇማዴረግ ዯግሞ ትክክሌ አሌመሰሇኝም፡፡ ሰሇዚህ የምክር ቤቱን ውል
ሳይሆን የመጨረሻውን አጀንዲ ውጤት ሊጋራችሁ፡፡ ምክር ቤቱ ዛሬ በመጨሻው ሰዓት ሊይ
በግራ በኩሌ ሲያጠቃ ነበር፡፡ ማጥቃት ብቻ አይዯሇም ግብ አግብቶዋሌ፡፡ በምክር ቤቱ ታሪክ
ዴምፅ ተዓቅቦ ተዯረገ ብሇን ጎሽ ስንሌ ነበር፡፡ ጠንክር ያሇ ጥያቄም ቀረበ ብሌን ወፌ ቆመች
ብሇናሌ፡፡ እኔ በእውነቱ እናበረታታቸው ብዬ ነበር፡፡ ዛሬ ፍሬ ያፈራ ይመስሊሌ፡፡ ዘሊቂነቱን
ወዯፊት የምናየው ቢሆንም ግብ አስቆጥሮዋሌ፡፡
ጉዲዩ እንዱህ ነው፡፡ የምክር ቤቱ የህግ፣ ፍትህና አስተዲዯር ጉዯዩች ቋሚ ኮሚቴ በአንዴ
የምክር ቤት አባሌ ሊይ ያቀረበውን ያሇመከሰስ መብት ማንሳትን በተመሇከተ ነው፡፡ የምክር ቤት
አባሊት ያሇመከሰስ መብት ሇማንሳት ጥያቄው መቅረብ ያሇበት በፈረዳራሌ ዯረጃ ሲሆን የፍትህ
ሚኒስትር ሚኒስቴር፤ በክሌሌ ዯረጃ ሇተፈፀ ወንጀሌ የክሌለ ፕሬዝዲንት እንዱሁም በከተማ
አሰተዲዯር (አዱሰ አበባና ዴሬዲዋ) ከሆነ በከንቲባ መሆን አሇበት የሚሌ ነው፡፡ አሁን ግን
ያሇመከሰስ መብት ይነሳሌኝ ጥያቄ የቀረበው በፌዳራሌ ፀረ ሙስና እና ሰነ ምግባር ኮሚሽን
ነው የሚሇው አንደ ሲሆን ሁሇተኛው ግሇሰቡ ንፁህ ናቸው የሚሌም ይገኝበታሌ፡፡ በተጨማሪ
ግሇሰቡ በፀረ ሙስና ትግለ ንቁ ተሳታፊ እና ሙስናን በመዋጋት ያሊቸውን ንቁ ተሳትፎ
ሇማዯነቀፍ ነው የሚሌ እንዯምታም ነበረው፡፡
የሙስናው ጉዲይ የሚያጠነጥነው በቦላ ክፍሇ ከተማ አምሰት መቶ ካሬ ሜትር ቦታ ከአንደ
አሌሚ ወዯ ላሊ አሌሚ ሆን ብሇው መረጃ አሳስተው ሇቦርዴ በማቅረብ እንዱተሊሇፍ አዴረገዋሌ
የሚሌ ነው፡፡ በጭብጡ ዝርዝር ሊይ ላሊ ጊዜ እመሇስበታሇሁ፡፡ እንዯ አምሊክ ፈቃዴ ማሇቴ
ነው፡፡
ከክሱ ጋር ተያይዞ ባሇ ጉዲዩ ግሇሰብ ያቀረቡት ማብራሪያ ምክር ቤቱን ያስዯመመ ነበር፡፡
ሙስናን ሇማጥፋት የሚረዲ ከሆነ ሕይወታቸውን ሇመስጠትና ቢሰቀለም ግዴ እንዯላሊቸው
ገሌጸዋሌ፡፡ በአስረጂዎች በኩሌ ሇማንኛውም ያሇመከሰስ መብታቸው ተነስቶ ሇጉዲዩ መሌስ
ይስጡ የሚሌ ማስተባበያ፤ ዘሇግ ሲሌም የፀረ ሙስና ትግለን አሇመዯገፍ ብልም ማዯናቀፍ
Ingen kommentarer:
Legg inn en kommentar